ዘምባባ የጋራ ህንፃ ቤት ባለቤቶች ማህበር
216
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
+130 روز
- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
معدل نمو المشتركين
در حال بارگیری داده...
ማስታወቂያ
ለግቢያችን ነዋሪዋችና ለማህበራችን አባላት በሙሉ
በማህበራችን እና አዲስ አበባ ውሃ እና ፍሳሽ ባለስልጣን ከእንይ ሪል እስቴት በጋራ በከርሰ ምድር ውሃው ጉዳይ የሚደረገው ክርክር ቀጣዩ ቀጠሮ የፊታችን እሮብ ጥር 22 ቀን 2016 ዓ.ም ከጠዋተ 3:00 ሰዓት በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ፍትሀ ብሄር ምድብ ችሎት 14 ስለሆነ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት በችሎቱ በመገኘት ሂደቱን እንድትከታተሉ በአክብሮት እንጋብዛለን።
ማስታወቂያ
ለግቢያችን ነዋሪዋችና ለማህበራችን አባላት በሙሉ
በማህበራችን እና አዲስ አበባ ውሃ እና ፍሳሽ ባለስልጣን ከእንይ ሪል እስቴት በጋራ በከርሰ ምድር ውሃው ጉዳይ የሚደረገው ክርክር ቀጣዩ ቀጠሮ የፊታችን እሮብ ጥር 8 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ፍትሀ ብሄር ምድብ ችሎት 14 ስለሆነ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት በችሎቱ በመገኘት ሂደቱን እንድትከታተሉ በአክብሮት እንጋብዛለን።
ለግቢያችን ነዋሪዎች በሙሉ
ነገ ቅዳሜ ታህሳስ 27 ቀን ኣመሻሽ 10:30 ላይ የግቢያችን ልጆች የገናን በዓል በማስመልከት ልዩ የልጆች ፕሮግራም ያዘጋጁ ስለሆነ ሁላችሁም የዝግጀቱ ተካፋይ እንድትሆኑ ተጋብዛችኋል።
ለግቢያችን ነዋሪዎች በሙሉ
በዛሬው እለት ማለትም ታህሳስ 24 ቀን የአቶ መስፍን ታዲዩስን በድንገት መለየት ምክንያት በቤታቸው የእራት መርሀ ግብር ስለተዘጋጀ ከምሽቱ 12:30 ጀምሮ በመገኘት ቤተሰባቸውን እድናፅናና እንጠይቃለን።
ለግቢያችን ነዋሪዎች በሙሉ
የግቢያችን ነዋሪ የሆኑት በአቶ መስፍን ታዲዮስ እረፍት ምክንያት ለዕዝን የሚውል መነሻው 300 ብር ሆኖ ማንኛውም የግቢው ነዋሪ የበኩልን እንዲያደርግ በግቢው ማህበር ስም በአክብሮት እንጠይቃለን::
መዋጮውን በማህበሩ ፅ/ቤት በአካል በመገኘት ወይም በኢትዮጲያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000040491272 ወ/ሮ መነን ፈጠነ እንዲያስገቡ በትህትና እንጠይቃለን::