አዲሲቷ ኢትዬጵያ እኔ ነኝ
"ሰው ይሞታል፤ ሁሌም ሟች ደሃ ነው። በማህበራዊ ሚዲያ ላይ የምንናገር ሰዎች ሳንሆን በየሰፈሩ ያለ ደሃ እኛን አምኖና ሰምቶ ህይወቱን ባልተገባ ሁኔታ ስለሚገብር ሰዎች እንዳይሞቱና ንብረት እንዳይወድም፤ ሁላችንም ተባብረን መስራት ይገባናል" ዶክተር አብይ አህመድ በቻናላችን ዙሪያ ያላቹን አስተያየት @thenewethiobot
نمایش بیشترکشور مشخص نشده استزبان مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
2 568
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز
- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
معدل نمو المشتركين
در حال بارگیری داده...
ትክክለኛዉ 👍👍👍FIAS ላይ ለመመዝገብና ስራ ለመስራት ይህንን ቅደም ተከተል ይከተሉ
1.በቅድሚያ ይህንን ሊንክ ተጭናችሁ👇👇👇👇👇👇👇
https://fias77.com/#/pages/register?invite_code=Spr1SKnX&t=1653997993814
2. ስልክ ቁጥር አስገቡ። ስታስገቡ ( ከ9xxxxxxxxጀምሮ መሆን አለበት)
3. Verification ላይ ከጎን ካለው ምስል ላይ የሚታዩትን ፊደሎችና ቁጥሮች ምንም ሳትለውጡ አስገቡ።👉👉👉
4. password የራሳችሁን አስገቡ(አትርሱት)
5. Transaction code የራሳችሁን አስገቡ። (አትርሱት)
ድንገት ከተሳሳታችሁ በድጋሜ ፔጁን Reload አድርጋችሁ ሞክሩት። ይሰራላችኋል።
በመቀጠል ከታች በተገለፀው STEP መሰረት በየቀኑ ወደ ዌብሳይቱ በመግባት ስራችሁን መስራት ትችላላችሁ።
👉After registered only by group link your manager is
https://fias77.com/#/pages/register?invite_code=Spr1SKnX&t=1653997993814
Contact us
ምርጫውን ማን ያሸንፋል?
ብልፅግና💡
አብን⌚️
ኢዜማ⚖
ነፃነት ለኩልነት ፖርቲ🖍
እናት ፖርቲ🗝
💡 195
⌚️ 81
⚖ 51
🖍 58
🗝 61
#BREAKING
የመከላከያ ሰራዊት መቐለ ሙሉ ለሙሉ ተቆጣጥሯል።
ሰራዊቱ ከ7 ሺህ በላይ የሰሜን እዝ አባላትን ነጻ አውጥቷል።
የሰሜን እዝ ማዘዣን ተቆጣጥሯል።
በህግ የሚፈለጉ የህወሃት ቡድን አባላትን እያደነ ይገኛል ተብሏል።
በአሁኑ ሰዓት የጦር ሀይሎች ጠ/ኢታማዦር ሹም ጀነራል ብርሀኑ ጁላ የጀግናው ሠራዊት ድሎችን በተመለከተ መግለጫ እየሰጡ እንደሚገኙ ኢዜአ ዘግቧል።
#Ethiopia
የጠ/ሚር ዶ/ር አብይ አህመድ ከፍተኛ አማካሪ የሆኑት አቶ ማሞ ምህረቱ ከቢቢሲዋ ጋዜጠኛ ካትሪን ባይሩሃንጋ ጋር ቃለ ምልልስ አድርገው ነበር።
አቶ ማሞ አሁን ላይ 'አብዛኛው' የትግራይ ክፍል በመከላከያ ስር መሆኑ ተናግረዋል።
'ሕግን የማስከበር' ዘመቻው በትግራይ ሕዝብ ላይ ያነጣጠረ አይደለም ሲሉም አሳውቀዋል።
ከዚህም በተጨማሪ ዘመቻው ሁሉንም የ "ህወሓት" አባላትን የሚመለከት ሳይሆን በህወሓት ውስጥ ያሉ ወንጀለኞች ላይ ያነጣጠረ ነው ብለዋል።
የጠቅላይ ሚኒስትሩ ከፍተኛ አማካሪ አቶ ማሞ በርካታ ጥያቄ ከቢቢሲዋ ጋዜጠኛ ካትሪን ባይሩሃንጋ ተጠይቀው ምላሽ ሰጥተዋል ያንብቡ : https://telegra.ph/BBC-11-23
በቅድሚያ እንኳን ደስ አለን፤ እንኳን ደስ አላችሁ!
የህዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ዙር የውሃ ሙሌትን በማስመልከት የተሰባሰቡት መረጀዎች ፦
- የህዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ዙር የውኃ ሙሌት በመጠናቀቁ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ያስተላለፉት 'የእንኳን ደስ አላችሁ' መልዕክት!
- የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የታላቁ ህዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ዙር የውሃ ሙሌት በመጠናቀቁ ያስተላልፉት የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት!
- በታላቁ ህዳሴ ግድብ የተያዘው ውሃ በመጭው አመት በ2 ተርባይኖች ሀይል ማመንጨት እንደሚያስችል የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢንጅነር ስለሺ በቀለ መናገራቸው።
ከላይ የተጠቀሱት ሁሉም መልዕክቶችና መረጃዎች በዚህ ማስፈንጠሪ ተካተዋል : https://telegra.ph/GERD-07-22
- አልጀዚራ የውሃ ሙሌቱን መጠናቀቅ በተመለከተ ለዓለም ያሰራጨው ዘገባ : https://www.aljazeera.com/amp/news/2020/07/ethiopia-abiy-hails-historic-start-disputed-dam-filling-200722144600826.html
- የህዳሴ ግድብ ውሃ ሙሌት መጠናቀቁን በአዲስ አበባ የሚገኘው የአሶሼትድ ፕሬስ ጋዜጠኛው ኤልያስ መሰረት ለAP የፃፈው :https://www.washingtonpost.com/world/middle_east/ethiopias-leader-hails-1st-filling-of-massive-disputed-dam/2020/07/22/b3bd4e1e-cc0f-11ea-99b0-8426e26d203b_story.html
@tikvahethiopiaofficial @tikvahethMagazine
Happy Birth Day our Lovely Pm Dr Abiy Ahmed
ክቡር ጠ/ሚ መልካም የ 43 ዓመት የልደት ቀን 🎂🎂🎂
@TIKVAH_ETHIO
@ABYCINIYAN
◀ ▶:
ይህን #የቴሌግራም ቦት በመጠቀም በቀላሉ የ12ኛ ክፍል ውጤታችሁን ማወቅ ትችላላቹ ።
👉To use the bot
> join @grade_12_placement_bot
> click on start
> put your registration number
> results will be displayed.
ኢድ ሙባረክ!
እንኳን ለ1440ኛው ዓመተ-ሒጂራ የኢድ-አል-አድሃ (#ዓረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ።
#EidAlAdha #EidAlAdha2019 #Ethiopia
@Abyciniyan
@Tikvah_ethio