fa
Feedback
Halal Branding and Marketing PLC ®

Halal Branding and Marketing PLC ®

رفتن به کانال در Telegram

🟢 Our Services 🟢 ➜Brand Design ➜Logo Design ➜Flyer Design ➜Business Card ➜Banner Design ➜Broucher Design ➜Letterhead Design ➜Social Media Poster ⚪️For More Information⚪️ •Phone Number: 0978065466

نمایش بیشتر
320
مشترکین
+224 ساعت
+37 روز
-330 روز
آرشیو پست ها
ቄራ ሰላም መስጅድ
ቄራ ሰላም መስጅድ

ካሙ የምግብ ዝግጅት

Alhamdulilah

እውነተኛ መውደድ የሚገለፀው መጀመሪያ ራስን በመውደድ ነው፤ ሰዎች አንተን ከማክበራቸው በፊት አንተ ራስህን አክብረው። እነሱ ሁኔታህን አይተው ነው የሚለዋወጡት። የአንድን ዕቃ ዋጋ የሚያወጣው ሻጩ ነው ካላዋጣው እኮ መቼም አይሸጥም፤ የራስህን ዋጋ የምታወጣው አንተ ነህ! ራስህን ከምንም ነገር በላይ አክብረው ወዳጄ! ተመልሰናል ቤተሰቦች💪 ውብ ጁምአ ተመኘንላችሁ🙏 @Inspire_Ethiopia የእናንተው ምርጥ ጓደኛ!

ካሙ የምግብ ዝግጅት ለሰርግ ለኒካህ ለምርቃት ያሉበት መጥተን እናዘጋጃለን ይዘዙን 0978065466 0984622365 0947689891 0910125767
+2
ካሙ የምግብ ዝግጅት ለሰርግ ለኒካህ ለምርቃት ያሉበት መጥተን እናዘጋጃለን ይዘዙን 0978065466 0984622365 0947689891 0910125767

የወላጅ ሀቅ
የወላጅ ሀቅ

ሙሉውን አንብበው ከዚያም መጨረሻ ላይ ያለውን ቁጥር አይተው ይወስኑ። የአላህ መልእክተኛ (ሰአወ) እንዲህ ብለዋል ⇣ለምላስ ቀለል ብላ ሚዛን ላይ ከባድ ያለች አላህ ዘንድም የተወደደች ንግግር⇣ *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* *ሱበሃን አላህ ወቢ ሃምዲህ ሱበሃን አላህ አል አዚም* ቢያንስ ለ30 ሰዎች ላክ ቢሉትም (ቢያነቡትም) አምስ መቶ ቢሊዮን ሃሰናትን በአላህ ፈቃድ ታገኛለህ። እንደዚሁ አንተ የላክላቸው ሰዎች እያንዳንዳቸው ለ30 ሰው ከላኩ አሁንም 4.680.000.000 ሃሰናት ታገኛለህ። መቼ እንደምትሞት አታቅምና ሰደቀተል ጃሪያ አድርጋት። ለማሰራጨት ደቂቃ እንኳን አይወስድብህም። የቅያማ ዕለት ትመሰክርልህ ዘነድ።

የአዛን ጥሪ በጀርመን ኮለን የሚገኙ 35 መስጂዶች የጁምአ ሰላት የአዛን ጥሪ በስፒከር ለአካባቢው እንዲያሰሙ ፍቃድ ተሰጥታል ለአምስት ደቂቃ የሚቆይ የጁምአ ሰላት ጥሪን ለማድረግ ስምምነት ከተደረሰ
የአዛን ጥሪ በጀርመን ኮለን የሚገኙ 35 መስጂዶች የጁምአ ሰላት የአዛን ጥሪ በስፒከር ለአካባቢው እንዲያሰሙ ፍቃድ ተሰጥታል ለአምስት ደቂቃ የሚቆይ የጁምአ ሰላት ጥሪን ለማድረግ ስምምነት ከተደረሰ በኃላ የኮለን ከንቲባ ሄንሪቲ ራከር እንዳለችው " በሰሜን አውሮፓ ትልቁ በሆነው የኮለን ካቴድራል ለክርስቲያን ምዕመናን ደወል እየደወለ እና ሙስሊሞች እየሰሙ ባለበት ሁኔታ የሙስሊሞች የአዛን ጥሪ መከልከል ሚዛናዊነት አይመስለኝም " በ2018 በቱርክ ፕሬዝዳንት ኤርዶጓን ተመረቆ የተከፈተው በጀርመን ኮለን የሚገኘው ታላቁ የኮለኝ መስጂድ የጁምአ የአዛን ጥሪ በመጪው ጁምአ ለማስጀመር ዝግጁቱን አጠናቋል። http://T.me/ertugrulethiopia

የሞንጎሎች መሪ የነበረው ጂንኪስ ኻን በ1220 (እ.ኤ.አ) የቡኻራን ከተማ ሲቆጣጠር አንዳንድ የከተማው ሰዎች ከሱ ጋር በማበር የገዛ ሙስሊም ወንድሞቻቸውን አጠቁ። በሒደቱም የገዛ ወገኖቻቸውን ገደሉ
የሞንጎሎች መሪ የነበረው ጂንኪስ ኻን በ1220 (እ.ኤ.አ) የቡኻራን ከተማ ሲቆጣጠር አንዳንድ የከተማው ሰዎች ከሱ ጋር በማበር የገዛ ሙስሊም ወንድሞቻቸውን አጠቁ። በሒደቱም የገዛ ወገኖቻቸውን ገደሉ፣ ዘረፉ..! . ጦርነቱ ካበቃ በኃላ ጋንጊስ ኻን እሱን የረዱትን የከተማው ሰዎች በአጠቃላይ እንዲገደሉ አዘዘ። በውሳኔው ግራ የተጋቡ ጀኔራሎችም ለምን እንዲህ እንደወሰነ ሲጠይቁት የመለሰላቸው አጭር መልስ ነበር። . "የገዛ ወንድሞቻቸውን የካዱ ሰዎች ለእኛ ለእንግዳዎቹማ እንዴት ይታመኑልናል?" T.me/ertugrulethiopia

አብረን ወደ ጀነት 🍃#ዛሬ_ከምታይዋቸው_ውድና_ምርጥ_ቴክስት_አንዱ_ነው። ➊ ☞ #ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) አሉ በኔ ላይ በየቀኑ 1000 ሰለዋት የሚያደርግ ሰው በጀነት ሳይበሸር አይሞትም። ➋ ☞ #ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) አሉ በኔ ላይ በየቀኑ 100 ሰለዋት የሚያደርግ አላህ 100 ሀጃውን ያወጣለታል 70 በጀነት 30 በዱንያ። ➌ ☞#ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) አሉ ሲነጋ 10 ሲመሽ 10 ሰለዋት ያደረገ የኔን ሸፈኣ የቂያማ ቀን ያገኛል። ➍ ☞#ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) አሉ በኔ ላይ አንድ ሰለዋትን ያወረደ ሰው አላህ በሱ ላይ 10 ሰለዋት ያወርድበታል 10 ሀጥያት ይሰርዝለታል 10 ደረጃ ከፍ ያረገዋል። ➎ ☞ #ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) አሉ ማንም ሰው ሰላም አይለኝ ም አላህ ሩሄን መልሶልኝ ሰላምታውን ብመልስለት እንጂ። ➏☞#ለኔ የመጀመርያ ሰዎቼ የቂየማ ቀን እነዚያ በኔላይ በብዛት ሰለዋትን ያደረጉብኝ ናቸው። ታድያ ምን እየጠበቅን ነው እኛም ሰለዋት በማብዛት ይሄንን መልክትም ለረሱት ወዳጅ ዘመዳቹ በፍጥነት #ሼር በማድረግ ሰደቃ ጃርያ በማሰብ. ብናስተላልፍ የቂያማ ቀን ያላሰብነው ስንት ሀሰናት ይጠብቀናል ቢያንስ ለ70 ሰዎች ላክ በቁጥር የማይገለጽ ሀሰናትን በአላህ ፍቃድ ታገኛለህ። መልካም ስራ ትንሽ ትልቅ የለዉም በአገኘኸዉ አጋጣሚ መልካም ነገር ሰርተህ ለማለፍ ሞክር https://t.me/Ahlamezaj

Halal Branding and Marketing PLC ® - آمار و تحلیل کانال تلگرام @halalgroupsplc