cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

BIRHAN COLLEGE, ETHIOPIA

Home page to Birhan College. Join us!

نمایش بیشتر
کشور مشخص نشده استزبان مشخص نشده استآموزش37 382
پست‌های تبلیغاتی
1 325
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-37 روز
-1530 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

Photo unavailableShow in Telegram
ብርሃን ኮሌጅ በ2015 የትምህርት ዘመን በቴክኒክ እና ሙያ ስልጠና ለመስጠት ዝግጅታችንን አጠናቀናል። የማለፊያ ነጥብ የምታሟሉ ስልጣኞች መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን። TVET ቴክኒክና ሙያ መስክ; በደረጃ 4 ለበለጠ መረጃ 0952770477 0944444240 ይደውሉ። ብርሃን ኮሌጅ ደብረ ብርሃን ከተማ: ጠባሴ ክ/ ከተማ: ወደራ ዩኒየን ህንፃ ላይ
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
ብርሃን ኮሌጅ ለማካካሻ/Remedial / ትምህርት ፈላጊዎች በ2014 የትምህርት ዘመን 12 ክፍል ተፈትናችሁ ከዚህ በላይ በተገለፀው የመቁረጫ ነጥብ የምታሟሉ አመልካቶች የማካካሻ ትምህርቱን ለመስጠት ኮሌጃችን ዝግጅት ያጠናቀቀ ሲሆነ  ከ11/06/2015 ዓ.ም ጀምሮ  ምዝገባ  ላይ ነን። ለበለጠ መረጃ : 0952770477 0942530614 ይደውሉ ብርሃን ኮሌጅ
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
ለ2015 የትምህርት ዘመን በምዝገባ ላይ ነን !!! በመጀመሪያ ድግሪ በመደበኛ; 1. Accounting  and Finance 2. Management በመጀመሪያ ድግሪ በኤክስቴንሽን ; 1. Accounting  and Finance 2. Management በመጀመሪያ ድግሪ በርቀት; 1. Accounting  and Finance 2. Management 3. Marketing Management TVET ቴክኒክና ሙያ; 1. Pharmacy 2. Accounting  3. Database Administration ለበለጠ መረጃ 0930362048 0944444240 በምዝገባ ላይ ነን !!!
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
#መልካም_ዜና_ለባለድለኞች❤‼️ አማራ ባንክ በሀገር አቀፍ ፈተና ከ600 በላይ ውጤት ላመጡ ተማሪዎች የዩኒቨርስቲ ወጭ እንደሚሸፍን አስታወቀ። የአማራ ባንክ ማኀበረሰባዊ አገልግሎቱን ለማስፋት በዘንድሮው ዓመት በሀገር አቀፍ ፈተና በመላ ሀገሪቱ ከ600 በላይ ውጤት ላመጡ ተማሪዎች ለእያንዳንዳቸው በወር 750 ብር እየከፈለ እንደሚያስተምር አስታውቋል። የባንኩ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ሄኖክ ከበደ ባንካችን ከባንክ ባሻገር ሲል በምክንያት ነው፤ ይህንም የማኅበረሰባዊ አገልግሎት በመስጠት እየተገበረ ይገኛል ብለዋል። ጥር 20/2015 ዓ.ም ================== ለተጨማሪ ፈጣን ወቅታዊ መረጃዎች የቴሌግራም ቻናላችንን Join በማለት ይከታተሉ👇👇👇👇 http://t.me/ayuzehabeshaofficial http://t.me/ayuzehabeshaofficial
نمایش همه...
አጠቃላይ መረጃ‼️‼️ 1. የተማሪዎች አማካይ ውጤት በየትምህርት አይነቱ፤ አጠቃላይ መረጃ፡-  ፈተና የተፈተኑ ብዛት-----908,256 ናቸው፡፡   አማራ………..30.37%   ኦሮሚያ…..…27.96%   ደቡብ………..28.17%   ሀረሪ…………32.88%   አዲስ አበባ----38.46%   ደሬደዋ--------31.42%   ሲዳማ---------28.34% 2. ከ50% እና በላይ ያስመዘገቡ ተማሪዎች ብዛት ከተፈተኑ መካከል (እንደ ሀገር ያለፉ 29909 (3.3%) ናቸው   አማራ………ከ246,675 መካከል 8,810 ((3.6%)   ኦሮሚያ…..…327,737 መካከል 6,407 (2.0%)   ደቡብ………..ከ127,345 መካል 2,533 (2.0%)   ሀረሪ…………ከ1,849 መካከል 194 (10.5%)   አዲስ አበባ----ከ47,980 መካከል 9,491 (19.8%)   ደሬደዋ-------- ከ3,726 መካከል 250 (6.7%)   ሲዳማ---------ከ53,478 መካከል 1247 (2.3%) 3. ተፈጥሮ ሳይንስ  ከ600 እና በላይ እንደ ሀገር 263 ተማሪዎች ያስመዘገቡ ሲሆን ከዚህ ውስጥ   አማራ………70 ተማሪዎች   ኦሮሚያ…..…51 ተማሪዎች   ደቡብ………..10 ተማሪዎች   ሀረሪ…………1 ተማሪዎች   አዲስ አበባ----117 ተማሪዎች   ደሬደዋ-------- 2 ተማሪዎች   ሲዳማ---------8 ተማሪዎች 4. ማህበራዊ ሳይንስ  ከ500 እና በላይ እንደሀገር 10 ተማሪዎች ያስመዘገቡ ሲሆን ከዚህ ውስጥ   አማራ………1ተማሪ   አዲስ አበባ----8 ተማሪዎች   ደሬደዋ-------- 1 ተማሪ 5. ሁሉንም ተማሪዎች 100% ያሳለፉ ት/ቤቶች 7 ትምህርት ቤቶች ሲሆኑ ከነዚህ ውስጥ   ደሴ ልዩ አዳሪ ት/ቤት   ባሕር ዳር ስቲም ት/ቤት   ጎንደር ኮሙኒቲ ስኩል   ወላይታ ሶዶ ሊቃ ት/ ቤት   አዳማ ኦዳ አዳሪ ት/ ቤት ናቸው። 6. ከፍተኛ ውጤት (የዓመቱ ሰቃይ)  ከአማራ ክልል ደሴ ልዩ አዳሪ ት/ቤት ተማሪ ሚኪያስ አዳነ 666 አስመዝግቧል። በትምህርት ስርዓቱ እንደ ሀገር ወድቀናል። ©አዩ ዘሀበሻ ጥር 20/2015 ዓ.ም ================== ለተጨማሪ ፈጣን ወቅታዊ መረጃዎች የቴሌግራም ቻናላችንን Join በማለት ይከታተሉ👇👇👇👇 http://t.me/ayuzehabeshaofficial http://t.me/ayuzehabeshaofficial
نمایش همه...
Ayu ZeHabesha-Official (አዩ ዘሀበሻ)

ጥቆማ‼️ በዚህ ቻናል ወቅታዊ፣ታማኝ እና ፈጣን መረጃ ያገኛሉ፣በውሸት አካውንት እንዳትሸወዱ‼️‼️ ለማስታወቂያ እና ጥቆማ ለመስጠት 👉 @ayulaw #Ethiopianews #Ethiopia #Ayuzehabesha

Photo unavailableShow in Telegram
Photo unavailableShow in Telegram
ብርሃን ኮሌጅ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ መልካም የገና በዓል እንዲሆንላችሁ ይመኛል።
نمایش همه...