cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ

✞ በየጊዜው አዳዲስ መንፈሳዊ ➢ ፅሁፎች ➢ መዝሙሮች ➢ ኦርቶዶክሳዊ መልእክቶች ➢ መንፈሳዊ ነገሮችን ሁሉንም ለማግኘት ከፈለጉ ተቀላቀሉን ✞ ለአስተያየቶ @Channel_admin09 ይጠቀሙ Youtube: https://youtube.com/@shamo_guy ➢ ሁሉም እንዲያነበው SHARE ያርጉ ! እናመሰግናለን !

نمایش بیشتر
پست‌های تبلیغاتی
65 376
مشترکین
-524 ساعت
+47 روز
-1430 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

#በእንተ_ጸሎት_ሐሙስ "ተራሮችን በኃይሉ የሚያስታጥቃቸው ለማገልገል ማበሻ ጨርቅ ታጠቀ፡፡ የባሕርን ውኃ እንደ አቁማዳ የሚሰበስበው በቀላያትም መዝገቦች የሚሾማቸው ርሱ ከወዳጁ ከአልዓዛር ቤት የውኃ ማድጋ አንሥቶ እግሮችን ለማጠብ ያገለግልባት ዘንድ ወደ  ኩስኩስት አፈሰሰ፡፡ እጆቻቸውንና እግሮቻቸውን በሚታጠቡበት ገንዘብ የናስ ኩስኩስት ሠርቶ በደብተራ ኦሪት ደጃፍ እንዲያኖራት ሙሴን ያዘዘው ውኃውን በኩስኩስት ሞልቶ የደቀ መዛሙርቱን እግር ሊያጥብ ዠመረ፡፡ የተረከዞቻቸውንም እድፍ በታጠቀው ማበሻ ጨርቅ አሸ፡፡"  (አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ) "በወገቡ የታጠቀውን ማድረቂያ አይተው መላእክት አደነቁ፤ ስሙ ከፀሓይና ከጨረቃ በፊት የነበረ ርሱ አገልጋይ ኾነ፤ ሕያው ጌታን ሱራፌል ያመሰግኑታል፤ ቦታውን ግን አያውቁም፤ ሱራፌልን የፈጠረ ርሱ በራት ጊዜ ወገቡን ዘርፍ ባለው ዝናር ታጠቀ፤ እንዳያቃጥል በመፍራት የማይታይ እሳት ለሐዋርያት አገልጋይ ኾኖ አብነት ይኾናቸው ዘንድ የትሕትና ሥራን የሚሠራበትን ውሃ በኩስኩስት ቀዳ የደቀ መዛሙርቱን አለቃ ጴጥሮስንም እግሩን ሊያጥበው ጠራው" (ሃይማኖተ አበው ዘያዕቆብ ዘሥሩግ) ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇                 •➢ ሼር // SHARE      🔸 @Z_TEWODROS 🔸🔹🔸 @Z_TEWODROS      🔸 @Z_TEWODROS ✍️Comment @Channel_admin09
نمایش همه...
5👍 2
ማስታወቂያ 🌿  መርጌታ የባህል ህክምና ፈውስ እና ጥበብ ይደዉሉ # 0917468918    0917468918 በውጭ ሀገር ለሚኖሩም መምጣት ሳያስፈልግ ባሉበት እንሰራለን  የምንሰጣቸው የጥበብ አገልግሎቶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል 1🌿🌴 ለመፍትሄ ሀብት 2🌿🌴 ለህማም 3🌿🌴 ለመስተፋቅር 4🌿🌴 ቡዳ ለበላው 5🌿🌴 ለገበያ 6🌿🌴 የዛር ውላጅ ለተዋረሰው 7🌿🌴 ነገረ ሚስጥራት(ሚስጥር የሚነግር) 8🌿🌴 ነገረ ራዕይ(ራዕይ የሚያሳይ) 9🌿🌴 ለዓቃቤ ርዕስ 10🌿🌴 ለመክስት 11🌿🌴 ለቀለም(ለትምህርት) 12🌿🌴 ሰላቢ የማያስጠጋ 13🌿🌴 ለመፍትሔ ስራይ 14🌿🌴 ጋኔን ለያዘው ሰው 15🌿🌴 ለሁሉ ሠናይ 16🌿🌴 ለቁራኛ 17🌿🌴 ለአምፅኦ ብእሲት(ፍቅረኛ ላጣ ወይም ላጣች የሚሰራ) 18🌿🌴 ለመድፍነ ፀር 19🌿🌴 ሌባ የማያስነካ 20🌿🌴 ለበረከት 21🌿🌴 ለከብት መስተሐድር(ከብት እንደረይጠፋ) 22🌿🌴 አፍዝዝ አደንግዝ 23🌿🌴 ለጠላት (ጠላት እንዳይጎዳ የሚያደርግ) 24🌿🌴 ለግርማ ሞገስ 25🌿🌴 መርበቡተ ሰለሞን 26🌿🌴 ለዓይነ ጥላ 27🌿🌴 ምስሐበ ንዋይ ወምስሐበ ሰብእ 28🌿🌴 ለሁሉ መስተፋቅር 29🌿🌴 ጸሎተ ዕለታት 30🌿🌴 ለታሰረ ሰው እነዲፈታ የሚያደርግ 31🌿🌴 ለእጅ ስራ (እንዲቀናህ) 32🌿🌴 ለትዳር የሚሆን የኮከብ ቆጠራ 33🌿🌴 ለድምፅ 34🌿🌴 ለብልት 35🌿🌴 በውጭ ሀገር ለሚኖሩ ሰወች ደግሞ ከምንሰራቸው ስረ 2.🌿🌴 ከሀገር ውጪ ሆነ በሀገር ውስጥ የስራ እድል ላጡ 3.🌿🌴 ንግድ ጀምረው[ሱቅ ከፍተው] አልሳካ ላላቸው 4.🌿🌴 ገንዘብ ለሚያባክኑ ገንዘብ አልበረክት ላላቸው 5.🌿🌴 ሰውፊት መቆም መናገር ለሚፈሩ በጥቂት ጊዜ ውስጥ በምንሰራው ሰራ ደፋርና በራስ የመተማመን ችሎታ እንዲኖሮት እናደርጋለን 6.🌿🌴 ለሀብት ለገንዘብ ለንብረት ሚሆንም አለን 7.🌿🌴 ለስንፈተ ወሲብ መፍትሄ  የረጅም አመት ልምድ አለን ለውጪ ሀገር ለሚኖሩትም እየሰራን ነው 8.🌿🌴 ፍቅረኛ አልያዝ ላላቸውም አለን 9.🌿🌴 ትምህርት አልገባ ላለው ቶሎ የመርሳት ችግር ላለበት በሚደገም እና በሚነበብ ፅሁፍ ብቻ እጅግ በጣም ልዩ የሆነ ስራ እንሰራለን 10.🌿🌴 መስተፋቅርም አለን ፣የህዝብ መስተፋቅር 11.🌿🌴 ከሀገር መውጣት እየፈለጉ ላልተሳካላቸውም ወደኛ ቢመጡ እንሰራሎታለን ባጠቃላይ እነዚህ የገለፅናቸው ጥቂቶቹ ናቸው እርሶ ምን እንድንሰራሎት ይፈልጋሉ ?በውስጥ መስመር ያማክሩን ። ከሀገር ውጪ ላላችውም መፍትሄ በልዩ ሁኔታ አለን ብቻ ይምጡ ያማክሩን ያስተውሉ እኛ ምንሰራው በጥንታዊው ከአባቶቻችን በተማርነው ጥበብ ብራናውን አንብበን እፅዋትን ቀጥፈን አዘጋጅተን ነውና ሀገራችን ካሏት ጥበብ ጥቂቱ ነው እንኳን ለነዚህ እና አባቶቻችን በደመና ይሄዱ አልነበር እፀመሰውር ሰርተው እራሳቸውን ይደብቁ አልነበር ይሄ ጥበብ ንቀን ፈረንጅ አምላኪ ሆነን ነው እንጂ ጥበቡ አሁንም አለ ይምጡ ያማክሩን ። ለምንኛውም ጥያቄ እንዲሁም ለመነጋገር  በስልክ ቁጥራችን 0917468918  ይደውሉልን
نمایش همه...
#የሰሙነ_ሕማማት_ረቡዕ #ምክረ_አይሁድ_ይባላል ምክንያቱም የአይሁድ ሊቃነ ካህናትና ጸሐፍት ጌታን እንዴት መያዝ እንደሚገባቸው ምክር ያጠናቀቁበት ቀን ነውና፡፡ በዚህ ምክራቸው ላይ በጣም ትልቅ ጭንቀት ነበር፡፡ ምክንያቱም ወቅቱ የፋሲካ በዓላቸውን የሚያከብሩበት ቀን የተቃረበ በመሆኑ ብዙው ሕዝብም በጌታችን ትምህርት የተማረኩ ተአምራቱንም የሚያደንቁ ስለ ነበር ሁከት እንዳይፈጠር ነው፡፡ በዚህ ጭንቀት ሳሉ ከደቀ መዛሙርቱ አንዱ የአስቆሮቱ ይሁዳ በመካከላቸው በመገኘት የምክራቸው ተባባሪ ሆኖ ጭንቀታቸውን አስወግዶላቸዋል፡፡ (ማቴ. 26÷1-14፣ ማር. 14÷1-2፣ ሉቃ. 22÷1-6) የሐዲስ ኪዳን ካህናትና ምእመናን በዚሁ ዕለት በቤተ ክርስቲያን ተሰብስበው መላ ሰውነታቸውን ለእግዚአብሔር አስገዝተው የሞት ፍርዱን በማሰብና በማልቀስ ሐዋርያት ከጌታችን መያዝ በኋላ በኀዘን በፍርሐት እንደነበሩ እያሰቡ መጻሕፍትን በማንበብ በጾም በጸሎትና በስግደት ተወስነው ይቆዩና ከአሥራ ሁለት ሰዓት በኋላ ወደ ቤታቸው ይሄዳሉ፡፡ #የመልካም_መዓዛ_ቀንም_ይባላል ምክንያቱም ጌታችን በዚህ ዕለት በቤተ ስምዖን ዘለምጽ ተቀምጦ ሳለ መላ ሕይወቷን ለዝሙት አስገዝታ ትኖር የነበረችው ማርያም እንተ እፍረት (ባለሽቱዋ ማርያም) "ከእንግዲህ ወዲህ በኃጢአት ተበላሽቶ ይኖር የነበረውን ሕይወቴን እንደዚህ መልካም ሽቱ የሚያጣፍጥ ኃጢአትን ይቅር የሚል አምላክ መጣ" ስትል ዋጋው እጅግ በጣም ውድ የሆነ ከሦስት መቶ ዲናር በላይ የሚያወጣ በአልባስጥሮስ ብልቃጥ የተሞላ ሽቱ ይዛ በመሔድ በጠጉሩ (በራሱ) ላይ በማርከፍከፍ ስለቀባችው ረቡዕ የመዓዛ ቀን ይባላል፡፡ #የእንባ_ቀንም_ይባላል ማርያም እንተ እፍረት በጌታችን እግር ላይ ተደፍታ መላ ኃጢአቷን ይቅር እንዲላት በእንባዋ እግሩን አጥባዋለችና በጠጉሯም በእንባዋ ያጠበችውን እግሩን አብሳዋለችና። (ማቴ. 26÷6-13፣ ማር. 14÷9፣ ዮሐ. 12÷8) ኃጢአትን በማሰብ ማልቀስና ራስን የተወደደ መሥዋዕት አድርጎ ለእግዚአብሔር ማቅረብን ከምታስተምረን ማርያም እንተ እፍረት እንባን ለንስሐ ሕይወት ልንጠቀምበት ይገባል፡፡ ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇                 •➢ ሼር // SHARE      🔸 @Z_TEWODROS 🔸🔹🔸 @Z_TEWODROS      🔸 @Z_TEWODROS ✍️Comment @Channel_admin09
نمایش همه...
56👍 34❤‍🔥 1
ማስታወቂያ 🌿  መርጌታ የባህል ህክምና ፈውስ እና ጥበብ ይደዉሉ # 0917468918    0917468918 በውጭ ሀገር ለሚኖሩም መምጣት ሳያስፈልግ ባሉበት እንሰራለን  የምንሰጣቸው የጥበብ አገልግሎቶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል 1🌿🌴 ለመፍትሄ ሀብት 2🌿🌴 ለህማም 3🌿🌴 ለመስተፋቅር 4🌿🌴 ቡዳ ለበላው 5🌿🌴 ለገበያ 6🌿🌴 የዛር ውላጅ ለተዋረሰው 7🌿🌴 ነገረ ሚስጥራት(ሚስጥር የሚነግር) 8🌿🌴 ነገረ ራዕይ(ራዕይ የሚያሳይ) 9🌿🌴 ለዓቃቤ ርዕስ 10🌿🌴 ለመክስት 11🌿🌴 ለቀለም(ለትምህርት) 12🌿🌴 ሰላቢ የማያስጠጋ 13🌿🌴 ለመፍትሔ ስራይ 14🌿🌴 ጋኔን ለያዘው ሰው 15🌿🌴 ለሁሉ ሠናይ 16🌿🌴 ለቁራኛ 17🌿🌴 ለአምፅኦ ብእሲት(ፍቅረኛ ላጣ ወይም ላጣች የሚሰራ) 18🌿🌴 ለመድፍነ ፀር 19🌿🌴 ሌባ የማያስነካ 20🌿🌴 ለበረከት 21🌿🌴 ለከብት መስተሐድር(ከብት እንደረይጠፋ) 22🌿🌴 አፍዝዝ አደንግዝ 23🌿🌴 ለጠላት (ጠላት እንዳይጎዳ የሚያደርግ) 24🌿🌴 ለግርማ ሞገስ 25🌿🌴 መርበቡተ ሰለሞን 26🌿🌴 ለዓይነ ጥላ 27🌿🌴 ምስሐበ ንዋይ ወምስሐበ ሰብእ 28🌿🌴 ለሁሉ መስተፋቅር 29🌿🌴 ጸሎተ ዕለታት 30🌿🌴 ለታሰረ ሰው እነዲፈታ የሚያደርግ 31🌿🌴 ለእጅ ስራ (እንዲቀናህ) 32🌿🌴 ለትዳር የሚሆን የኮከብ ቆጠራ 33🌿🌴 ለድምፅ 34🌿🌴 ለብልት 35🌿🌴 በውጭ ሀገር ለሚኖሩ ሰወች ደግሞ ከምንሰራቸው ስረ 2.🌿🌴 ከሀገር ውጪ ሆነ በሀገር ውስጥ የስራ እድል ላጡ 3.🌿🌴 ንግድ ጀምረው[ሱቅ ከፍተው] አልሳካ ላላቸው 4.🌿🌴 ገንዘብ ለሚያባክኑ ገንዘብ አልበረክት ላላቸው 5.🌿🌴 ሰውፊት መቆም መናገር ለሚፈሩ በጥቂት ጊዜ ውስጥ በምንሰራው ሰራ ደፋርና በራስ የመተማመን ችሎታ እንዲኖሮት እናደርጋለን 6.🌿🌴 ለሀብት ለገንዘብ ለንብረት ሚሆንም አለን 7.🌿🌴 ለስንፈተ ወሲብ መፍትሄ  የረጅም አመት ልምድ አለን ለውጪ ሀገር ለሚኖሩትም እየሰራን ነው 8.🌿🌴 ፍቅረኛ አልያዝ ላላቸውም አለን 9.🌿🌴 ትምህርት አልገባ ላለው ቶሎ የመርሳት ችግር ላለበት በሚደገም እና በሚነበብ ፅሁፍ ብቻ እጅግ በጣም ልዩ የሆነ ስራ እንሰራለን 10.🌿🌴 መስተፋቅርም አለን ፣የህዝብ መስተፋቅር 11.🌿🌴 ከሀገር መውጣት እየፈለጉ ላልተሳካላቸውም ወደኛ ቢመጡ እንሰራሎታለን ባጠቃላይ እነዚህ የገለፅናቸው ጥቂቶቹ ናቸው እርሶ ምን እንድንሰራሎት ይፈልጋሉ ?በውስጥ መስመር ያማክሩን ። ከሀገር ውጪ ላላችውም መፍትሄ በልዩ ሁኔታ አለን ብቻ ይምጡ ያማክሩን ያስተውሉ እኛ ምንሰራው በጥንታዊው ከአባቶቻችን በተማርነው ጥበብ ብራናውን አንብበን እፅዋትን ቀጥፈን አዘጋጅተን ነውና ሀገራችን ካሏት ጥበብ ጥቂቱ ነው እንኳን ለነዚህ እና አባቶቻችን በደመና ይሄዱ አልነበር እፀመሰውር ሰርተው እራሳቸውን ይደብቁ አልነበር ይሄ ጥበብ ንቀን ፈረንጅ አምላኪ ሆነን ነው እንጂ ጥበቡ አሁንም አለ ይምጡ ያማክሩን ። ለምንኛውም ጥያቄ እንዲሁም ለመነጋገር  በስልክ ቁጥራችን 0917468918  ይደውሉልን
نمایش همه...
👍 4 3😢 1
#የሰሙነ_ሕማማት_ማክሰኞ #የጥያቄ_ቀን_ይባላል፦ ሰኞ ባደረገው አንጽሖተ ቤተመቅደስ ምክንያት፣ ሹመትን ወይም ሥልጣንን ለሰው ልጅ የሰጠ ጌታችን፣ ስለ ሥልጣኑ በጸሐፍት ፈሪሳውያን ተጠይቋልና፤ የጥያቄ ቀን ይባላል፡፡ ጥያቄውም ከምድራውያን ነገሥታት፣ ከሌዋውያን ካህናት ያይደለህ ትምህርት ማስተማር፣ ተዓምራት ማድረግ፣ ገበያ መፍታትን፣ በማን ሥልጣን ታደርጋለህ? ይህንንስ ሥልጣን ማን ሰጠህ? የሚል ነበር፡፡ /ማቴ. 21፥23-27፣ ማር. 11፥ 7-35፣ ሉቃ.21፥23-27፣ ማር.11፥27-33፣ ሉቃ. 20፥1-8/፤ እርሱም ሲመልስ፤ «እኔም አንድ ነገር እጠይቃችኋለሁ፣ እናንተም ብትነግሩኝ በማን ሥልጣን እነዚህን እዳደርግ እነግራችኋለሁ፡፡ የዮሐንስ ጥምቀት ከወዴት ነበረ፣ ከሰማይ ነውን? ወይስ ከሰዉ? በእግዚአብሔር ፈቃድ፣ ወይስ በሰው ፈቃድ?» አላቸው፡፡ እነርሱም ከሰማይ ብንል ለምን አልተቀበላችሁትም ይለናል፤ ከሰው ብንል ሕዝቡ ሁሉ ዮሐንስን እንደ አባት ያከብሩታል፣ እንደ መምህርነቱ ይፈሩታልና ሕዝቡን እንፈራለን፤ ተባብለው ከወዴት እንደሆነ አናውቅም ብለው መለሱለት፡፡ እርሱም እኔም በማን ሥልጣን እነዚህን እንደማደርግ አልነግራችሁም አላቸው» ይህንንም መጠየቃቸው እርሱ የሚያደርጋቸውን ሁሉ በራሱ ሥልጣን እንዲያደርግ አጥተዉት አልነበረም፣ ልቡናቸው በክፋትና በጥርጥር ስለተሞላ እንጂ፡፡ #የትምህርት_ቀንም_ይባላል፡- በማቴ. 21፥28፣ ማቴ. 25፥46፣ ማር.12፥2፣ ማር.13፥37፣ ሉቃ. 20፥9፣ ሉቃ. 21፥38 የሚገኙት ትምህርቶች ሁሉም የማክሰኞ ትምህርት ይባላሉ፡፡ በዚህ ዕለት በቤተ መቅደስ ረጅም ትምህርት ስላስተማረ፣ የትምህርት ቀን ይባላል፡፡ ክርስቲያን የሆነ ሁሉ ከሥጋዊ ነገር ርቆ በዚህ ሰሞን የሃይማኖት ትምህርት ሲማር ሲጠይቅ መሰንበቱም መጽሐፋዊ ሥርዓት ነው፡፡ @beteafework ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇                 •➢ ሼር // SHARE      🔸 @Z_TEWODROS 🔸🔹🔸 @Z_TEWODROS      🔸 @Z_TEWODROS ✍️Comment @Channel_admin09
نمایش همه...
👍 47 21
ማስታወቂያ 🌿  መርጌታ የባህል ህክምና ፈውስ እና ጥበብ ይደዉሉ # 0917468918    0917468918 በውጭ ሀገር ለሚኖሩም መምጣት ሳያስፈልግ ባሉበት እንሰራለን  የምንሰጣቸው የጥበብ አገልግሎቶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል 1🌿🌴 ለመፍትሄ ሀብት 2🌿🌴 ለህማም 3🌿🌴 ለመስተፋቅር 4🌿🌴 ቡዳ ለበላው 5🌿🌴 ለገበያ 6🌿🌴 የዛር ውላጅ ለተዋረሰው 7🌿🌴 ነገረ ሚስጥራት(ሚስጥር የሚነግር) 8🌿🌴 ነገረ ራዕይ(ራዕይ የሚያሳይ) 9🌿🌴 ለዓቃቤ ርዕስ 10🌿🌴 ለመክስት 11🌿🌴 ለቀለም(ለትምህርት) 12🌿🌴 ሰላቢ የማያስጠጋ 13🌿🌴 ለመፍትሔ ስራይ 14🌿🌴 ጋኔን ለያዘው ሰው 15🌿🌴 ለሁሉ ሠናይ 16🌿🌴 ለቁራኛ 17🌿🌴 ለአምፅኦ ብእሲት(ፍቅረኛ ላጣ ወይም ላጣች የሚሰራ) 18🌿🌴 ለመድፍነ ፀር 19🌿🌴 ሌባ የማያስነካ 20🌿🌴 ለበረከት 21🌿🌴 ለከብት መስተሐድር(ከብት እንደረይጠፋ) 22🌿🌴 አፍዝዝ አደንግዝ 23🌿🌴 ለጠላት (ጠላት እንዳይጎዳ የሚያደርግ) 24🌿🌴 ለግርማ ሞገስ 25🌿🌴 መርበቡተ ሰለሞን 26🌿🌴 ለዓይነ ጥላ 27🌿🌴 ምስሐበ ንዋይ ወምስሐበ ሰብእ 28🌿🌴 ለሁሉ መስተፋቅር 29🌿🌴 ጸሎተ ዕለታት 30🌿🌴 ለታሰረ ሰው እነዲፈታ የሚያደርግ 31🌿🌴 ለእጅ ስራ (እንዲቀናህ) 32🌿🌴 ለትዳር የሚሆን የኮከብ ቆጠራ 33🌿🌴 ለድምፅ 34🌿🌴 ለብልት 35🌿🌴 በውጭ ሀገር ለሚኖሩ ሰወች ደግሞ ከምንሰራቸው ስረ 2.🌿🌴 ከሀገር ውጪ ሆነ በሀገር ውስጥ የስራ እድል ላጡ 3.🌿🌴 ንግድ ጀምረው[ሱቅ ከፍተው] አልሳካ ላላቸው 4.🌿🌴 ገንዘብ ለሚያባክኑ ገንዘብ አልበረክት ላላቸው 5.🌿🌴 ሰውፊት መቆም መናገር ለሚፈሩ በጥቂት ጊዜ ውስጥ በምንሰራው ሰራ ደፋርና በራስ የመተማመን ችሎታ እንዲኖሮት እናደርጋለን 6.🌿🌴 ለሀብት ለገንዘብ ለንብረት ሚሆንም አለን 7.🌿🌴 ለስንፈተ ወሲብ መፍትሄ  የረጅም አመት ልምድ አለን ለውጪ ሀገር ለሚኖሩትም እየሰራን ነው 8.🌿🌴 ፍቅረኛ አልያዝ ላላቸውም አለን 9.🌿🌴 ትምህርት አልገባ ላለው ቶሎ የመርሳት ችግር ላለበት በሚደገም እና በሚነበብ ፅሁፍ ብቻ እጅግ በጣም ልዩ የሆነ ስራ እንሰራለን 10.🌿🌴 መስተፋቅርም አለን ፣የህዝብ መስተፋቅር 11.🌿🌴 ከሀገር መውጣት እየፈለጉ ላልተሳካላቸውም ወደኛ ቢመጡ እንሰራሎታለን ባጠቃላይ እነዚህ የገለፅናቸው ጥቂቶቹ ናቸው እርሶ ምን እንድንሰራሎት ይፈልጋሉ ?በውስጥ መስመር ያማክሩን ። ከሀገር ውጪ ላላችውም መፍትሄ በልዩ ሁኔታ አለን ብቻ ይምጡ ያማክሩን ያስተውሉ እኛ ምንሰራው በጥንታዊው ከአባቶቻችን በተማርነው ጥበብ ብራናውን አንብበን እፅዋትን ቀጥፈን አዘጋጅተን ነውና ሀገራችን ካሏት ጥበብ ጥቂቱ ነው እንኳን ለነዚህ እና አባቶቻችን በደመና ይሄዱ አልነበር እፀመሰውር ሰርተው እራሳቸውን ይደብቁ አልነበር ይሄ ጥበብ ንቀን ፈረንጅ አምላኪ ሆነን ነው እንጂ ጥበቡ አሁንም አለ ይምጡ ያማክሩን ። ለምንኛውም ጥያቄ እንዲሁም ለመነጋገር  በስልክ ቁጥራችን 0917468918  ይደውሉልን
نمایش همه...
👍 10 5
#የሰሙነ_ሕማማት_ሰኞ #መርገመ_በለስ የተፈጸመበት ዕለት ነው ጌታችንና አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሆሣዕና ዕለት ቢታንያ አድሮ በማግሥቱም ከቢታኒያ ሲመጡ ተራበ፡፡ (ማር.11፤11-12) ቅጠል ያላት በለስ ከሩቅ አይቶ ወደ በለሲቱ ቀረበ፤ ነገር ግን ከቅጠል በቀር አንዳች ፍሬ አላገኘባትም፡፡ ከአሁን ጀምሮ ማንም ከአንቺ ፍሬ አይብላ ብሎ ረገማት። በለስ የተባለች ቤተ እስራኤል ናት፤ ፍሬ የተባለች ሃይማኖትና ምግባር ናት፤ ከእስራኤል ፍቅርን፤ ሃይማኖትን፤ ምግባርን ፈለገ አላገኘም፤ እስራኤል (ሕዝበ እግዚአብሔር) መባልን እንጂ፤ ደግ ሰው አይገኝብሽ ብሎ ረገማት፤ በመርገሙ ምክንያት እርሱ ከለያቸው በስተቀር ደግ ሰው ጠፋባት፡፡ በለስ ኦሪት ናት፤ ኦሪትን በዚህ ዓለም ሰፍና ቢያገኛት ኦሪትና ነቢያትን ልሽር አልመጣሁም ልፈጽም እንጂ በማለት ፈጸማት፤ ሕገ ኦሪትን ከመፈጸም በቀር በእርሷ ድኅነት አላደረገባትምና፤ ፍሬ በአንቺ አይሁን አላት፤ ደኅነት በአንቺ አይደረግብሽ ብሏታልና እንደመድረቅ ፈጥና አለፈች፡፡ በለስ ኃጢአት ናት፤ የበለስ ቅጠል ሰፊ እንደሆነች ሁሉ ኃጢአት በዚህ ዓለም ሰፍታ ሰፍና አገኛት፡፡ በለስ ሲበሉት ይጣፍጣል፤ ቆይቶ ግን ይመራል፤ ኃጢአትም ሲሰሩት ደስ ደስ ያሰኛል፤ ኋላ ግን ያሳዝናል፤ ወደ እርሷም ሄዶ ማለትም ከኃጥአን ጋር ዋለ፤ ኃጥእ ከመባል በቀር በአንደበቱ ሐሰት፤ በሰውነቱ ክፋት እንዳልተገኘበት ለማመልከት ፍሬ አላገኘባትም አለ፤ በአንቺ ፍሬ አይገኝ የሚለውም፤ በኃጢአት ፍዳ ተይዞ የሚቀር አይኑር ለማለት ነው፤ ስትረገም ፈጥና መድረቋም፣ በአዳም ምክንያት ያገኘችን ዕዳ በደል በእርሱ ካሣነት እንደጠፋችልን ለመግለጽ ነው፡፡ #አንጽሆተ_ቤተ_መቅደስ የተፈጸመበት ዕለት ነው፦ ጌታችን በለስን ከረገማት በኋላ ወደ ቤተ መቅደስ ሄደ፤ ቤተ መቅደስ፣ ቤተ ጸሎት፣ ቤተ መሥዋዕት መሆኑ ቀርቶ ቤተ ምስያጥ (የንግድ ቤት) ሆኖ ቢያገኘው ቤቴ የጸሎት ቤት ትባላለች፤ እናንተ ግን የወንበዶች ዋሻ አደረጋችኋት ብሎ የሚሸጡበትን ሁሉ ገለበጠባቸው፤ ገርፎም አስወጣቸው፤ ይህም የሚያሳየው ማደሪያው ቤቱ የነበርን የአዳም ልጆች ኃጢአት ሰፍኖብን ስንኖር ቢያገኘን ኃጢአታችንን ሁሉ እንዳራቀልን የሚገልጽ ነው፡፡ በዚህ በሰሙነ ሕማማት ካህናትና ምእመናን በቤተክርስቲያን ተገኝተው ወዛቸው ጠብ እስኪል ድረስ በነግህ፤ በሠለስተ፣ በስድስቱ ሰዓት፤ በተሰዓቱ ሰዓትና በሠርክ መላልሰው ሲሰግዱና ሲጸልዩ ይሰነብታሉ፤ በተለይም ካህናት በማንኛውም አገልግሎት ጥቁር ልብስ ይለብሳሉ፤ ምክንያቱም የደረሰብን መከራ ኀዘኑን እና 5ሺ ከ5መቶ ዘመን የሰው ልጅ በጨለማ ይኖር እንደነበረ ለማዘከር ነው፡፡ ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇                 •➢ ሼር // SHARE      🔸 @Z_TEWODROS 🔸🔹🔸 @Z_TEWODROS      🔸 @Z_TEWODROS ✍️Comment @Channel_admin09
نمایش همه...
👍 75 32🕊 4
ማስታወቂያ 🌿  መርጌታ የባህል ህክምና ፈውስ እና ጥበብ ይደዉሉ # 0917468918    0917468918 በውጭ ሀገር ለሚኖሩም መምጣት ሳያስፈልግ ባሉበት እንሰራለን  የምንሰጣቸው የጥበብ አገልግሎቶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል 1🌿🌴 ለመፍትሄ ሀብት 2🌿🌴 ለህማም 3🌿🌴 ለመስተፋቅር 4🌿🌴 ቡዳ ለበላው 5🌿🌴 ለገበያ 6🌿🌴 የዛር ውላጅ ለተዋረሰው 7🌿🌴 ነገረ ሚስጥራት(ሚስጥር የሚነግር) 8🌿🌴 ነገረ ራዕይ(ራዕይ የሚያሳይ) 9🌿🌴 ለዓቃቤ ርዕስ 10🌿🌴 ለመክስት 11🌿🌴 ለቀለም(ለትምህርት) 12🌿🌴 ሰላቢ የማያስጠጋ 13🌿🌴 ለመፍትሔ ስራይ 14🌿🌴 ጋኔን ለያዘው ሰው 15🌿🌴 ለሁሉ ሠናይ 16🌿🌴 ለቁራኛ 17🌿🌴 ለአምፅኦ ብእሲት(ፍቅረኛ ላጣ ወይም ላጣች የሚሰራ) 18🌿🌴 ለመድፍነ ፀር 19🌿🌴 ሌባ የማያስነካ 20🌿🌴 ለበረከት 21🌿🌴 ለከብት መስተሐድር(ከብት እንደረይጠፋ) 22🌿🌴 አፍዝዝ አደንግዝ 23🌿🌴 ለጠላት (ጠላት እንዳይጎዳ የሚያደርግ) 24🌿🌴 ለግርማ ሞገስ 25🌿🌴 መርበቡተ ሰለሞን 26🌿🌴 ለዓይነ ጥላ 27🌿🌴 ምስሐበ ንዋይ ወምስሐበ ሰብእ 28🌿🌴 ለሁሉ መስተፋቅር 29🌿🌴 ጸሎተ ዕለታት 30🌿🌴 ለታሰረ ሰው እነዲፈታ የሚያደርግ 31🌿🌴 ለእጅ ስራ (እንዲቀናህ) 32🌿🌴 ለትዳር የሚሆን የኮከብ ቆጠራ 33🌿🌴 ለድምፅ 34🌿🌴 ለብልት 35🌿🌴 በውጭ ሀገር ለሚኖሩ ሰወች ደግሞ ከምንሰራቸው ስረ 2.🌿🌴 ከሀገር ውጪ ሆነ በሀገር ውስጥ የስራ እድል ላጡ 3.🌿🌴 ንግድ ጀምረው[ሱቅ ከፍተው] አልሳካ ላላቸው 4.🌿🌴 ገንዘብ ለሚያባክኑ ገንዘብ አልበረክት ላላቸው 5.🌿🌴 ሰውፊት መቆም መናገር ለሚፈሩ በጥቂት ጊዜ ውስጥ በምንሰራው ሰራ ደፋርና በራስ የመተማመን ችሎታ እንዲኖሮት እናደርጋለን 6.🌿🌴 ለሀብት ለገንዘብ ለንብረት ሚሆንም አለን 7.🌿🌴 ለስንፈተ ወሲብ መፍትሄ  የረጅም አመት ልምድ አለን ለውጪ ሀገር ለሚኖሩትም እየሰራን ነው 8.🌿🌴 ፍቅረኛ አልያዝ ላላቸውም አለን 9.🌿🌴 ትምህርት አልገባ ላለው ቶሎ የመርሳት ችግር ላለበት በሚደገም እና በሚነበብ ፅሁፍ ብቻ እጅግ በጣም ልዩ የሆነ ስራ እንሰራለን 10.🌿🌴 መስተፋቅርም አለን ፣የህዝብ መስተፋቅር 11.🌿🌴 ከሀገር መውጣት እየፈለጉ ላልተሳካላቸውም ወደኛ ቢመጡ እንሰራሎታለን ባጠቃላይ እነዚህ የገለፅናቸው ጥቂቶቹ ናቸው እርሶ ምን እንድንሰራሎት ይፈልጋሉ ?በውስጥ መስመር ያማክሩን ። ከሀገር ውጪ ላላችውም መፍትሄ በልዩ ሁኔታ አለን ብቻ ይምጡ ያማክሩን ያስተውሉ እኛ ምንሰራው በጥንታዊው ከአባቶቻችን በተማርነው ጥበብ ብራናውን አንብበን እፅዋትን ቀጥፈን አዘጋጅተን ነውና ሀገራችን ካሏት ጥበብ ጥቂቱ ነው እንኳን ለነዚህ እና አባቶቻችን በደመና ይሄዱ አልነበር እፀመሰውር ሰርተው እራሳቸውን ይደብቁ አልነበር ይሄ ጥበብ ንቀን ፈረንጅ አምላኪ ሆነን ነው እንጂ ጥበቡ አሁንም አለ ይምጡ ያማክሩን ። ለምንኛውም ጥያቄ እንዲሁም ለመነጋገር  በስልክ ቁጥራችን 0917468918  ይደውሉልን
نمایش همه...
👍 4
"አቤቱ እባክህ አሁን አድን" ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ አቤቱ ባክህ አሁን አድን አቤቱ ባክህ አሁን አቅና ከጸሐይ መግቢያ እስከመውጫው ድረስ ምድር ትከደን በምስጋና የተሰበረው እንዲጠገን ደዌው እንዲርቅ ተፈውሶ አንተን እንዲያመልክ በህይወቱ ከኃጥያት ከበደል ተመልሶ የባዘነውን ሰበሰብከው የጠፋውንስ መቼ ተውከው በቀል የማታውቅ ቅዱስ ጌታ አንተ ብቻ ነህ ያከበርከው በጎች ቢሞሉም በበረት ውስጥ ዘጠና ዘጠኝ ቢኖሩህም አንዱ እንደወጣ ይቅር ብለህ እኔን መፈለግ ችላ አላልክም ለእጆቼ አንባር ለእግሬ ጫማ ለአካሌ አዲስ ልብስ አለበስከኝ እድፌን አፅድተህ አንጽተኸኝ እንዳመሰግን አደረከኝ ህጻን አዋቂው ያመልክኻል ከቤቱ ነቅሎ ደጅህ መቶ ቅኔ መወድስ ተቀኘልህ ይኸው ለስምህ ክብርን ሰቶ መሻቱን ብቻ ተመልክተህ ልቡን አንቅተኽ ብትፈውሰው ጅማሬው ቢሆን ፍፃሜውም ሁሉን አንተ ነህ ያደረከው ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇                 •➢ ሼር // SHARE      🔸 @Z_TEWODROS 🔸🔹🔸 @Z_TEWODROS      🔸 @Z_TEWODROS ✍️Comment @Channel_admin09
نمایش همه...
👍 68 32❤‍🔥 1👏 1
✞ ገብርኤል ✞ ገብርኤል (፪) ገብርኤል መልአከ ራማ (፪) ስንጠራህ ፈጥነህ ድረስ ድምጽህን እንስማ ትንቢቱ ሲፈጸም ዘመኑ ሲያበቃ ከቀናት ሳትዘግይ ሳይጎድል ደቂቃ ወደ ድንግል መጥተህ ደስታን አበሰርክ የአምላክን ሰውን መሆን ለአለሙ ሰበክ(፪) አዝ= = = = = ከውኃ እና ከሳት ከሞት አመለጡ በእሳቱ መካከል ለጥፋት ቢሰጡ አንተ ባለህበት በየትኛውም ስፍራ ምንም ቦታ የለውም ሞትና መከራ(፪) አዝ= = = = = የመንገድ መሪ ፈውስ ነህ ለህመሜ ገብርኤል ስትመጣ በዛልኝ ሰላሜ ደስታን አብሳሪ ተሸክመህ ዜና ዛሬም ለአገራችን ምስራች ይዘህ ና(፪) አዝ= = = = = አንጌቤናይቱ ቅድስት እየሉጣ ስለአንተ ትመስክር እስከ ልጇ ትምጣ እሳተ ነህ ገብርኤል ነባልባልባ አስወጋጅ የአምላክ መወለድ ለአለም ምታውጅ(፪) መዝሙር አቤል መክብብ ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇                 •➢ ሼር // SHARE      🔸 @Z_TEWODROS 🔸🔹🔸 @Z_TEWODROS      🔸 @Z_TEWODROS ✍️Comment @Channel_admin09
نمایش همه...
43👍 28