486
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز
آرشیو پست ها
📩ማሳሰብያ ለወላጆች እና ተማሪዎች📨
📌 ነገ ሰኔ 15 ፣2015 ዓ•ም የማጠቃለያ ፈተና መልሰ መቀበያ ቀን ሲሆን ተማሪዎች እስከ 6:00 🕰 ት/ቤት ይቆያሉ።
ት/ቤቱ
የ2016ዓ.ም ምዝገባ መረጃ
ከትምህርት በሮ በተላለፈ የምዝገባ መመሪያ መሠረት የነባር ተማሪዎች ምዝገባ፡-
👉ከሐምሌ 03-15/2015 ዓ.ም
ይካሄዳል
👉ሐምሌ 15/2015 ዓ.ም ለነባር
ተማሪዎች የመጨረሻ የምዝገባ ቀን
ይሆናል
👉ለምዝገባ ሲመጡ የ2015 የት/ት
ዘመን ሪፖርት ካርድና ጉርድ ፎቶ
ግራፍ ይዘው መምጣትዎን አይርሱ
👉የኢሜይል አድራሻዎትንና አሁን
የሚጠቀሙበትን ስልክ ቁጥር
ያስመዝግቡ
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0116 47 74 17/0116 67 5133 ይጠቀሙ
ውድወላጆች
በ2015 ዓ.ም ለተማሪዎች ሪፖርት ካርድ ዝግጅት እንዲረዳን
👉የልጅዎን ሙሉ ስም( እስከነ አያት)በ እንግሊዘኛ እና ዕድሜ አርብ ዕለት በላክንልዎ ፎርም ላይ ሞልተው ነገ ሰኔ 13/2015 ዓ.ም እንዲልኩልን እናሳስባለን።
ት/ቤቱ
ውድ ወላጆች
የ 4ኛ ሩብ ዓመት የማጠቃለያ ፈተና በሚሰጥባቸው ቀናቶች የ 5ኛ እና 7ኛ ክፍል ተማረዎች መውጫ ሰዓት 6:00 መሆኑን እናሳውቃልን ።
ት/ቤቱ
ለቪዥን አካዳሚ ወላጆች
ለሁለተኛ ጊዜ ለማሥታወስ የተለጠፈ፣
በቪዥን አካዳሚ የሚማር ልጅ ያላችሁና በቅድመ መደበኛ (KG) በጀማሪነት የሚመዘገብ ልጅ ያላችሁ፣ የተመዘገቡትን ልጆች ቁጥር አይተን ባለን ቦታ ቅድሚያ በመሥጠት ለማስተናገድ እንወስን ዘንድ እስከ ቅዳሜ፣ግንቦት 26/2015ዓ.ም ዋናው ግቢ አስተዳደር ቢሮ በመቅረብ እንድትመዘግቡ እናሳስባለን፡፡
ማሳሰቢያ
የመጨረሻው የምዝገባ ቀን ግንቦት 26/2015ዓ.ም ነው፡፡
በት/ት ቢሮ ውሳኔ መሠረት በምዝገባው የሚሳተፉት 4ዓመት የሞላቸው ልጆች ናቸው፡፡
ለምዝገባ ስትመጡ የልደትና የክትባት ሠርተፍኬት ይዛችሁ መምጣት ይጠበቅባችኋል፡፡
ለቪዥን አካዳሚ ወላጆች
ለሁለተኛ ጊዜ ለማሥታወስ የተለጠፈ፣
በቪዥን አካዳሚ የሚማር ልጅ ያላችሁና በቅድመ መደበኛ (KG) በጀማሪነት የሚመዘገብ ልጅ ያላችሁ፣ የተመዘገቡትን ልጆች ቁጥር አይተን ባለን ቦታ ቅድሚያ በመሥጠት ለማስተናገድ እንወስን ዘንድ እስከ ቅዳሜ፣ግንቦት 26/2015ዓ.ም ዋናው ግቢ አስተዳደር ቢሮ በመቅረብ እንድትመዘግቡ እናሳስባለን፡፡
ማሳሰቢያ
የመጨረሻው የምዝገባ ቀን ግንቦት 26/2015ዓ.ም ነው፡፡
በት/ት ቢሮ ውሳኔ መሠረት በምዝገባው የሚሳተፉት 4ዓመት የሞላቸው ልጆች ናቸው፡፡
ለምዝገባ ስትመጡ የልደትና የክትባት ሠርተፍኬት ይዛችሁ መምጣት ይጠበቅባችኋል፡፡
ለቪዥን አካዳሚ ወላጆች
በቪዥን አካዳሚ የሚማር ልጅ ያላችሁና በቅድመ መደበኛ (KG) በጀማሪነት የሚመዘገብ ልጅ ያላችሁ፣ የተመዘገቡትን ልጆች ቁጥር አይተን ባለን ቦታ ቅድሚያ በመሥጠት ለማስተናገድ እንወስን ዘንድ እስከ ቅዳሜ፣ግንቦት 26/2015ዓ.ም ዋናው ግቢ አስተዳደር ቢሮ በመቅረብ እንድትመዘግቡ እናሳስባለን፡፡
ማሳሰቢያ
የመጨረሻው የምዝገባ ቀን ግንቦት 26/2015ዓ.ም ነው፡፡
በት/ት ቢሮ ውሳኔ መሠረት በምዝገባው የሚሳተፉት 4ዓመት የሞላቸው ልጆች ናቸው፡፡
ለምዝገባ ስትመጡ የልደትና የክትባት ሠርተፍኬት ይዛችሁ መምጣት ይጠበቅባችኋል፡፡
ቀን 24/08/2015ዓ.ም
ውድ ወላጆች
የ2016ዓ.ም የትምህርት አገልግሎት ክፍያ ጭማሪን አስመልክቶ ሚያዚያ 23 ቀን 2015ዓ.ም ተጠርቶ የነበረው ስብሰባ በመመሪያው መሠረት የተሳታፊ ወላጆች ቁጥር ባለመሟላቱ ምክንያት ስብሰባው ሳይካሄድ ቀርቷል፡፡
በመሆኑም በድጋሚ ስብሰባውን መጥራት አስፈላጊ ስለሆነ ዓርብ፣ ሚያዚያ 27/2015ዓ.ም
ከጠዋቱ 2፡30 በተቋሙ ዋና ግቢ እንዲገኙ እናሳስባለን፡፡
ቪዥን አካዳሚ
የተከበራችሁ ወላጆች
ቀደም ሲል ቅዳሜ ፣ ሚያዚያ 21 ቀን 2015 ዓ.ም የወላጆች ጠቅላላ ስብሰባ እንደሚኖር ጥሪ ማስተላለፋችን ይታወቃል፡፡ ይሁን እንጂ ከሚያዚያ 20/2015 ዓ.ም ጀምሮ በከተማ አቀፍ ደረጃ የሚሰጥ የመምህራን ስልጠና መኖር ስለተገለፀ፣ የተቋማችን ወላጆች ጠቅላላ ስብሰባ ለሰኞ ፣ ሚያዚያ 23/2015 ዓ.ም እንዲተላለፍ ተወስኗል፡፡
በመሆኑም በዚህ ቀን በተቋሙ ዋና ግቢ ከጠዋቱ 2፡30 እንዲገኙ በአክብሮት እየጠየቅን የስብሰባው አጀንዳዎች በበፊቱ ደብዳቤ የተገለፁት መሆናቸውን እናሳውቃለን፡፡
በዚህ ምክንያት ዓርብ እና ቅዳሜ በትምህርት ቤቱ የሚሰጡ የት/ት ፕሮግራሞች የማይኖሩ መሆናቸውን እንገልፃለን፡፡
ቀን 17/08/2015
ለቪዥን አካዳሚ ወላጆች
የተቋማችን 4ኛ ሩብ ዓመት የትምህርት ክፍያ ቀድማችሁ የፈፀማችሁትን ወላጆች እያመሰገንን ላልከፈላችሁት ግን ቅጣቱ ከሚያዚያ 10/2015 ዓ.ም ጀምሮ በየቀኑ የሚጨምር እንደሆነ አውቃችሁ ክፍያውን በጊዜው እንድትፈፅሙ እናሳስባለን፡፡
የት/ቤቱ አስተዳደር!
ውድ የቪዥን አካዳሚ ወላጆች
በኢድ አልፈጥር በዓል ምክንያት ዐርብ ሚያዚያ 13/2015ዓ.ም ትምህርት የማይኖር ሲሆን ቅዳሜ ሚያዚያ 14/2015 የሚሰጠውም የማጠናከሪያ ትምህርት የማይኖር መሆኑን ከወዲሁ እያሳውቅን ሰኞ ሚያዝያ 16/2015 የሙሉ ቀን ትምሕርት ይቀጥላል::
የት/ቤቱ አስተዳደር!
ቀን 11/08/2015ዓ.ም
ለቪዥን አካዳሚ ወላጆች
ጉዳዩ፤ የስብሰባ ጥሪን ይመለከታል፡፡
የስብሰባ ቀን፤ ቅዳሜ፣ ሚያዚያ 21/2015ዓ.ም
የስብሰባ አጀንዳ
1. አጠቃላይ የትምህርት ስራ አፈፃፀም ሪፖርት ማቅረብ
2. ለ2016 የት/ት ዘመን በቀረበው የክፍያ ጭማሪ ላይ ውይይት ማድረግ
ቦታ፣ ገርጂ መብራት ሀይል ዋናው ግቢ
ሰዓት፣ 2፡30
በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት በመገኘት የውይይቱ ተሳታፊ እንደሆኑ በማክበር ጠርተንዎታል፡፡
ውድ ወላጆችና ተማሪዎች
ሐሙስ ፣ሚያዚያ 5/2015ዓ.ም ት/ት የማይኖር ሲሆን ማክሰኞ ፣ሚያዚያ 10/2015ዓ.ም የሙሉ ቀን ትምህርት የሚቀጥል መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የት/ቤቱ አስተዳደር!
ለተማሪ ወላጆች በሙሉ
የተቋማችን 4ኛ ሩብ ዓመት የትምህርት አገልግሎት ክፍያ ቀድማችሁ የፈፀማችሁትን ወላጆች እያመሰገንን ላልከፈላችሁት ግን የክፍያ ጊዜ ከሚያዚያ 02 እስከ ሚያዚያ 10/2015ዓ.ም እንደሆነ ልናስታውሳችሁ እንወዳለን፡፡
ት/ቤቱ አስተዳደር!
📩ውድ ወላጆች📨
✍አርብ፣ መጋቢት 29፣ 2015 ዓ•ም 6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች እስከ 7:00 ሰዓት ሞዴል ፈተና ሲፈተኑ ከ1ኛ እስከ 5ኛ ክፍል እና 7ኛ ክፍል የሚማሩ ተማሪዎች በቤታቸው ይቆያሉ።
✍ሰኞ፣ ሚያዚያ 02፣ 2015 ዓ•ም የ3ኛ ሩብ ዓመት የማጠቃለያ ፈተና ግብረ መልስ የሚስጥና የ4ኛ ሩብ ዓመት ትምህርት የሚጀምር ሲሆን ተማሪዎች መሉ ቀን ት/ቤት ይቆያሉ።
ት/ቤቱ
ውድ ወላጆች እና ተማሪዎች
የ 3ኛ ሩብ ዓመት ማጠቃለያ ፈተና (Final exam) ከአርብ መጋቢት 22/2015 ዓ.ም ጀምሮ የሚሰጥ መሆኑን እንገልፃለን ።
