1 005
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-47 روز
-1330 روز
آرشیو پست ها
1 005
Repost from NILE VISA SOLUTION
ባለፈው "NOTCOIN" የሚባል በቴሌግራም የምንጫወተው ጨዋታ ብዙ ሰዎች ጋር ደርሶ ግን እኔን ጨምሮ ብዙዎቻችን ተሸውደናል ጨዋታው እውነት ነበር። የዋጋ ተመን የወጣለት May 16 ነበር። ያንን NOTCOIN 10Million የሰበሰቡ 10ሺ ዶላር አገኙ። እኔም አንድ ቀን ለመሞከር ብዬ ተጫዉቼ ነበር። እናም በፎቶ ላይ እንደምታዩት 15Dollar Or በኢትዮጵያ ገበያ ከ 500-600 ብር ገብቶልኛል። እናም ከዚህ በታች ያለው ሊንክ እውነት ነው። የዚህ ዋጋ ደግሞ May 30 ይወጣል እናም ሊንኩን በመንካት ጨዋታውን ጀምሩት። ሁለቱንም ተጫወቱ።
https://t.me/hamster_kombat_bot?start=kentId303628871
https://t.me/tapswap_mirror_1_bot?start=r_303628871
1 005
Repost from NILE VISA SOLUTION
ሰላም ወዳጆቼ ሰላም ለእናንተ ይሁን፤ ሰላም ለኢትዮጵያችን ይሁን እንዲሁም ሰላም ለሁላችንም ይሁን። አሜን። ከብዙ ጊዜ በኋላ በዚህ ቴሌግራም ቻናል መጥቻለሁ። ዛሬ ለእኔ እጅግ በጣም ደስ የሚል ሰንበት ነበር። ሶሺያል ሚዲያ እየተከታተልኩ ነበር። እናም ብዙ ነገር አይቻለሁ ከሁሉም በላይ ግን "Money Making With Viewing Video" ቪዲዮ በማየት ብቻ ብር የሚከፍል ድረገፅ ከብዙ ሰዎች ደርሶኛል እናም ግን እርግጠኛ አልሆንኩም ስለዚህ በዚህ ድረገፅ እራሳችሁ አካውንት በመክፈት ቪዲዮ በማየት ለማረጋገጥ ሞክሩት። ከዚህ በታች ባለው ሊንክ ገብታችሁ Sign Up አድርጉ። ይህንን ነገር ካረጋገጥኩ ያው በተለያየ ሚዲያ አድቨርታይዝ እናደርጋለን። ግን በትንሹ 30 ሰዎች Sign Up ማድረግ አለባችሁ። ብር በሞባይል እናም በWestern Union እንደሚልኩ አስቀምጧል። ለማንኛውም ቶሎ Signup በማድረግ ተባበሩን። መልካም ምሽት።🙏
https://video-dd.xyz/6546672460730792/ sign up to get a 10 US Dollar newcomer bonus! I made more than 200 US Dollars by watching the video here, so you can try it.
1 005
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 5500 የላብራቶሪ ምርመራ አንድ መቶ ሃያ
ዘጠኝ (129) ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡ በአጠቃላይ በሀገራችን
ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 1934 ደርሷል፡፡
ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተገናኘ የአንድ የ80 ዓመት ሴት ኢትዮጵያዊ የ አዲስ አበባ
ነዋሪ ህይወት አልፏል። ሟቿ ወደ ሆስፒታል ለሌላ ህክምና በመጡ በአንድ
ሰዓት ወስጥ ህይወታቸው ሊያልፍ ችሏል። በአስክሬን ምርመራም የኮሮና ቫይረስ
ተገኝቶባቸዋል። በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ የተገኘባቸው እና ህይወታቸው
ያለፈ ሰዎች ቁጥር ሃያ (20) ደርሷል፡፡ የጤና ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ
የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በህልፈተ ህይወታቸው የተሰማቸውን ሀዘን
እየገለጹ ለቤተሰቦቻቸው መፅናናትን ይመኛል፡፡
በሌላ መልኩ በትላንትናው ዕለት አስራ ዘጠኝ (19) ሰዎች (2 ከትግራይ ክልል፣
6 ከአፋር ክልል፣ 1 ከሶማሊ ክልል እና 10 ከአዲስ አበባ) ያገገሙ ሲሆን
በአጠቃላይ በሀገራችን ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 281 ነው።
1 005
የዛሬው ርፖርት እጅግ አስደንጋጭ ነው።
በኢትዮጵያ ተጨማሪ 150 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል! አጠቃላይ በኢትዮጵያ 1636 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡
1 005
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 2836 የላብራቶሪ ምርመራ መቶ
ዘጠኝ (109) ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡ በአጠቃላይ
በሀገራችን ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር አንድ ሺ አንድ
መቶ ሰባ ሁለት(1172) ደርሷል፡፡
1 005
#DrLiaTadesse
በአዲስ አበባ የኮቪድ-19 ሕሙማንን እያገለገሉ ለሚገኙ 1 ሺህ 750 የጤና ባለሙያዎች ጊዜያዊ መኖሪያ ቤቶች መዘጋጀታቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
ኮቪድ-19ን ለመከላከል ለሚሠሩ የጤና ባለሙያዎችና ሌሎች ሠራተኞች የሚውሉ የኢንፌክሽን መከላከያ ቁሳቁስ ለማሟላት እየተሰራ መሆኑንም የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ ተናግረዋል።
በአዲስ አበባ ከተማ ብቻ ለኮቪድ-19 ሕሙማን አገልግሎት ለሚሰጡ 1,750 የጤና ባለሙያዎች የሚያገለግሉ ጊዜያዊ መኖሪያዎች መዘጋጀታቸው ተገልጿል።
በተመሳሳይ በሁሉም ክልሎች ለጤና ባለሞያዎች ጊዜያዊ መኖሪያዎችን ለማቅረብ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ጠቁመዋል።
1 005
በአዲስ አበባ የኮሮና ቫይረስ ምርመራ በስፋት እየተካሄደ መሆኑን ዶ/ር ሊያ
ታደሰ ገለፁ።
በአዲስ አበባ በኮሮና ቫይረስ
የሚያዙ ሰዎች ቁጥር መበራከቱን ተከትሎ ምርመራው በስፋት እየተካሄደ
መሆኑን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለፁ።
የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ እንደገለጹት የኮቪድ-19 ወረርሽኝ በአዲስ
አበባ በኅብረተሰቡ ውስጥ መሰራጨቱ በመረጋገጡ የምርመራ አድማሱን
በማስፋት በተለይም በሥራቸው ባህሪይ ለቫይረሱ ተጋላጭ የሆኑ የኀብረተሰብ
ክፍሎች ላይ ምርመራው ተጠናክሯል።
በተለይም የቫይረሱ ስርጭት በስፋት በተስተዋለባቸው የአዲስ አበባ ልደታና
አዲስ ከተማ ከፍለ ከተሞችና አካባቢዎች የምርመራ ስራው እየሰፋ መሆኑን ነው
ዶክተር ሊያ የተናገሩት።
በከተማዋ የሚደረውን እንቅስቃሴ መዝጋት ሁነኛ መፍትሄ አይደለም ያሉት
ሚኒስትሯ ቫይረሱን ለመከላከል የሚወጡ መመሪያዎችን መተግበር ከተቻለ
ስርጭቱን መቀነስ እንደሚቻል ገልጸዋል።
በተጓዳኝም ቫይረሱ በማኅበረሰቡ ውስጥ ያለበትን ደረጃ ማወቅ የሚያስችል
የአንቲ ቦዲ ቴስት ወይም ከደም ናሙና በመውሰድ የመመርመር ሥራ በቅርቡ
ይጀመራል ብለዋል።
የምርመራ ሥራውን በአዲስ አበባ ሳይወሰን በክልሎችም የማስፋት ሥራ
ተጠናክሮ መቀጠሉንም ሚኒስትሯ ጠቁመዋል።
የኮሮና ቫይረስ ምርመራ የሚካሄድባቸው ማዕከላት ቁጥር 29 መድረሱንና
ለእነዚህም 32 የመመርመሪያ መሳሪያዎች መገጠማቸውን ገልጸዋል።
ማዕከላቱ በሙሉ አቅማቸው መሥራት ከቻሉ በቀን እስከ 7 ሺህ 500 ሰዎችን
መመርመር እንደሚችሉ ጠቁመው አሁን ላይ በቀን እስከ 5 ሺህ ሰው
አየመረመሩ መሆኑን ተናግረዋል።
በተጓዳኝ የመመርመሪያ ኪቶችን በግዥና በልገሳ ለማሰባሰብ ጥረቶች
አየተደረጉ መሆኑንና ይህም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋገጠዋል።
ለቫይረሱ ህሙማን የሚያገለግሉና በአገር አቀፍ ደረጃ ወረርሽኙን ለመከላከል
የሚያግዙ የጽኑ ህሙማን የመተንፈሻ አካል ድጋፍ መሣሪያዎችን የማስፋት ሥራ
መሰራቱንም ዶክተር ሊያ ጠቁመዋል።
ቫይረሱ በአገሪቱ በተከሰተ ጊዜ የነበሩት የጽኑ ህሙማን የመተንፈሻ አካል ድጋፍ
መሣሪያዎች በቁጥር 22 እንደነበር አስታውሰው አሁን 221 መድረሱን
ተናግረዋል።
ቁጥሩን ማሳደግ የተቻለው በግዥና ከአገልግሎት ውጭ የነበሩ መሣሪያዎችን
በመጠገንና ወደ ሥራ በማስገባት መሆኑንም አብራርተው ፤በአገር አቀፍ ደረጃ 3
ሺህ 600 ኦክስጅኖችም ተዘጋጅተዋል ብለዋል።
ሚኒስቴሩ ኦክስጅን የሚያመርቱ ተቋማት ምርቱን በስፋት እንዲያቀርቡ ለማስቻል
ድጋፍ ማድረጉንም አክለዋል።
ዶክተር ሊያ ኅብረተሰቡ በመንግሥትና በጤና ባለሙያዎች የሚሰጡ
መመሪያዎችን በመተግበር እያደረገ ያለውን ጥንቃቄ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።
1 005
በአዲስ አበባ ከተማ 552 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል
አዲስ አበባ ግንቦት 20/2012 ዓ.ም (ኢዜአ) - በአዲስ አበባ ከተማ 552
ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የከተማው አስተዳደር ጤና ቢሮ
አስታወቀ። ነዋሪዎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉም አሳስቧል።
ቢሮው በፌስ ቡክ ባሰራጨው መረጃ እንዳመለከተው በከተማዋ በቫይረሱ
የተያያዙ ሰዎች በሁሉም ክፍለ ከተሞች ይገኛሉ።
ነዋሪዎች የቫይረሱ ሥርጭት እየተስፋፋ በመሆኑ ተገቢውን ጥንቃቄ
እንዲያደርጉም ቢሮው አሳስቧል።
በቫይረሱ የተያዙ 21 ሰዎች አድራሻቸውም በመጣራት ላይ እንደሆነም ገልጿል።
በከተማዋ በቫይረሱ ከተያዙት ሰዎች በክፍለ ከተማ ደረጃ ሲተነትን.በአዲስ
ከተማ 138፣ በልደታ 133፣ በቦሌ 62 ተገኝተዋል።
ጉለሌ 44፣ ኮልፌ ቀራኒዮ 47፣.ንፋስ ስልክ ላፍቶ ደግሞ 29 ሰዎችን
አስመዝግበዋል።
የካ 26፣ አራዳ 23፣ አቃቂ ቃሊቲ 21 እና ቂርቆስ 19 ሰዎች ቫይረሱ
እንደተገኘባቸው ቢሮው አመልክቷል።
በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ ምርመራ ቫይረሱ ከተገኘባቸው 100
ሰዎች 94ቱ የከተማዋ ነዋሪዎች ናቸው።
በኢትዮጵያ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 831 የደረሰ ሲሆን፤ አዲስ አበባ
ከፍተኛ ቁጥር መያዙን የጤና ሚኒስቴር መረጃ ያሳያል።
