fa
Feedback
TheDeepThingsOfGod

TheDeepThingsOfGod

رفتن به کانال در Telegram

Glorious Church the bride of Christ. Rapture ready!

نمایش بیشتر
1 810
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز
آرشیو پست ها
Repost from Jesus Kingdom
👉pastor chris crying 😳😱😱 …my lord is comming again 😭😭😭 👇👇👇please #share it 👇👇👇 https://t.me/Jesus_kingdom https://t.me/Jesus_kingdom https://t.me/Jesus_kingdom

“መንፈሱና ሙሽራይቱም፦ ና ይላሉ። የሚሰማም፦ ና ይበል። የተጠማም ይምጣ፥ የወደደም የሕይወትን ውኃ እንዲያው ይውሰድ።” — ራእይ 22፥17 አሜን ጌታ ሆይ ና!
“መንፈሱና ሙሽራይቱም፦ ና ይላሉ። የሚሰማም፦ ና ይበል። የተጠማም ይምጣ፥ የወደደም የሕይወትን ውኃ እንዲያው ይውሰድ።” — ራእይ 22፥17 አሜን ጌታ ሆይ ና!

ማቴዎስ 24 (ሙሉ ምዕራፍ) ማቴዎስ 25 (ሙሉ ምዕራፍ ) 2ኛ ጢሞቴዎስ 3 ( ሙሉ ምዕራፍ) እነዚህን ሦስት ትንቢታዊ (Predictive prophecy ) ክፍሎች በዚህ ወቅት በጸሎት፣ በዝግታ፣ በተደጋጋሚ፣ በቀጣይነት እና በጥልቀት እንድታጠኗቿው በእግዚአብሔር ፍቅር እጠይቃችኋለሁ! በዚህ በዘመን መጨረሻ መዝጊያ ቀናቶች እነዚህን የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች መረዳት የመጀመሪያው የኢየሱስ ክርስቶስ ተመልሶ መምጣት የማይቀርና ድንገት የሚሆን እውነት (that the coming of Christ is an imminent reality) መሆኑን ማወቅ እና ማመን እንድትችሉ ያደርጋችኋል! ሁለተኛው ደግሞ መጽሐፍ ቅዱስ ኢየሱስ ሁለተኛ ተመልሶ የሚመጣው በታላቅ በናፍቆት መገለጡን ለሚጠባበቁ እንደሆነ ይነገረናል ስለዚህ እነዚህን የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች መረዳት መገለጡን በናፍቆት እንድንጠባበቅ ያደርገናል! ሦስተኛው ደግሞ በዚህ ጊዜ እንዴት መኖር እንዳለብን፣ ምን ማድረግና ምን ማድረግ እንደሌለብን እንረዳለን! መልካም የጥናት ወቅት ይሁንልን! ኢየሱስ ክርሰቶስ ተመልሶ ይመጣል! @TheDeepThingsOfGod

ኢየሱስ ክርስቶስ በቶሎ ተመልሶ ይመጣል! Jesus Christ is coming soon!

Here are the two main sources of negative pressure on humanity 1- The satanic forces or spiritual/unseen principalities and 2- The continuing and accelerating degeneration of human character Which one are you facing in your own life and around you? And what are you doing to overcome this pressures? There is deliverance through the cross of Christ! @TheDeepThingsOfGod

የእግዚአብሔር ቃል ይሙላባችሁ!🔥

VALENTINE’S DAY IS DEMONIC🧨 February 14 is NOT Christian. It is a day celebrated as Lupercalia (known as the “festival of sexual license”). This demonic day was held by the ancient Romans in honor of Lupercus, god of fertility and husbandry, protector of herds and crops, and a mighty hunter—especially of wolves. The Romans believed that Lupercus would protect Rome from roving bands of wolves, which devoured livestock and people. Assisted by Vestal Virgins, the Luperci (male priests) conducted purification rites by sacrificing goats and a dog in the Lupercal cave on Palatine Hill, where the Romans believed the twins Romulus and Remus had been sheltered and nursed by a she-wolf before they eventually founded Rome. Clothed in loincloths made from sacrificed goats and smeared in their blood, the Luperci would run about Rome, striking women with februa, thongs made from skins of the sacrificed goats. The Luperci believed that the floggings purified women and guaranteed their fertility and ease of childbirth. February derives from februa or “means of purification.” To the Romans, February was also sacred to Juno Februata, the goddess of febris (“fever”) of love, and of women and marriage. On February 14, billets (small pieces of paper, each of which had the name of a teen-aged girl written on it) were put into a container. Teen-aged boys would then choose one billet at random. The boy and the girl whose name was drawn would become a “couple,” joining in erotic-sexual games at feasts and parties celebrated throughout Rome. After the festival, they would remain sexual partners for the rest of the year. This custom was observed in the Roman Empire for centuries and this is what we reinvented and made it a LOVERS DAY. Sorry for ruining your day - you fake lovers and genuine alike. I used to think it’s ok but I don’t need a day to celebrate love when my God, JESUS CHRIST is LOVE! Ubert Angel

.........የብዙ ሰዎች ችግር ከሆነው ነገር አንዱ አንድን የእግዚአብሔር ቃል ስረዱ እጅግ በጣም ደስተኛ ይሆናሉ ከዚያም መኖር እንዳለባቸው ይወስናሉ ይህ በመሠረቱ ጥሩ ብሆንም ከዚያ መረዳት በኋለ ለመኖር በሚያደርጉት ጥረት ትንሽ ፈተና ሲበዛ እና አልመቻች ስላቸው ያን የተረዱትን ቃል ቀስበቀስ ይተውታል እናም ሌላውንም ልክ እንደመጀመሪያው ይረዱና እንደ ቀደመው ፈተና ስገጥም ይተውታል አሁንም እንደገና ሌላ............ ይህን በመሰለ ማለቂያ በሌለው ድግግሞሽ ሕይወት በመሸወድ ይኖራሉ!!! #አሁን መፍትሔው ይህ ነው አንድን የተረዳችሁትን ቃል በኑሮ እስክታዩት እና በዚያ ነገር ላይ ገዥ እስክቶኑ በፍጹም ትጋት እና ተስፋ መቁረጥን በማስወገድ ለተረዳችሁት ቃል ያላችሁን ቁርጠኝነት ማሳያት ይኖርባችኋል!!! #ለምሳሌ አንድ እንደሚገባ ጸሎትን የማያደርግ ሰው ከዕለታት አንድ ቀን በእጅጉ መጸለይ እንዳለበት መንፈስ ቅዱስ አስተማረው የጌታ ኢየሱስን እንዲሁም የአባቶችን ጥልቅ የጸሎት ሕይወት በግልጽ አስተማረው። አሁን ይህ ሰው ከማይጸልይበት ተነስቶ እንዴት ነው በዚህን ያህል የጸሎት ሕይወት ላይ የሚደርሰው❓❓❓ መልሱ ብዙ ብሆንም አንዱ ግን ማወቅ ያለብን ነገር በአንድ ጀምበር ልክ እንደ ኢየሱስ እና ቅዱሳን አባቶች ያለውን የጸሎት ሕይወት መድረስ አይቻልም!! ምንም የማይጸልይ ነገር ግን ኢየሱስ ስለ ጸለየው አንዲሁም ስለ አባቶች የተረዳው ሰው ያን ሕይወት ለማድረስ በፍጹም ትጋት ተስፋ ሳይቆርጥ በሕይወቱ ሁሉ የሚችለውን ነገር ከማድረግ መቆጠብ የለበትም። ሌላውም የእግዚአብሔር ቃል ብርሃን እንዲሁ ነው ከመጣልን በኋላ ለመኖር እስክንኖረው ድረስ ተስፋ ሰንቆርጥ ኃይልን በሚሰጠን በእርሱ መትጋት አለብን!!! ለሌሎች እንዲደርስ ሼር አድርጉ❗️❗️❗️ @TheDeepThingsOfGod @TheDeepThingsOfGod @TheDeepThingsOfGod

👆👆👆👆👆👆👆👆 ከጥያቄ መልሶች መካከል............ አንድን የምናውቀውን የእግዚአብሔር ቃል እንዴት ነው መኖር የምንችለው❓❓ በሚለው ጥያቄ ውስጥ ላይ ከምናገኘው መልሶች መካከል አንዱ የምናውቀውን ወይም የተረዳነውን የእግዚአብሔር ቃል በተግባር እስክናየው ወይም እስክንኖረው ድረስ ተስፋ አለመቁረጥ ነው። ይህ ለአንድ የእግዚአብሔር ቃል በተግባር ለመኖር እውነተኛ የሆነ ፍለጎት ላለው ሰው ትክክለኛ መፍትሔ ነው!!! አንድ የእግዚአብሔር ቃል ወደ እኛ ስመጣ ማለትም ያንን ነገር ስንረዳ በተለያየ አይነት መንገድ ከተረዳነው ነገር በእጅጉ የራቅን አይነት ሁኔታ ላይ ልንሆን እንችላለን ምክንያቱም የእግዚአብሔር ቃል መረዳት ወደ እኛ ስመጣ በእኛ ሁኔታ ሳይሆን እርሱ በሚፈልገው አይነት እንድንሆን ነው። አንግዲህ ሁለት የተራራቁ ነገሮች ገጥመዋል 1) እኛ ያለንበት ሁኔታ ሲሆን 2) እንድንኖረው የመጣው የቃሉ መረዳት ነው። ስለዚህ ያ የተረዳነውን ቃል ለመኖር ከለንበት ሁኔታ ተነስተን ወደ መጣልን (ወደ በራልን) ቃል መጓዝ ይኖርብናል። ያለነው በዚህ ምድር ላይ ስለሆነ ዋጋ የማያስከፍለን ነገር የለምና ከለንበት ሁኔታ ተነስታን ወደ ተረዳነው ቃል ጉዞ ስናደርግ ይሄ ነው የማይባል ፈተና ይበዛል ለዚህ ነው #ፍጹም #የሆነ #ተስፋ #አለመቁረጥን #የሚጠይቀው በሕይወታችን ሁል ጊዜ አንድን የምናውቀው ቃል በተግባር ለመኖር ከለንበት ሁኔታ ይልቅ የመጣልንን ቃል አጥብቀን በመያዝ ተስፋ ባለ መቁረጥ እስክንኖረው ድረስ መትጋት አለብን!!! ..........ይቀጥላል👇👇👇 @TheDeepThingsOfGod @TheDeepThingsOfGod @TheDeepThingsOfGod

የግድ ታስፈልገኛለህ!!Yidnekachew teka//glory of god tv

ከጥያቄ መልሶች መካከል........ “ኢየሱስም፣ “በሕግ የተጻፈው ምንድን ነው? እንዴትስ ታነበዋለህ?” ሲል መለሰለት።” —ሉቃስ 10፥26 (አዲሱ መ.ት) ይህ ጌታችን ኢየሱስ አንድ የህግ አወቅ ሊፈትነው ፈልጎ ስጠይቀው የመለሰለት መልስ ነው። እጅግም በጣም አስፈለጊ ነገር ነው አንድን የምናውቀውን የእግዚአብሔር ቃል በተግባር እንዴት መኖር ይቻላል የሚለውን ጥያቄ የሚመልስልን ክፍል ነው። አንድን ነገር ከውጤቱ ተነስተን ለማስተካከል ብንጥር ትርፉ ድካም ልሆን ይችላል ውጤቱን ለማስተካከል መንገዱን ማስተካከል መልሱ ነው!!! አንድን የምናውቀውን የቃል እውነት በተግባር ለመኖር መከተል ያለብን ይህን መርህ ነው... በተግባር መኖር እና አለመኖር ውጤት ነው ለእነዚህ ነገሮች እንድንበቃ የሚያደርገው ግን መንገዱ ነው። በትክክል ለመኖር በትክክል የተጻፈው ምንድነው? እንዴትስ አነበዋለሁ? የሚለውን ቅድመ ጥያቄ መመለስ አለብን በዚህም አግባብ ውጤቱን መቀየር እንችላለን። እንዴት እንደ ምንሰማው እና እንደ ምናነበው ያላወቅነውን ቃል በተግባር ላይ ብንቸገር አይገርምም! የእግዚአብሔር ቃል እንደ እግዚአብሔር ቃል ስትሰሙ እና ስታነብ የእውነት በእናንተ ዘንድ መክበድ እና ሚዛን መድፋት ይጀምራል ያንጊዜ የቃሉን እውነት ማንም ሰያስገድዳችሁ እና ራሳችሁ እንኳ ሰትጨነቁ በፍቅር ማድረግ ትጀምራላችሁ!!! አንድ አብዝታችሁ የምትወዱትን/ የምተፈቅሩትን ነገር ደግማችሁ ደጋግማችሁ ለማሰብ ብሆን፣ ማድረግ ያለባችሁን ነገር ለማድረግ ብሆን ማንኛውንም ነገር ለማድረግ አይከብዳችሁም የሚታያችሁ የምታደርጉት ነገር ሳይሆን የያዛችሁ ፍቅር ነው!!! ስለዚህ አንድን የእግዚአብሔር ቃል በተግባር ለመኖር እንዴት እንደ ምትሙ እና እንደ ምታነቡ መጠየቅ ነው። #እባካችሁ #መልዕክቱን #ለወዳጆቻችሁ #መጋራት #አትርሱ @TheDeepThingsOfGod @TheDeepThingsOfGod @TheDeepThingsOfGod

የእግዚአብሔር ቃል እንዴት በተግባር መኖር እንችላለን? የጥያቄው መልስ ይህ በጌታ በለን ሕይወት ወደ ፍት ለመሄድ እጅግ አስፈለጊ የሆነ ጥያቄ እና መልስ ነው!!! #በትዕግሥት #ጨርሳችሁ #ስሙት #ሕይወታችሁን #የሚቀይር #ብርሃን #ያገኛችሀል!!! ሌሎችም እንዲጠቀሙ እባካችሁ ሼር አድርጉ@TheDeepThingsOfGod @TheDeepThingsOfGod @TheDeepThingsOfGod

61.47 MB

ጥያቄ❓❓❓ እንዴት ነው አንድን የምናውቀውን ወይም የሰማነውን የእግዚአብሔር ቃል በተግባር መኖር የምንችለው❓😱🤷‍♂🤷‍♀ በዚህ መስመር ላይ መልሱን ማስቀመጥ ትችላለችሁ @TheSonOfVictor @TheDeepThingsOfGod

አንድ ጊዜ መንፈሳዊ አባቴ Victor ይህን ትውልድ እያጠቃ ያለውን አንድ አስቸጋሪ ልማድ እንድጠበቅ እንዲህ ስል ነገረኝ፦ ይህ ትውልድ በእውቀቱ እና በድርጊቱ ወይም በልምምዱ (experience) መካከል ላይ ይሄ ነው የማይባል ትልቅ ሰፊ ልዩነት አለ አለኝ! ወዳጆቼ ዛሬ ይህን እውነት መረዳት መቻል አለብን አሁን ባለንበት ዘመን ላይ ያለው ችግር ብዙ አይነት እውቀት ነገር ግን ጥቅት እንኳ experience የሌለበት አይነት መንገድ ነው፤ የምታውቁት ነገር ግን የማትለማመዱት ወይም የማትኖሩት እውቀት ያስጠይቃችሀል እንጂ አይጠቅማችሁም። “ምክንያቱም በእግዚአብሔር ፊት ጻድቃን የሚባሉት ለሕጉ የሚታዘዙ እንጂ፣ ሕጉን የሚሰሙ አይደሉም።” ሮሜ 2፥13 (አዲሱ መ.ት) ይህ የቃሉ እውነት ነው ትክክል የሚያሰኘው ቃሉን መስማት ብቻ ሳይሆን ማድረግ ጭምር ነው። #ዛሬ #ላይ #አብዛኛው #ሰው #መስማት #ላይ #ብቻ #የቆመ #ይመስላል #ማድረግ #የሚለውን #የቃሉን #እውነት #ዘንግቶታል፤ እውነተኛ የሆነው ኑሮ ደግሞ በእንደዚህ አይነት መልኩ መኖር አይቻልም። ትክክለኛ የሆነውን ኑሮ የሚኖሩ አንድን ነገር በመስማት ደረጀ ብቻ የሚያውቁ ሳይሆኑ በማድረግ ጭምር ያወቁ ነቸው። እውነት ነው አንድን ነገር እናውቃለን እውቀት የሚገኘው ከመስማት ነው እውነተኛ መስማትም የጌታን ቃል ነው ይህ መነሻው ነጥብ እንጂ መዳረሻው ነጥብ አይደለም ያን እውነት የሆነውን በተግባር ማሳየት የሚቀጥለው የቤት ስራ ነው!!! የተወደዳችሁ አሁን በእውቀታችሁ እና በልምምዳችሁ (experience) መካከል ያለውን ርቃት እና ልዩነት መጥበብ ጀምሩ!!! 👇👇👇👇👇 # መልዕክቱን #ለሌሎችም #እንደርስ #ሼር #አድርጉ @TheDeepThingsOfGod @TheDeepThingsOfGod @TheDeepThingsOfGod

ፈጠር የሆነው እርሱ ፍጡርን መስሎ በመምጣት እኛ ከሚገባን በላይ የሆነውን ፍቅሩን በማሳየት የጌታችን የኢየሱስ ስኬቱ ወይም ግቡ ምንድነው ብላችሁ ትረዳለች? ሁላችሁም ያላችሁን መልስ አካፍሉኝ...... በዚህ መስመር @TheSonOfVictor

አምላክ የሆነው አርሱ ሰው ስሆን ስኬቱ ምንድነው? ሁሉም ክርስትያን ልሰማው የተገባ የእግዚአብሔር ሀሳብ😭 በ21ኛ ክፍለዘመን መንፈስ ቅዱስ እንድንሰማለት የፈለገው ጬሀ👂👂 #አንኳን #ለጌታችን #ለኢየሱስ #ክርስቶስ #የልደት #መታሰብያ #በዓል #በሰላም #አደረሳችሁ!! @TheDeepThingsOfGod @TheDeepThingsOfGod

ጌታችን ኢየሱስ በታላቅ ግርማ በድንገት ይመጣል፥ በሰማይ ደመና ከቅዱሳኑ ጋር በክብር ይገለጣል፥ ፊቱ ልትቆም ምን ያህል ምን ያህል ተዘጋጅተሃል።

Above all powers Above all kings Above all nature And all created things Above all wisdom And all the ways of man You were here Before the world began Above all kingdoms Above all thrones Above all wonders The world has ever known Above all wealth And treasures of the earth There's no way to measure What You're worth Crucified Laid behind a stone You lived to die Rejected and alone Like a rose Trampled on the ground You took the fall And thought of me Above all https://t.me/TheDeepThingsOfGod

Above all powers Above all kings Above all nature And all created things Above all wisdom And all the ways of man You were here Before the world began Above all kingdoms Above all thrones Above all wonders The world has ever known Above all wealth And treasures of the earth There's no way to measure What You're worth Crucified Laid behind a stone You lived to die Rejected and alone Like a rose Trampled on the ground You took the fall And thought of me Above all