cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

Maraki News

Addisababa, Ethiopia🇪🇹 👇ማስታወቂያ ለማሰራት @Adis_pro

نمایش بیشتر
Advertising posts
123 188مشترکین
-16724 ساعت
-1347 روز
-77930 روز
توزیع زمان ارسال

در حال بارگیری داده...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
تجزیه و تحلیل انتشار
پست هابازدید هابه اشتراک گذاشته شدهديناميک بازديد ها
01
የ2016 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ፤ " ፈተናው ሙሉ በሙሉ በኦንላይን ለመስጠት ባይቻልም በክልሎች በተመረጡ ከተሞች ለመስጠት እየተሠራ ነው " ብለዋል። " በሁሉም ክልሎች ያሉ የተመረጡ ተማሪዎች በኦንላይን ፈተናቸውን ይወስዳሉ " ሲሉ አሳውቀዋል። ቀሪዎቹ ደግሞ በተለመደው አግባብ ፈተናቸውን እንደሚወስዱ ገልጸዋል። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር እሸቱ ከበደ በበኩላቸው ፤ " ፈተናው በኦንላይን ለመሥጠት የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተሠራ ነው " ብለዋል። ተፈታኝ ተማሪዎች በሙከራ ፈተና እንዲለማመዱ እንደሚደረግ ገልጸዋል። የአሰልጣኞች ስልጠና በመስጠት ተማሪዎች ተደጋጋሚ ስልጠና እንደሚሰጣቸው አመልክተዋል። ከቀጣይ ሳምንት ጀምሮ የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ይጀመራል ብለዋል። ☑️ @MarakiNews ☑️
2 48224Loading...
02
650ሺህ ብር የተጠራው ሰንጋ 🐂 ታላቁ የሆሳዕና ገበያ በዘንድሮው አመት ያልተጠበቁ ሪከርዶችን ይዞ ተከስቷል። ወጣት ሚጥዬ ታደለ በእነዋሪ ከተማ አስተዳደር ነዋሪ ነው። ወጣቱ በከብት ማድለብ ስራ ከተሰማራ በርካታ አመታትን አስቆጥሯል። በ2016 ዓ.ም በእነዋሪ ከተማ አስተዳደር ከግማሽ ሚሊዮን ብር በላይ ያወጣል የተባለውን በጣዕሙ እና በአይነቱ ልዩ የሆውን የጅሩ ሰንጋ በሬ አድልቧል። ወጣት ሚጥዬ በንግግሩ በዘንድሮው አመት በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥም ሆነን ሁላችንም የጅሩ አርሶ አደሮች ጣዕም ያለውን ሰንጋ አድልበናል ጊዜውን ጠብቀንም ለገበያ አምጥተናል ሲል ለእነዋሪ ከተማ አስተዳደር ሚዲያ ተናግሯል። 650ሺህ ብር የተጠራው የጅሩስ ሰንጋ ስንት ብር ይሸጥ ይሆን? እየተባለ ገዢዎችን እየጠበቀ ነው። ☑️ @MarakiNews ☑️
2 49314Loading...
03
ይህንን ያውቃሉ ?? በመካከለኛው ዘመን ጀርመናውያን አንድ አስደናቂ እና አስገራሚ ልምምድ ነበራቸው ይሄም በወቅቱ በጥርስ ህመም የሚሰቃዩ ሰዎች ከጥርስ ህመም ለመፈወስ አህያ ይስሙ ነበር ምክንያቱም በጊዜው አህያን መሳም ለጥርስ ህመም እንደ መድሃኒት ይታመን ስለነበረ ነው እንደዛሬ ለምግብነት ሳትወል። ☑️ @MarakiNews ☑️
2 9173Loading...
04
🌟 Join Our Team! 🌟 We are looking for individuals to join our Telegram channel as News Posters! As a News Poster, you'll be responsible for sharing engaging content with our audience. 👉 Responsibilities: - Post news updates regularly on our Telegram channel. - Ensure content is engaging, relevant, and of high quality. - Collaborate with the team to brainstorm and develop content ideas. - Maintain consistency in posting schedule. 💼 What We Offer: - Flexible working hours. - Opportunity to work remotely. - Competitive compensation. To apply, simply send a message to @Adis_pro with a brief introduction and why you're interested in joining our team. ☑️ @MarakiNews ☑️
2 7262Loading...
05
ኢትዮጵያ ፤ የአፍሪካ ዋንጫ ለማዘጋጀት እቅድ እንዳላትና ለእርሱም እየሰራች ነዉ ተባለ ኢትዮጵያ በሚቀጥሉት አመታት የአፍሪካ ዋንጫ ውድድርን እንድታዘጋጅ ለማድረግ እየተሰራ እንደሚገኝ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር አቶ ቀጄላ መርዳሳ መናገራቸውን ዳጉ ጆርናል ታዝቧል። የአፍሪካ ዋንጫን እ.ኤ.አ በ 2029 ወይም በ2031 ለማዘጋጀት እየሰራን ነው ያሉት ሚኒስትሩ ለእቅዱ መሳካትም ቢያንስ ስድስት ደረጃቸውን የጠበቁ ስታዲየሞች አስፈላጊ መሆናቸውን ጠቁመዋል። ካፍ ከዚህ በፊት ያልነበሩ አዳዲስ መስፈርቶችን በማስቀመጡ ኢትዮጵያ አንድም ደረጃውን የጠበቀ ስታዲየም እንዳይኖራት አድርጓል ሲሉም አቶ ቀጀላ መርዳሳ አስረድተዋል። ኢትዮጵያ የካፍን ደረጃ የሚመጥኑ ስታዲየሞች የሌላት በመሆኑ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ረዘም ላሉ ጊዜያት ከሀገሩ ዉጪ ለመጫወት ተገድዶ የነበረ መሆኑ ይታወቃል። የዉድድሩ አዘጋጅ ሀገራት ቢያንስ ስድስት ስታዲየሞችን እንዲያዘጋጁ ካፍ ቢያዝም ኢትዮጵያ በዚህ ረገድ ምን ያህል ዝግጁ ናት የሚለዉ ግን አጠያያቂ ነዉ። ☑️ @MarakiNews ☑️
2 8673Loading...
06
በራሳችሁ ስም እና ኢሜይል የሚከፈት ቪዛ ካርድ በቅናሽ እኛ ጋር አለ ✅ከውጪ እቃዎችን ለማዘዝ ✅ለፌስቡክ ቡስት ✅የዩንቨርስቲ ክፍያዎች ✅የቪዛ አፕልኬሽን ክፍያዎችን ✅የኦንላይን ኮርሶችን ክፍያዎች ሁሉንም መክፈል ያስችላል በተጨማሪም Telegram Premium መግዛት ለምትፈልጉ     ⭐ 1 Month     ⭐ 3 Month     ⭐ 6 Month     ⭐12 Month 📩 •➤ Contact @Adis_pro 0954190018
3 0082Loading...
07
በራሳችሁ ስም እና ኢሜይል የሚከፈት ቪዛ ካርድ በቅናሽ እኛ ጋር አለ ✅ከውጪ እቃዎችን ለማዘዝ ✅ለፌስቡክ ቡስት ✅የዩንቨርስቲ ክፍያዎች ✅የቪዛ አፕልኬሽን ክፍያዎችን ✅የኦንላይን ኮርሶችን ክፍያዎች ሁሉንም መክፈል ያስችላል በተጨማሪም Telegram Premium መግዛት ለምትፈልጉ     ⭐ 1 Month     ⭐ 3 Month     ⭐ 6 Month     ⭐12 Month 📩 •➤ Contact @Adis_pro 0954190018
20Loading...
08
⭐️ ቤተሰብ ይሄ እድል እንዳያመልጣችሁ ከዚህ በፊት Not Coin Tab ስታደርጉ ያመለጣችሁ ሌላ አዲስ Tab የሚደረግ bot መቷል ይፍጠኑ በኋላ እንዳይቆጫችቹ ልክ እንደ Not Coin👇👇👇 https://t.me/tapswap_bot?start=r_985021045 👆ሊንኩን ተጭነው Start በማለት Play ብለው tap tap በማድርግ Coin ያጠራቅሙ ጥያቄ ለመጠየቅ ግሩፑን Join ያርጉ⬇️ @Ethio_Tapswap
3 4772Loading...
09
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን በባይት ዳንስ ባለቤትነት ያለው ቲክቶክ ድርሻው ለአሜሪካ ኩባንያ ተሽጦ ከቻይና ካልተፋታ በመላው አሜሪካ እንዲታገድ የቀረበላቸው ረቂቅ ሕግ ላይ ፊርማቸውን በማኖር ሕግ ሆኖ  እንዲወጣ አድርገዋል። ቲክቶክ ድርሻው ለአሜሪካ ኩባንያ እንዲሸጥ የተሰጠው ጊዜ ከ9 ወር እስከ 1 ዓመት ብቻ ነው። በዚህ ጊዜ ይህንን ካላደረገ እስከወዲያኛው ከአሜሪካ እንደሚታገድ ተገልጿል። ☑️ @MarakiNews ☑️
3 3710Loading...
10
ምርትና አገልግሎቶን ያስተዋውቁ ሚፈልጉትን በሳምንት : በ2 ሳምንት አልያም በ ወር መርጠው ያስተዋውቁ ✅• የምሰጣቸው የማስታወቂያ አገልግሎቶች        ┣➤ የ ድርጅት ማስታወቂያ ┣➤ የቡቲክ ልብሶች ማስታወቂያ ┣➤ ትሪትመንቶች ┣➤ CONSULTANCY ┣➤ ሌሎችም ሽያጮች ማስታወቂያ 📌 አገልግሎት እና ምርቶን እንዲሁም ቻናሎን  በማስተዋወቅ አትራፊ እና ታዋቂ ይሁኑ ! ለማናገር👇 @Adis_pro / 0954190018
3 5901Loading...
11
በአዲስ አበባ ከተማ የግንባታ ድንጋይ እና አፈር ተደርምሶ የ7 ሰዎች ሕይወት አፏል። አደጋው የደረሰው በአዲስ ከተማ ክ/ ከተማ ወረዳ 12 " ጠሮ መስጂድ " አካባቢ ነው። ለሊት 11 ሰዓት ገደማ ለቤት ግንባታ የተከመረ ድንጋይ እና አፈር ከላይ ወደ ታች (ወደ ቤቱ) ተንዶ 3 ክፍል ያለው ቤት ላይ አደጋ ደርሷል። በዚህም ቤት ውስጥ ተኝተው የነበሩ 7 ሰዎች ህይወታቸው አልፏል። ሟቾቹ ፦ የ4 ዓመት ህጻን ፣ ሶስት የ11 እና የ12 ዓመት ታዳጊዎች  ከ25 እስከ 30 ዓመት ያሉ 3 ወጣቶች ናቸው። ሕይወታቸው ያለፈው ሰዎች የሁለት ቤተሰብ አባላት እንደሆኑ ታውቋል። የአዲስ አበባ ፖሊስ አደጋው የደረሰበት ምክንያት ምን እንደሆነ ለማወቅ ምርመራ ላይ ነው። ☑️ @MarakiNews ☑️
2621Loading...
12
ታዋቂው የቱርክ ተዋናይ ትምህርት ቤቱን ወደፍርስራሽነት ለውጦታል ቻላር አርቱግሩል የተባለው ተዋናይ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቱን ገዝቶ ያወደመው ይገርፉኝ የነበሩ መምህራንን ለመበቀል ነው ብሏል። ☑️ @MarakiNews ☑️
3 38319Loading...
13
የ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች ፈተና በሰኔ ወር መጀመሪያ ይሰጣል፡፡ - ትምህርት ሚኒስቴር የሪሚዲያል ተማሪዎች ፈተና በሰኔ ወር መጀመሪያ ለ15 ቀናት በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ብቻ ለመስጠት እየተሠራ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡ ባለፈው ዓመት የተፈጠረውን ችግር ለመቅረፍ የሪሚዲያል ፈተናውን በሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ብቻ ለመስጠት እየተሠራ መሆኑን በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መምህራንና ተማሪዎች ልማት ዴስክ ኃላፊ በየነ ተዘራ ለኢፕድ ተናግረዋል፡፡ ከ70 በመቶ የሚዘጋጀው ፈተና በሰኔ ወር መጀመሪያ ለ15 ቀናት በኦንላይን፣ በኦንላይንና በወረቀት ወይም በጥብቅ ቁጥጥር በወረቀት ለመስጠት እየተሠራ እንደሆነም ገልፀዋል፡፡ ዘንድሮ 32,500 ተማሪዎች 50 በመቶ በላይ ውጤት በማምጣት በቀጥታ ዩኒቨርሲቲ ገብተው መደበኛ ትምህርት እየተከታተሉ ሲሆን ከ78 ሺህ በላይ ተማሪዎች ደግሞ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ሪሚዲያል ትምህርት እየወሰዱ እንደሚገኙ ጠቁመዋል፡፡ የሪሚዲያል ትምህርት ከታህሳስ ጀምሮ እስከ ሰኔ 2016 ዓ.ም መጨረሻ እየተሰጠ የሚገኝ ሲሆን ውጤታቸው 30 በመቶ በዩኒቨርሲቲዎች የትምህርት ሒደት እና 70 በመቶ በማዕከል በሚዘጋጅ ፈተና የሚለይ መሆኑን አስረድተዋል፡፡ ☑️ @MarakiNews ☑️
4 86343Loading...
14
🎲 አለም አቀፍ ግብይት ማካሄድ የሚያስችል ቪዛ ካርድ እኛ ጋር አለ ✅ለፌስቡክ ቡስት ✅የዩንቨርስቲ ክፍያዎች ✅የቪዛ አፕልኬሽን ክፍያዎችን ✅የኦንላይን ኮርሶችን ክፍያዎች ሁሉንም መክፈል ያስችላል በተጨማሪም Telegram Premium መግዛት ለምትፈልጉ     ⭐ 1 Month     ⭐ 3 Month     ⭐ 6 Month     ⭐12 Month 📩 •➤ Contact @Adis_pro 0954190018
4 3634Loading...
15
ለሁሉም የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ባሉበት ጉዳዩ፡- የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና የአገልግሎት ክፍያን ስለማሳወቅ፤ በሰኔ ወር 2016 ዓ.ም ለሚስጠው የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና የተፈታኞች ምዝገባ ለማካሄድ ይረዳ ዘንድ ፈተናውን ለመጀመሪያ ጊዜ የሚፈተኑ ተማሪዎችን ዝርዝር እንድታሳውቁን መጋቢት 23/2016 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ መጠየቃችን ይታወቃል፡፡ በመሆኑም የመውጫ ፈተናውን #ለመጀመሪያ ጊዜ የሚፈተኑ ተፈታኝ ተማሪዎች ለሚያገኙት የአገልግሎት ክፍያ በአንድ ተማሪ 👉500.00 (አምስት መቶ) ብር ብቻ የሚከፍሉ መሆኑ ታውቆ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥር 1000553176097 እስከ ሚያዚያ 15/ 2016 ዓ. ም ድረስ ለትምህርት ሚኒስቴር ገቢ እንድታደርጉ እያሳወቅን የተከፈለበትን ደረሰኝ ኮፒ በኢሜይል አድራሻ ([email protected] & [email protected]) እንድትልኩልን እናሳስባለን። ከት/ት ሚኒስቴር ☑️ @MarakiNews
4 6875Loading...
16
የዩኒቨርሲታ መውጫ ፈተና ከሰኔ 14 እስከ 21 ድረስ ይሰጣል። ትምህርት ሚኒስቴር ሚያዝያ 9/2016 ዓ.ም ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በፃፈው ደብዳቤ፤ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 14 እስከ 21/2016 ዓ.ም** ድረስ እንደሚሰጥ ለማወቅ ተችሏል፡፡ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና ለመጀመሪያ ጊዜ የሚወስዱ የቅድመ ምረቃ ዕጩ ተመራቂ ተማሪዎችን መረጃ በማሰባሰብ በትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን በኩል አረጋግጠው ባሳለፍነው ሳምንት ለትምህርት ሚኒስቴር መላካቸውን ያገኘነው መረጃ ያሳያል። ☑️ @MarakiNews ☑️
5 32319Loading...
17
የመውጫ ፈተና አገልግሎት ክፍያ ከኢ...ዲ.ሪ.ት/ሚ/ር በቁጥር 8/342/562/16 በቀን 09/08/2016 ዓ.ም በተፃፈው ደብዳቤ መሰረት ከሰኔ 14-212016 ዓ.ም ድረስ ለሚስጠው የመውጫ ፈተና አገልግሎት ክፍያን አስመልከቶ ተፈታኝ ተማሪዎች #እያንዳንዳቸው 500.00 /አመስት መቶ ብር/ እስከ ሚያዝያ 15/2016 ዓ.ም ድረስ እንዲከፍሉ አሳውቋል። በዚሁ መሰረት በተለያዩ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚገኙ የዘንድሮ አመት ተመራቂ ተማሪዎች ክፍያውን ይከፍሉ ዘንድ ዩንቨርሲቲዎች እያሳሰቡ ይገኛል። ☑️ @MarakiNews ☑️
5 13414Loading...
18
በራሳቹ ስም፣ ስልክ እና ኢሜል የተከፈተ ቨርቹዋል ቪዛ ካርድ እኛ ጋር አለ ✅ለፌስቡክ ቡስት ✅የዩንቨርስቲ ክፍያዎች ✅የቪዛ አፕልኬሽን ክፍያዎችን ✅የኦንላይን ኮርሶችን ክፍያዎች ሁሉንም መክፈል ያስችላል በተጨማሪም Telegram Premium መግዛት ለምትፈልጉ     ⭐ 1 Month     ⭐ 3 Month     ⭐ 6 Month     ⭐12 Month 📩 •➤ 𝐈𝐧𝐛𝐨𝐱 𝐌𝐞 @Adis_pro
4 3224Loading...
19
⭐️ ቤተሰብ ይሄ እድል እንዳያመልጣችሁ ከዚህ በፊት Not Coin Tab ስታደርጉ ያመለጣችሁ ሌላ አዲስ Tab የሚደረግ bot መቷል ይፍጠኑ በኋላ እንዳይቆጫችቹ ልክ እንደ Not Coin👇👇👇 https://t.me/tapswap_bot?start=r_985021045 👆ሊንኩን ተጭነው Start በማለት Play ብለው tap tap በማድርግ Coin ያጠራቅሙ ጥያቄ ለመጠየቅ ግሩፑን Join ያርጉ⬇️ @Ethio_Tapswap
5 0645Loading...
20
የ17 አመቷን የግል ተበዳይ የግብረ-ስጋ ግንኙነት በመፈጸም አንገቷን አንቆ የገደለው ግለሰብ በፅኑ እስራት ተቀጣ ከእኔ ጋር በፍቅር ጓደኝነት ለመቀጠል ፈቃደኛ አልሆነችም በሚል የ17 አመቷን የግል ተበዳይ አስገድዶ የግብረ-ስጋ ግንኙነት በመፈጸም ሕይወቷ እንዲያልፍ ያደረገ ግለሰብ በጽኑ እስራት ተቀጣ። አብዱ ኪያር ዩሱፍ የተባለው ተከሳሽ በጳጉሜን 01 ቀን 2015 ዓ.ም በግምት ከቀኑ 6፡30 ሰዓት በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 14 ሰፈራ ቀርሳ ቢላ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ የግት ተነዳይን አንገቷን አንቆ በመያዝ በአካባቢው ወደሚገኝ ካባ በሚወስዳት ጊዜ ላለመሄድ ስትታገለው ነበር። ግለሰቡ የግል ተበዳይ ጩኸት ስታሰማ በድጋሚ በልብስ ማሰሪያው ጨርቅ አንገቷን አጥብቆ በመያዝና እራስዋን እንዳትከላከል በማድረግ የግብረ-ስጋ ግንኙነት የፈጸመባት እና አንገቷን በእጅ እና በልብስ የወገብ ማሰሪያ ጨርቅ በማነቅ ሕይወቷ እንዲያልፍ አድርጓል። በዚህም ግለሱቡ በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ምርመራ ተጣርቶበት በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ 11ኛ ወንጀል ችሎት ክስ ቀርቦበት ክርክር ሲደረግ ቆይቶ በክርክሩ ሂደትም የዐቃቤ ሕግ ማስረጃ ከተሰማ በኋላ ተከሳሽ የመከላከያ ማስረጃ እንደሌለው በመግለጹ ፍርድ ቤቱ ለሰራው ወንጀል በ25 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኗል፡፡
4 3781Loading...
21
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሰኔ ወር እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ይፋ አድርጓል። በዚህ ዓመት የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመውሰድ ከ670 ሺህ በላይ ተማሪዎች ምዝገባ እንዳደረጉ መገለፁም ይታወሳል፡፡ ለሦስተኛ ጊዜ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የሚሰጠው ብሔራዊ ፈተናው፤ ዘንድሮ ለተፈጥሮ ሳይንስ እና ለማኅበራዊ ሳይንስ የትምህርት መስኮች ለእያንዳንዳቸው በስድስት የትምህርት አይነቶች እንዲሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር መወሰኑ አይዘነጋም፡፡ ከ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ጋር በተያየዘ አዲስ ነገር ሲኖር በፍጥነት የምናሳውቅ ይሆናል። ☑️ @MarakiNews ☑️
7 10327Loading...
22
የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ በተከሰተ ከባድ የጎርፍ አደጋ 18 ሰዎች ሞቱ። በተከሰተው ከባድ የጎርፍ አደጋ የ18 ሰው ህይወት መጥፋቱን ዘ ታይምስ ኦፍ እስራኤል ዘግቧል፡፡ የጣለው ከባድ ዝናብ በበረሃዋ ሀገር ከፍተኛ የጎርፍ መጥለቅለቅን በማስከተሉ የዱባይ ዋና ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ወደ ሀገር ውስጥ የሚደረጉ በርካታ በረራዎችን አቅጣጫ ለመቀየር ተገዷል ነው የተባለው። በቅርቡ የተ.መ.ድ COP28 የአየር ንብረት ጉባዔን ያስተናገደችው አረብ ኢሚሬትስ ከዚህ ቀደም የዓለም ሙቀት መጨመር ለበለጠ ጎርፍ ሊጋልጣት እንደሚችል ተተንብዮ ነበር።
5 5523Loading...
23
የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት መግለጫ አውጥቷል በመግለጫው የክልሉ መንግሥት ፥ " ከትናንት ታሪካዊ ስህተቱ መማር የተሳነው ሕዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ (ህወሓት) የፕሪቶሪያውን ስምምነት ሙሉ በሙሉ በመጣስ ለአራተኛ ዙር ሕዝባችን ላይ ወረራ ፈፅሟል " ሲል ከሷል። " ህወሓት የአማራ ክልል ተማሪዎችን መማሪያ መጽሐፍ እንደ ሰበብ ተጠቅሞ በይፋ ጦርነት ማወጁና መቀስቀሱ ይታወቃል " ሲል አስታውሷል። የአማራ ክልል መንግሥት ህወሓትን " የመላ ኢትዮጵያ ጠላትና የደኅንነት ስጋት " እንደሆነ ገልጾ " ባለፉት 3 ዙሮች ከተደረገው ደም አፋሳሽ ጦርነት ትምህርት ሊወስድ ይችል ይሆናል በሚል ጭላንጭል ተስፋ የፌዴራል መንግሥት እጅግ እልህ አስጨራሽ ትዕግስት ተላብሶ ውይይቶች እንዲካሄዱ ተደጋጋሚ ጥረት ሲያደረግ ቆይቷል " ብሏል። የአማራ ክልል መንግሥት ፥ ህወሓት ደም አፋሳሽ የሆነ ጦርነት ለማድረግ ከመሞከር እንዲታቀብ እና የፕሪቶሪያውን ስምምነት ሙሉ በሙሉ እንዲያከብር አሳስቧል። " በአጭር ጊዜ በወረራ የያዛቸውን አካባቢዎች ለቆ እንዲወጣ " ሲል ጠይቋል። " ይህ የማይሆን ከሆነ የአማራ ክልል መንግሥት እና ሕዝብ ከሌሎቹ ወንድምና እህት ኢትዮጵያዊያን ጋር በጋራ በመሆን ሀገርን ከማፍረስ መታደግናረ ሕዝባችንንም ከጥቃት ለመከላከል እንገደዳለን " ሲል አስጠንቅቋል። ሙሉ መግለጫው ከላይ ተያይዟል ☑️ @MarakiNews ☑️
4 8671Loading...
24
#የተወደዳችሁ_ቤተሰቦቼ🙏 #መርጌታ_የባህል_ህክምና #0960687819 🌿1.#ለሀብት 🌿2.#ለስንፈተ_ወሲብ 🌿3.#ለመስተፋቅር 🌿4.#ለቁማር 🌿5.#ሰውን_ለማፍዘዝ_ለማደንገዝ 🌿6.#ለሰላቢ_በሌላ_አማርኛ_ነገሮችን_ለመሰወር 🌿7.#ለግርማ_ሞገስ 🌿8.#ለትምህርት_ዘኢያገድፍ 🌿9.#ለዐቃቤ_ርዕስ_ለመከላከያ 🌿10.#ሰው_እንዲወደን_ማድረግያ 🌿11.#ብልት_ማሳደጊያ_ዕፀ_አብይ 🌿12.#ለገበያ_ብዙ_ደንበኛ_እንዲኖረን 🌿13.#ለዐደበተ_ርቱዕ_ጥሩ_ተናጋሪ_እንድንሆን 🌿14.#ለቁመት_መጨመርያ_ዕፀ_(ኤግኤል) 🌿15.#በግለ_ወሲብ_ለምትሰቃዩ_ወይም_በሴጋ 🌿16.#ለመልክ_ውበት_እንዲኖረን_ማድረጊያ 🌿17.#ስራ_እንድንቀጠር_ማድረግያ 🌿18.#ፈተና_አሪፍ_ውጤት_እንድናመጣ_ማድረግያ 🌿19.#ለሴቶች_ትልቅ_ዳሌ_እንዲኖረን_ማድረግያ #በዕፀዋት_ብቻ 🌿20.#ፀጉር_እንዲረዝም_ማድረጊያ_..... _ወዘተ 🌿21.#ለውፍረት 🌿22.#ለቅጥነት 🌿23.#ለስልጣን_መጨመርያ 🌿24.#ለጥላ_ወጊ 🌿25.#ለህዝብ_ፍቅር 🌿26.#ብር_እንዳይባክን_ማድረግያ 🌿27.#ለማንኛውም_በሽታ 🌿28.#ደፋር_ለመሆን 🌿29.#ህልም_እንፈታለን 🌿30.#ትዳር_ላይ_ማትስማሙ_እድትስማሙ #ሚያደርግ #ለማንኛውም_ጥያቄ_እንዲሁም_ለመነጋገር #በሜሴጅ_በውስጥ_መስመር_ይፃፉልኝ_ወይም #በስልክ_ቁጥር ☎️                  #አደራ_አደራ_አደራ_ልጆቼ_ከሀሰተኞች_ተጠንቀቁ #ብዙ_አጭበርባሪወች_እንዳሉ_እየሰማሁ_ነው። ለዕነዚህ ሁሉ ችግሮች በጥበብ መፍትሄ አለው ። እኔን ማግኘት የምትፈልጉ 👇👇👇👇👇👇👇  በተለያዮ ጉዳዮች እኔን ለማማከር ለምትፈልጉ ☎️ 0960687819 ጥበብ ታላቆን ታከብራለች 🙏 #መልእክቱን ሼርር  በማድረግ መፍትሔውን ለሌላው ያድርሱ #ሰላመ_እግዚአብሄር_ከእናንተ_ጋር_ይሁን
2 2851Loading...
25
በአዲስ አበባ ከተማ በተወሰኑ አካባቢዎች እየተከናወኑ በሚገኙ የኮሪደር ልማት ሥራዎች ምክንያት ዝግ ሆነው የቆዩ መንገዶች ለተሽከርካሪ ክፍት መደረጋቸውን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ በዚህም መሰረት፡- • ከደጃች ውቤ በአፍንጮ በር ወደ ራስ መኮንን ድልድይ • ከባሻወልዴ ችሎት በቱሪስት ሆቴል ራስ መኮንን ድልድይ አፍንጮ በር • ከዳኑ ሆስፒታል እስከ ቱሪስት ሆቴል በመውጣት ወደ ራስ መኮንን ድልድይ አፍንጮ በር • ከአራዳ መስተዳደር ወደ ዳኑ ሆስፒታል መውረጃ በአንድ አቅጣጫ ብቻ አሽከርካሪዎች መጠቀም እንደሚችሉ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል። ይህ በእንዲህ እንዳለ እየተከናወኑ ባሉ የልማት ሥራዎች ምክንያት ለአጭር ሆነ ለረጅም ጊዜ ተሽከርካሪ አቁሞ መሄድ በጥብቅ መከልከሉንም ነው ፖሊስ ያሳሰበው፡፡ ☑️ @MarakiNews ☑️
5 1591Loading...
26
የኢራን ፓርላማ ብሔራዊ ደህንነት ኮሚሽን እስራኤል የአጸፋ ጥቃት ከሰነዘረች " አገራችን ከዚህ በፊት ተጠቅማ የማታውቀውን #መሳሪያ ለመጠቀም ዝግጁ ናት " ብሏል። ስለ መሳሪያው አይነት ዝርዝር ጉዳይ አላብራራም። ☑️ @MarakiNews ☑️
4 4950Loading...
27
ኢንዶኔዥያ ባጋጠማት የመሬት መንሸራተት አደጋ 18 ሰዎች ሞቱ፡፡ የነፍስ አድን ሰራተኞች በሱላወሲ ግዛት የ18 ሰዎችን አስክሬን አግኝተዋል የተባለ ሲሆን፣ ሁለት ሰዎች ደግሞ ጠፍተዋል፡፡ የኢንዶኔዥያ የአደጋ ጊዜ አስተዳደር ኤጀንሲ ምክትል ኃላፊ ሶሌማን ማሌያ፣ ለFox News በሰጡት ቃል፣ “የ18 ሰዎችን አስክሬን አግኝተናል። የጠፉት ሁለት ሰዎች አሁንም ድረስ እያፈላለግን ነው። ነገርግን ጭጋጉ ስራችንን አክብዶብናል" ሲሉ ተናግረዋል፡፡ በተራራ የተከበበችው ግዛት ባጋጠማት ከባድ ዝናብ በየጊዜው ለጎርፍ አደጋ ተጋላጭ መሆኗ ተዘግቧል፡፡ ☑️ @MarakiNews ☑️
4 8910Loading...
28
⭐️ ቤተሰብ ይሄ እድል እንዳያመልጣችሁ ከዚህ በፊት Not Coin Tab ስታደርጉ ያመለጣችሁ ሌላ አዲስ Tab የሚደረግ bot መቷል ይፍጠኑ በኋላ እንዳይቆጫችቹ ልክ እንደ Not Coin👇👇👇 https://t.me/tapswap_bot?start=r_985021045 👆ሊንኩን ተጭነው Start በማለት Play ብለው tap tap በማድርግ Coin ያጠራቅሙ ጥያቄ ለመጠየቅ ግሩፑን Join ያርጉ⬇️ @Ethio_Tapswap
5 5806Loading...
29
#የተወደዳችሁ_ቤተሰቦቼ🙏 #መርጌታ_የባህል_ህክምና #0960687819 🌿1.#ለሀብት 🌿2.#ለስንፈተ_ወሲብ 🌿3.#ለመስተፋቅር 🌿4.#ለቁማር 🌿5.#ሰውን_ለማፍዘዝ_ለማደንገዝ 🌿6.#ለሰላቢ_በሌላ_አማርኛ_ነገሮችን_ለመሰወር 🌿7.#ለግርማ_ሞገስ 🌿8.#ለትምህርት_ዘኢያገድፍ 🌿9.#ለዐቃቤ_ርዕስ_ለመከላከያ 🌿10.#ሰው_እንዲወደን_ማድረግያ 🌿11.#ብልት_ማሳደጊያ_ዕፀ_አብይ 🌿12.#ለገበያ_ብዙ_ደንበኛ_እንዲኖረን 🌿13.#ለዐደበተ_ርቱዕ_ጥሩ_ተናጋሪ_እንድንሆን 🌿14.#ለቁመት_መጨመርያ_ዕፀ_(ኤግኤል) 🌿15.#በግለ_ወሲብ_ለምትሰቃዩ_ወይም_በሴጋ 🌿16.#ለመልክ_ውበት_እንዲኖረን_ማድረጊያ 🌿17.#ስራ_እንድንቀጠር_ማድረግያ 🌿18.#ፈተና_አሪፍ_ውጤት_እንድናመጣ_ማድረግያ 🌿19.#ለሴቶች_ትልቅ_ዳሌ_እንዲኖረን_ማድረግያ #በዕፀዋት_ብቻ 🌿20.#ፀጉር_እንዲረዝም_ማድረጊያ_..... _ወዘተ 🌿21.#ለውፍረት 🌿22.#ለቅጥነት 🌿23.#ለስልጣን_መጨመርያ 🌿24.#ለጥላ_ወጊ 🌿25.#ለህዝብ_ፍቅር 🌿26.#ብር_እንዳይባክን_ማድረግያ 🌿27.#ለማንኛውም_በሽታ 🌿28.#ደፋር_ለመሆን 🌿29.#ህልም_እንፈታለን 🌿30.#ትዳር_ላይ_ማትስማሙ_እድትስማሙ #ሚያደርግ #ለማንኛውም_ጥያቄ_እንዲሁም_ለመነጋገር #በሜሴጅ_በውስጥ_መስመር_ይፃፉልኝ_ወይም #በስልክ_ቁጥር ☎️                  #አደራ_አደራ_አደራ_ልጆቼ_ከሀሰተኞች_ተጠንቀቁ #ብዙ_አጭበርባሪወች_እንዳሉ_እየሰማሁ_ነው። ለዕነዚህ ሁሉ ችግሮች በጥበብ መፍትሄ አለው ። እኔን ማግኘት የምትፈልጉ 👇👇👇👇👇👇👇  በተለያዮ ጉዳዮች እኔን ለማማከር ለምትፈልጉ ☎️ 0960687819 ጥበብ ታላቆን ታከብራለች 🙏 #መልእክቱን ሼርር  በማድረግ መፍትሔውን ለሌላው ያድርሱ #ሰላመ_እግዚአብሄር_ከእናንተ_ጋር_ይሁን
1 8440Loading...
30
እስራኤል በኢራን ላይ ለምትፈፅመው ማንኛውንም የአጸፋ ጥቃት ዩናይትድ ስቴትስ እንደማትቀላቀል ተናገረች ዋይት ሀውስ እስራኤል በኢራን ላይ በምትሰነዘረው የአጸፋ ጥቃት አሜሪካ እንደማትሳተፍ  ማስጠንቀቋን ከፍተኛ የአስተዳደር ባለስልጣናት ገልፀዋል። ከ300 በላይ ሰው አልባ አውሮፕላኖች እና ሚሳኤሎች በእስራኤል ላይ በአንድ ጀንበር ኢራን መተኮሷ የሚታወስ ሲሆን በሶሪያ የቴህራን ቆንስላ ፅህፈት ቤት እስራኤል ለፈፀመችው ጥቃት የአፀፋ ምላሽ ነው ስትል ኢራን አስታውቃለች። ሁሉም ማለት በሚቻል ደረጃ የጦር መሳሪያዎች ኢላማቸው ላይ ከመድረሳቸው በፊት በእስራኤል፣ በአሜሪካ እና በተባባሪ ሃይሎች ተመትተዋል። ጆ ባይደን እስራኤል ምላሹን “በጥንቃቄ” እንድታጤነው አሳስበዋል። እሁድ እለት ለጋዜጠኞች መግለጫ የሰጡት አንድ የአሜሪከ ከፍተኛ የአስተዳደር ባለስልጣን ባይደን ለእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ “በጣም በጥንቃቄ እና ስልታዊ በሆነ መንገድ እንዲያስቡ” መክረዋል። ኢራን በእስራኤል ላይ የፈፀመችው የመጀመሪያ ቀጥተኛ ጥቃት ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታውቅ እርምጃ ስለመሆኑ ተመላክቷል።በኢራን የአጸፋ ዘመቻ ከተተኮሱት ሚሳኤሎች፣ ድሮኖች እና ክሩዝ ሚሳኤሎች 99 በመቶ ያህሉ ከሽፈዋል።ይህም እንደ የአሜሪካ ባለስልጣናት ገለፃ የእስራኤል ጦር ከኢራን  የበላይ መሆኗን ማሳያ ነው ብለዋል። ☑️ @MarakiNews ☑️
5 2732Loading...
የ2016 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ፤ " ፈተናው ሙሉ በሙሉ በኦንላይን ለመስጠት ባይቻልም በክልሎች በተመረጡ ከተሞች ለመስጠት እየተሠራ ነው " ብለዋል። " በሁሉም ክልሎች ያሉ የተመረጡ ተማሪዎች በኦንላይን ፈተናቸውን ይወስዳሉ " ሲሉ አሳውቀዋል። ቀሪዎቹ ደግሞ በተለመደው አግባብ ፈተናቸውን እንደሚወስዱ ገልጸዋል። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር እሸቱ ከበደ በበኩላቸው ፤ " ፈተናው በኦንላይን ለመሥጠት የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተሠራ ነው " ብለዋል። ተፈታኝ ተማሪዎች በሙከራ ፈተና እንዲለማመዱ እንደሚደረግ ገልጸዋል። የአሰልጣኞች ስልጠና በመስጠት ተማሪዎች ተደጋጋሚ ስልጠና እንደሚሰጣቸው አመልክተዋል። ከቀጣይ ሳምንት ጀምሮ የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ይጀመራል ብለዋል። ☑️ @MarakiNews ☑️
نمایش همه...
👍 9 2 1
650ሺህ ብር የተጠራው ሰንጋ 🐂 ታላቁ የሆሳዕና ገበያ በዘንድሮው አመት ያልተጠበቁ ሪከርዶችን ይዞ ተከስቷል። ወጣት ሚጥዬ ታደለ በእነዋሪ ከተማ አስተዳደር ነዋሪ ነው። ወጣቱ በከብት ማድለብ ስራ ከተሰማራ በርካታ አመታትን አስቆጥሯል። በ2016 ዓ.ም በእነዋሪ ከተማ አስተዳደር ከግማሽ ሚሊዮን ብር በላይ ያወጣል የተባለውን በጣዕሙ እና በአይነቱ ልዩ የሆውን የጅሩ ሰንጋ በሬ አድልቧል። ወጣት ሚጥዬ በንግግሩ በዘንድሮው አመት በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥም ሆነን ሁላችንም የጅሩ አርሶ አደሮች ጣዕም ያለውን ሰንጋ አድልበናል ጊዜውን ጠብቀንም ለገበያ አምጥተናል ሲል ለእነዋሪ ከተማ አስተዳደር ሚዲያ ተናግሯል። 650ሺህ ብር የተጠራው የጅሩስ ሰንጋ ስንት ብር ይሸጥ ይሆን? እየተባለ ገዢዎችን እየጠበቀ ነው። ☑️ @MarakiNews ☑️
نمایش همه...
👍 8🤝 1
ይህንን ያውቃሉ ?? በመካከለኛው ዘመን ጀርመናውያን አንድ አስደናቂ እና አስገራሚ ልምምድ ነበራቸው ይሄም በወቅቱ በጥርስ ህመም የሚሰቃዩ ሰዎች ከጥርስ ህመም ለመፈወስ አህያ ይስሙ ነበር ምክንያቱም በጊዜው አህያን መሳም ለጥርስ ህመም እንደ መድሃኒት ይታመን ስለነበረ ነው እንደዛሬ ለምግብነት ሳትወል። ☑️ @MarakiNews ☑️
نمایش همه...
👍 6😁 3 1
🌟 Join Our Team! 🌟 We are looking for individuals to join our Telegram channel as News Posters! As a News Poster, you'll be responsible for sharing engaging content with our audience. 👉 Responsibilities: - Post news updates regularly on our Telegram channel. - Ensure content is engaging, relevant, and of high quality. - Collaborate with the team to brainstorm and develop content ideas. - Maintain consistency in posting schedule. 💼 What We Offer: - Flexible working hours. - Opportunity to work remotely. - Competitive compensation. To apply, simply send a message to @Adis_pro with a brief introduction and why you're interested in joining our team. ☑️ @MarakiNews ☑️
نمایش همه...
👍 5 1
ኢትዮጵያ ፤ የአፍሪካ ዋንጫ ለማዘጋጀት እቅድ እንዳላትና ለእርሱም እየሰራች ነዉ ተባለ ኢትዮጵያ በሚቀጥሉት አመታት የአፍሪካ ዋንጫ ውድድርን እንድታዘጋጅ ለማድረግ እየተሰራ እንደሚገኝ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር አቶ ቀጄላ መርዳሳ መናገራቸውን ዳጉ ጆርናል ታዝቧል። የአፍሪካ ዋንጫን እ.ኤ.አ በ 2029 ወይም በ2031 ለማዘጋጀት እየሰራን ነው ያሉት ሚኒስትሩ ለእቅዱ መሳካትም ቢያንስ ስድስት ደረጃቸውን የጠበቁ ስታዲየሞች አስፈላጊ መሆናቸውን ጠቁመዋል። ካፍ ከዚህ በፊት ያልነበሩ አዳዲስ መስፈርቶችን በማስቀመጡ ኢትዮጵያ አንድም ደረጃውን የጠበቀ ስታዲየም እንዳይኖራት አድርጓል ሲሉም አቶ ቀጀላ መርዳሳ አስረድተዋል። ኢትዮጵያ የካፍን ደረጃ የሚመጥኑ ስታዲየሞች የሌላት በመሆኑ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ረዘም ላሉ ጊዜያት ከሀገሩ ዉጪ ለመጫወት ተገድዶ የነበረ መሆኑ ይታወቃል። የዉድድሩ አዘጋጅ ሀገራት ቢያንስ ስድስት ስታዲየሞችን እንዲያዘጋጁ ካፍ ቢያዝም ኢትዮጵያ በዚህ ረገድ ምን ያህል ዝግጁ ናት የሚለዉ ግን አጠያያቂ ነዉ። ☑️ @MarakiNews ☑️
نمایش همه...
😁 14👍 6
በራሳችሁ ስም እና ኢሜይል የሚከፈት ቪዛ ካርድ በቅናሽ እኛ ጋር አለ ✅ከውጪ እቃዎችን ለማዘዝ ✅ለፌስቡክ ቡስት ✅የዩንቨርስቲ ክፍያዎች ✅የቪዛ አፕልኬሽን ክፍያዎችን ✅የኦንላይን ኮርሶችን ክፍያዎች ሁሉንም መክፈል ያስችላል በተጨማሪም Telegram Premium መግዛት ለምትፈልጉ      1 Month     3 Month     ⭐ 6 Month     ⭐12 Month 📩 •➤ Contact @Adis_pro 0954190018
نمایش همه...
👍 3🤝 2
በራሳችሁ ስም እና ኢሜይል የሚከፈት ቪዛ ካርድ በቅናሽ እኛ ጋር አለ ✅ከውጪ እቃዎችን ለማዘዝ ✅ለፌስቡክ ቡስት ✅የዩንቨርስቲ ክፍያዎች ✅የቪዛ አፕልኬሽን ክፍያዎችን ✅የኦንላይን ኮርሶችን ክፍያዎች ሁሉንም መክፈል ያስችላል በተጨማሪም Telegram Premium መግዛት ለምትፈልጉ      1 Month     3 Month     ⭐ 6 Month     ⭐12 Month 📩 •➤ Contact @Adis_pro 0954190018
نمایش همه...
⭐️ ቤተሰብ ይሄ እድል እንዳያመልጣችሁ ከዚህ በፊት Not Coin Tab ስታደርጉ ያመለጣችሁ ሌላ አዲስ Tab የሚደረግ bot መቷል ይፍጠኑ በኋላ እንዳይቆጫችቹ ልክ እንደ Not Coin👇👇👇 https://t.me/tapswap_bot?start=r_985021045 👆ሊንኩን ተጭነው Start በማለት Play ብለው tap tap በማድርግ Coin ያጠራቅሙ ጥያቄ ለመጠየቅ ግሩፑን Join ያርጉ⬇️ @Ethio_Tapswap
نمایش همه...
👍 1
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን በባይት ዳንስ ባለቤትነት ያለው ቲክቶክ ድርሻው ለአሜሪካ ኩባንያ ተሽጦ ከቻይና ካልተፋታ በመላው አሜሪካ እንዲታገድ የቀረበላቸው ረቂቅ ሕግ ላይ ፊርማቸውን በማኖር ሕግ ሆኖ  እንዲወጣ አድርገዋል። ቲክቶክ ድርሻው ለአሜሪካ ኩባንያ እንዲሸጥ የተሰጠው ጊዜ ከ9 ወር እስከ 1 ዓመት ብቻ ነው። በዚህ ጊዜ ይህንን ካላደረገ እስከወዲያኛው ከአሜሪካ እንደሚታገድ ተገልጿል። ☑️ @MarakiNews ☑️
نمایش همه...
👍 11 3
ምርትና አገልግሎቶን ያስተዋውቁ ሚፈልጉትን በሳምንት : በ2 ሳምንት አልያም በ ወር መርጠው ያስተዋውቁ ✅• የምሰጣቸው የማስታወቂያ አገልግሎቶች        ┣➤ የ ድርጅት ማስታወቂያ ┣➤ የቡቲክ ልብሶች ማስታወቂያ ┣➤ ትሪትመንቶች ┣➤ CONSULTANCY ┣➤ ሌሎችም ሽያጮች ማስታወቂያ 📌 አገልግሎት እና ምርቶን እንዲሁም ቻናሎን  በማስተዋወቅ አትራፊ እና ታዋቂ ይሁኑ ! ለማናገር👇 @Adis_pro / 0954190018
نمایش همه...
1