cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

ethio merja (ሰበር መረጃ )

╔╦╦╦═╦╗╔═╦═╦══╦═╗ ║║║║╩╣╚╣═╣║║║║║╩╣ ╚══╩═╩═╩═╩═╩╩╩╩═╝ ፡ ለወገን ደራሽ ወገን ነውና ሁሌም share ያርጉ @mereja_daily 📝 Contact me @temex_bot

نمایش بیشتر
کشور مشخص نشده استزبان مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
پست‌های تبلیغاتی
1 375
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

Tele birr✔️: 👋 ሰላም 🇪🇹 እንኳን ወደ Telebirr bot በሰላም መጡ፡፡ በዚህ ቦት 1ሰው ሲጋብዙ 5 Birr የሚያገኙ ሲሆን ብሩንም የ Telebirr account ከፍተው ወጪ ሲያደርጉ 500MB ነፃ የ Internet package bonus ያገኛሉ:: የእርሶ መጋበዣ ሊንክ https://t.me/Telebirr_officialbot?start=r0483198905 ነው:: ⁠⁠⁠⁠⁠
نمایش همه...
          

እኛ የ አፈር እንጂ አፈር የኛ አይደለችም። ይሄ መሬት የኔ ነው ይሄ የኔ ክልል ነው ማለታችንን እናቁም #ወደ_መሬት_ተመላሾች_ነን።
نمایش همه...
👍 89
ንዴትን ማብረድ ለብዙ ሰው መድኃኒት የሆነ ሞክር #Share it አንዳንድ ሰዎች ምንም የሚያበሳጭና የሚያስቆጣ ነገር ሳይኖር በትንሹ ይናደዳሉ ወይም ይቆጣሉ፡፡ ንዴት በመጠኑ ሲሆን የጤናማ ባህርይ መገለጫ ነው ነገር ግን መጠኑን ሲያልፍ ግንኙነትን ከማበላሸት ባሻገር ጤናንና አእምሮአዊ ሰላምን ይነሳል፡፡ ንዴትን በፍጹም ማስወገድ ባይቻልም ማስታገስና ማብረድ ይቻላል፡፡ ታዲያ ንዴትን እንዴት ማብረድ ይቻላል? እነሆ! 1.ከመናገር በፊት ማሰብ፡-በቶሎ የሚናደዱ ሰዎች አብዛኛውን ጊዜ አንድ ነገር ከመናገራቸው በፊት ጥንቃቄ አያደርጉም፡፡ በሚናገሩት ነገር ሰዎችን ያስቀይሙና “ምነው አፌን በቆረጠው!” ብለው ይጸጸታሉ፡፡ 2.ስሜትን አረጋግቶ እራስን መግለጽ፡- ሳያስቡ መናገር ጸጸትን እንደሚያመጣ ሁሉ የተናደዱበትን ምክንያት ስሜትን አብርዶ አለማስረዳትና አለመናገር በእራሱ ሌላ ንዴት ስለሚፈጥር እራስን መግለጽ ያስፈልጋል፡፡ 3.መተንፈስ፡- በቀላሉ የሚናደዱ ሰዎች የንዴት ስሜት በሚሰማቸው ሰዓት አንድ እጃቸውን ደረታቸው ላይ አድርገው ቢያንስ ሶስቴ ዓየር በረጅሙ በአፍንጫቸው መሳብና በአፋቸው ማስወጣት ስሜታቸውን ለማረጋጋት ትልቅ ጠቀሜታ አለው፡፡ 4.ንዴትን ከሚቀሰቅሱ አካባቢዎች መራቅ፡- ንዴትን በቀላሉ መቆጣጠር አስቸጋሪ ከሆነ የንዴት ስሜት በሚፈጠርበት ወቅት አካባቢውን ለቆ መሄድ፡፡ ከቻልክ አካባቢህን ቀይር አካባቢህን መቀየር ካልቻልክ እራስህን ቀይር እንደሚባለው፡፡ 5.መፍትሄ መፈለግ፡-የሚያበሳጨኝና የሚያናድደኝ ነገር ምንድን ነው ብሎ ከማሰብ ይልቅ ንዴቴን እንዴት መቆጣጠርና ማብረድ እችላለሁ ብሎ በራስ መፍትሄ ማፈላለግ፡፡ 6.ለራስ እውቅና መስጠት፡- ንዴትን በውስጥ አምቆ ያልተናደዱ ከመምሰል ለአእምሮ ሰላምና እርፍት ለመስጠት እንዲያስችል “አዎ እኔ ተናዳጅ ሰው ነኝ ቢሆንም እራሴን መቀየር እችላለሁ“ ብሎ ለራስ ዕውቅና መስጠት፡፡ 7.ቂም አለመያዝ፡- ሰዎች የፈለጉትን የሚያናድድ ነገር በእኛ ላይ ቢያደርጉ ይቅር የሚል አእምሮ ካለንና ቂም የማንይዝ ከሆነ ንዴታችን በቀላሉ መቆጣጠር እንችላለን፡፡ 8.እውነታውን ለማወቅ መጣር፡- ስሜትን በንዴት ለመግለጽ ከመሞከር ይልቅረጋ ብሎ ስለሁኔታው ማጤንና የሰከነ ውይይት ለማድረግ መሞከር፡፡ 9.ትዕግስትን መለማመድ፡-የመጨረሻዋን የንዴት ጣሪያ ላለመንካት ትዕግስተኛ መሆን፡፡ ይህንን ለማድረግ ዘውትር ትዕግስተኝነትን መለማመድ፡፡ 10.የሌሎች ዕርዳታን መሻት፡- አንዳንድ ጊዜ ለዘመናት አብሮ የቆየን ንዴት በእራስ መንገድ ብቻ ለማብረድ መሞከር አስቸጋሪ ሊሆን ስለሚችል ሌሎች ሊያግዙን የሚችሉ ሰዎችን ዕርዳታ መጠየቅ ትልቅ ብልሃት ነው፡፡ contact me @te_mu_21 for spam @temex_bot ©ZePsychology
نمایش همه...
ወለታሽ ብዙ ነዉ ከልብ የማይጠፋ ስምሽ መፅናኛ ነዉ አዝኖ ለተከፋ በዕንተ ማርያም ብሎ ለለመነ በሠማይ በምድርም ማንንም አልጨከነ Join us 👇 @tztbt @tztbt
نمایش همه...
ህወሓት በተኮሰ ሮኬት ሰብላቸዉ የተቃጠለባቸዉ አርሶ አደር ❗️ ፍንዳታዉ የተሰማዉ ሃሙስ ለሊት ለአርብ አጥብያ ከለሊቱ 7ሰዓት ከ40 ደቂቃ አካባቢ እንደሆነ ቦታዉ ላይ የነበሩ ሰዎች ተናግረዋል። ፍንዳታ የደረሰዉ በቅርቡ ህወሓት የሮኬት ጥቃት በፈፀመበት በባሕር ዳር አየር ማረፊያ አካባቢ መሆኑም ታዉቋል። ፍንዳታውን ተከትሎ የጥይት ድምፅ ከተለያየ አካባቢ የተሰማ ሲሆን ተኩሱ ግን ወዲያውኑ መቆሙ ነዉ የተመለከተዉ። የአማራ ብሔራዊ ክልል መንግስት በማሕበራዊ ትስስር ገፁ “ህገወጡ የትህነግ ቡድን ዛሬ ሌሊት 7ሰዓት ከ40 አካባቢ ወደ ባህርዳር ከተማ የሮኬት ጥቃት ፈጽሟል። የሮኬት ጥቃቱ ባህር ዳር ከተማ ላይ ያደረሰው ጉዳት የለም” ሲል ጽፏል፡፡ ዛሬ ንጋት ላይ እንደታዘብነው ኅብረተሰቡ እንደ ቀድሞው ሁሉ በተረጋጋ ሁኔታ ሰላማዊ እንቅስቃሴ እያደረገ ነው፡፡ በፍንዳታው የበቆሎ ክምር ከተቃጠለባቸው አርሶ አደሮች መካከል የአንዱን አነጋግረናል። የሮኬት ጥቃቱን ተከትሎ ከትግራይ ክልል በኩል ለማነጋገር ያደረግነዉ ጥረት በስልክ ግንኙነት መቋረጥ ምክንያት ማካተት አልተቻለም። 🎬 የምስል ዘገባ 🎬 💰 ፓኬጅ ከገዙ 1.03 ብር 💰 @mereja_daily @mereja_daily ⁠⁠⁠⁠⁠
نمایش همه...
          

ሰበርዜና! ባህርዳር ከተማ ላይ ለ2ኛ ጊዜ የሮኬት ጥቃት ተፈጸመ!‼️ የሕወሓት ቡድን ሌሊት 7፡40 አካባቢ ባህርዳር ከተማ ላይ የሮኬት ጥቃት ፈጽሟል። ፍንዳታው 3ጊዜ መሰማቱን የአከባቢው ነዋሪዎች ገልፀዋል። ይሁን እንጂ የሮኬት ጥቃቱ በከተማዋ ላይ ያደረሰው ጉዳት አለመኖሩን አብመድ ዘግቧል። ዝርዝር መረጃ እንደደረሰን የምናቀርብ ይሆናል። @mereja_daily @mereja_daily
نمایش همه...
ሰበር ዜና ❗️ ማምሻውን በመቀሌ ከተማ ላይ የተመረጡ የባለሥልጣናት ተሽከርካሪዎች ላይ ያነጣጠረ የድሮን የአየረ ጥቃት ተፈፅሞ:: ማምሻውን በተደረገው ጥቃት 3 መኪኖች ወድመዋል፡፡ በመኪኖቹ ውስጥ ባለስልጣኖቹ ይኑር አይኑር የታወቀ ነገር የለም:: በዚህ ጉዳይ የጁንታው ቡድን እስካሁን ምንም ያለው ነገር የለም:: ትህነግ በአላማጣ አካባቢ ተቆራርጠው የቀረው ሚሊሻዎቿና የጁንታው ልዩ ሀይል በመከላከያ ሠራዊት እና አማራ ልዩ ሃይል አማካኝነት በቆረጣ ተከበው ከቆዩ በኃላ እጅ 120 የሚሆኑ ሚሊሻና የትህነግ ልዩ ሀይል በርሀብና በጥማት ተሰቃይተው ለመከላክያ ሰራዊት ያለምንም ተኩስ ማምሻው ከነመሳሪያቸው እጅ ሰተዋል:: (NatnaelMekonnen) @mereja_daily @mereja_daily
نمایش همه...
ሰበር መረጃ‼️ ጁንታው የመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎችን እራሱ በማጥቃት የአየር ድብደባ የትምህርት ተቋም ላይ ተካሄደ በማለት የሀሰት ጩኸቱን በትህነግ ገፅ ለቋል። የአየር ድብደባው በተመረጡ ቦታዎች በተሳካ መልኩ መካሄዱ፣ እየተመላለሱ ዝቅ ብለው እየበረሩ ታርጌታቸውን መምታታቸው የመቀሌን ህዝብ አስገርሟል። አንድም የሞተ ሲቪል አልተዘገበም። የመሳሪያ ማከማቻዎች ወድመዋል። መሰሪያዎችን ወደ ቤተክርስቲያን ግቢ በማሸሽ ላይ ናቸው። አላማቸው አጠቃላይ ሽብር ለመንዛት ነው። በራሳቸው ህዝብ ላይ ከባድ አደጋ እንዳያደርሱ እየተፈራ ነው። ጁንታው ለራሱ ህዝብ እንደማይራራ ታሪኩ ይመሰክራል። @MEREJA_DAILY @MEREJA_DAILY
نمایش همه...
የህወሃት ቡድን በትግራይ ክልል በንጹሃን ዜጎች ላይ መድፍ በመተኮስ ጥቃት እየፈጸመ ነው‼️ በአገር መከላከያ ሠራዊት የሚደርስበትን ጥቃት መቋቋም ያቃተው የህወሓት ቡድን ከሰሜን ዕዝ የሰረቃቸውን ታንኮች ጥሎ መሄድ መጀመሩ ተገልጿል። በደቡብ ዕዝ የሰው ሃብት ልማትና ሚዲያ አስተባባሪ ኮሎኔል ደጀኔ ጸጋዬ እንዳሉት ዘራፊው የህወሓት ቡድን የመከላከያ ሠራዊቱን መቋቋም ተስኖታል። በዚህም ከሰሜን ዕዝ የሰረቃቸውን ሁለት ቲ-72 ታንኮችና ሌሎችም ቁሳቁሶቹን እየጣለ ሸሽቷል ብለዋል። ለእኩይ ዓላማ የተሰለፈው ይህ ቡድን የመከላከያ ሠራዊቱን በትር መቋቋም ሲሳነው በንፁሃን ዜጎች ላይ መድፍ በመተኮስ ጥቃት እያደረሰ መሆኑን ገልጸዋል። የመከላከያ ሠራዊት በተቆጣጠራቸው አካባቢዎች ነዋሪዎች በደስታ ስሜት እየተቀበሉን ነው ብለዋል። የህወሓት ቡድን መጨረሻው እየደረሰ መሆኑን የገለጹት ኮሎኔል ደጀኔ ከመሸገበት አውጥቶ ለሕግ ለማቅረብ በሂደት ላይ መሆኑን ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ቀደም ብለው ቡድኑ በሶስት ቀናት ውስጥ በሠላም እጁን እንዲሰጥ የጊዜ ገደብ ማስቀመጣቸው ይታወሳል። @MEREJA_DAILY @MEREJA_DAILY
نمایش همه...