fa
Feedback
ኢትዮ አስማት (ሐተታ መናፍስት)

ኢትዮ አስማት (ሐተታ መናፍስት)

رفتن به کانال در Telegram

የተለያዩ መናፍስታዊ ጥበቦች፣ ትምህርቶች ፣ የአባቶች ሚስጥር እና ምክር።

نمایش بیشتر
4 101
مشترکین
+524 ساعت
+147 روز
+1930 روز
آرشیو پست ها
ይሄ አባ መላ የሚባል ግለሰብና facebook page መምህር የሚያስተምሩትን እና በነፃ የሚያጋሩትን ሁሉ እየሰረቀ ሌሎችን ገንዘብ አያስከፈለ መሆኑን ሰዎች ስለነገሩን ጥንቃቄ አድርጉ ። "ኢትዮ አስ
ይሄ አባ መላ የሚባል ግለሰብና facebook page መምህር የሚያስተምሩትን እና በነፃ የሚያጋሩትን ሁሉ እየሰረቀ ሌሎችን ገንዘብ አያስከፈለ መሆኑን ሰዎች ስለነገሩን ጥንቃቄ አድርጉ ። "ኢትዮ አስማትን" አይወክልም ተጠንቀቁ ።።።ኢትዮ አስማት።።።።

ይሄ አባ መላ የሚባል ግለሰብና facebook page መምህር የሚያስተምሩትን እና በነፃ የሚያጋሩትን ሁሉ እየሰረቀ ሌሎችን ገንዘብ አያስከፈለ መሆኑን ሰዎች ስለነገሩን ጥንቃቄ አድርጉ ። "ኢትዮ አስ
ይሄ አባ መላ የሚባል ግለሰብና facebook page መምህር የሚያስተምሩትን እና በነፃ የሚያጋሩትን ሁሉ እየሰረቀ ሌሎችን ገንዘብ አያስከፈለ መሆኑን ሰዎች ስለነገሩን ጥንቃቄ አድርጉ ። "ኢትዮ አስማትን" አይወክልም ተጠንቀቁ ።።።ኢትዮ አስማት።።።።

፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ ።።።።ሻር፣ቀይር ፡ዓይን ፣መተት ወሰላቢ መጀት።።።። ------------ (ደርባ ጉልቢ አዪ ሰላባይት)---------------- ፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ ሰላም ለሀገራችን ሰላም ለህዝበ አዳም ወሔዋን ይሁን። ፍቅርን የሰበከ በሰው ጥላ ቢጠላ እንኳን ,ለሁሉ ህልውና በሆነ ህቡዕ  ፈጣሪ የነፍስያ ባለቤት ፍፁም  የተወደሰ በቅብዓ ፀጋ የተቀባ ነፍስ ነውና ሁሌም ከፈጣሪ መንግስት ርስት አለው በዚያም ዘለዓለማዊ ህይወት ያገኛል።  የዛሬ ሰው ነፍስያውን የሚያተርፍበትን እውነት መንገድ ሳይሆን በደቦ ፈጣሪ እያለ እንደሐይማኖቱ የሚጮህበትን ሌላውን በማብሸቅ የኔ የኔ ፈጣሪ ይበልጣል በማለት በሞኝ መንገድ ይሄድ ዘንድ  አምኖ ከአዳም ከሔዋን  ቅድመ ሐፅያት በላይ ደንዝዞ የአለም ባሪያ ሆኗል ልጆቼ። ማንንም ልዳኝ ሳይሆን በእውነት የእኛ ሀገር የሀገረ ኢትዮጵያ ሕዝብ ያለበትን ጨለማ ለመጠቆም ነው የኔ ልጆች።  ፈጣሪ በነፍስህ ፍርድ ጊዜ በብሔርህ፣ በባለፀጋነትህ እና በተከተሉህ አማንያን አይደለም ምህረቱ ነገር ግና በእምነት ፣በእወነትህ  ብቻ ነው።  ይህ ለወገን ከእኔ ከባሪያው ምክር ከሆነ ብዬ የሰጠሁት ነውና ጊዜው እንደሀገር ከመርፈዱ በፊት ከእንሰሳዊ መንገዳችን ከነቃን ከተመለስን  የምህረት ጊዜ ይኖራል ብዬ ስለማውቅ ሳይሆን ስለተረዳሁ ነው። ሁሉ እንደፍቃዱ ይስማ ይከውን። ------------------------------------------------------------------- ለዛሬ ሻር፣ቀይር  ዓይን፣መተት ወሰላቢ የሚባለውን  ደርባ ጉልቢ ዘር የሆነውን መፍትሄ እመክራለሁ ለወዳጅ በሙሉ። ይህ መፍትሄ ቡዳ፣ሰላቢ እና መተት የሚልኩ ጎረቤት እና ክፉ አድራጊን ወዳጅ መሳይ ፀላኢ የተመለከተ ነው። አስተውሉ ዛሬ ጊዜ ዶክተር፣ መሃንዲስ የተማረ የተመራመረ የምትሉት መሳይ ሰው ነው ለብዙዎች ሳይጠረጠር ማታ ብዙ ክፋትን በጎረቤት፣ በዘመድ በወዳጁ ላይ እያደረገ ያለው ልጆቼ። እኔ ይህንን ስል በእርግጥ አንቱ ራስሆን ፃድቅ አድርገው አቅርበው ልትሉ ትችላላችሁ ነገር ግን እኔ የማደርገውን ለምን እንዴት የማደርግ መሆኔን የሰማይ ጌታ ያየዋል ልጆቼ ። አደራ የምለው ነገር ሁሉ እውነት ነው አሳዛኝ ቢሆንም ስለዚህ ማስተዋሉን ሰጥቷቹ ለራሳችሁ እና ለቤተሰባችሁ ትጠነቀቁ ዘንዳ ከፈጣሪ ጋር ምክሬ ነው። አውቆ የተኛን ቢቀሰቅሱት እንደሚባለው በተለያየ ምክንያት ባታምኑ ግን ችግሩንም በፀጋ መቀበል ነው ልጆቼ። ይህቺ ዓለም እናንተ በመልካም የምታስቧት አይደለችም። ከላይ ለተጠቀሰው ሁሉ ችግር ቀላሉ እና ለሁሉም ሐይማኖት ፍቱን የሆነው በበራችሁ በረንዳ ላይ በቀለማማ ጠርሙስ ውስጥ 1-የተሰባበረ መስታውት(ድመት ወይም ውሻ መጀመሪያ በመስታውቱ መልካቸውን ይዩበት) 2-ጨው የባህር 3-ሌሊት ከአስራ አንድ ሰዓት በፊት የተቀዳ ውሃ(ከባህር ወይም በከተማ ከቧንቧ) 4-አመድ ማንኛውም እኒህን በሙሉ በቀለማማ ጠርሙስ ውስጥ አድርጎ ከዚያ የቤተሰቡን አባላት በሙሉ ስም ከእናት ስም ጋር በቁራጭ ወረቀት ፅፎ በጠርሙሱ አድርጎ በደንብ ከድኖ በበረንዳ ላይ ማንጠልጠል ነው። ይህ መተትን ሰላቢን እና ቡዳን እቤት እንዳይገባ የሚከላከል ፍቱን ምስጢር ነው ልጆቼ። መስታውቱ፣ውሃው፣አመዱ እና ጨው የመናፍስቱ መመለሻ ገቢር ናቸውና። ብዙ ጥበብ አዋቂዎች ይህንን ነው ለመጠበቂያ እያሉ ሰላሳ ሺህ እና አርባ ሺህ እየተቀበሉ የሚሰጡት። ፈጣሪ የሰጠንን ነገር እኛም ሳንጎዳ ለእናንተ እነሆ በነፃ አድርሰናል እና ለወዳጅ ዘመድ ምከሩ ስጡ ።   መምህር፡ዓይና ፨፨፨፨፨ኢትዮ አስማት፨፨፨፨፨፨ ፨፨፨፨ከጌቶች ሀገር፨፨፨፨፨፨፨፨

እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሰን አደረሳቹ በዓሉ የሰላም የበረከት የጤና ይሁንልን --ኢትዮ አስማት--
እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሰን አደረሳቹ በዓሉ የሰላም የበረከት የጤና ይሁንልን --ኢትዮ አስማት--

---------ማስታወሻ------- መምህር ዓይናን ለማግኘት በእኔ በረዳታቸው በመቅደስ telegram በኩል ጉዳያችሁን ተወያይተን ከዛ ከእሳቸው ጋር ለጉዳዩ አገናኛችኋለሁ ሌሎች ሰዎች በኢትዮ አስማት ስም እና በመምህር ዓይና ስም እንዳያታልሏችሁ እንድትጠነቀቁ ከማሰብ ነው ። የቁማር እና መስተፋቅር መምህር ዓይና የማይሰሩ መሆኑን በተደጋጋሚ ተናግረዋል ስለዚህ ብዙ ሰዎች ይሄንን የምትጠይቁን አገልግሎቱን የማንሰጥ መሆኑን ማሳወቅ እንወዳለን። የምንሰጠው አገልግሎት 1-አይነ ጥላ ገርጋሪ ማንሳት እና መከላከያውን ማድረግ። 2-ዛር የቤተሰብ እና የግል የተጣላ የዘጋን ማስታረቅ በመደዱ። 3-የገበያ በደረሹት ሴቷ መሪ። ፨፨፨ኢትዮ አስማት፨፨፨፨ ፨፨፨፨ከጌቶች ሀገር፨፨፨፨

፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ ++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++ ለመላው ፡ክርስቲያን፡ወገኖቼ ፡
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ ++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++ ለመላው ፡ክርስቲያን፡ወገኖቼ ፡በሙሉ፡ እንኳን፡ለክርስቶስ ፡ልደት፡በሰላም፡አደረሳችሁ፡አደረሰን። በዓሉ፡የሰላም፣የጤና፣የፍቅር እና የአብሮነት ፡እንዲሁም ፡የይቅርታ፡ ይሆን፡ዘንድ፡መልካም፡ምኞቴ፡ነው። መምህር፡ዓይና።

የአረበኛው ፊደላት የሚፃፈው ይህ ነው። ወደታች አስራ አንድ ጊዜ መፃፍ ነው።
የአረበኛው ፊደላት የሚፃፈው ይህ ነው። ወደታች አስራ አንድ ጊዜ መፃፍ ነው።

፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ ፨   ሁለት ፡ጠቃሚ፡መፍትሄዎች ፡ለልጅ፡ለወዳጅ  ፨ ፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ ሰላም ለእናንተ ይሁን ውድ ወገኖቼ ልጆቼ።ሰላም ለሀገራችን ለህዝባችን ይሁን ። ዛሬ ሁለት ጠቃሚ ምክሮችን መፍትሄዎችን እንደፍቃዳችሁ ትጠቀሙበት ዘንዳ እነሆ። 1ኛው- ለህፃናትም ይሁን ለአዋቂው ሁሉ ሌሊት ለሚያቃዠው፣ለሚያስለፈልፈው እና በእንቅልፍ ልቡ ተነስቶ ተራማጅ ለሆነው የሚበጅ ነው። ይህም ከታች የተፃፈውን  የአረበኛ ፊደላት እንደተፃፈው አድርጋችሁ ከቀኝ ወደግራ በንፁህ ወረቀት ላይ  አስራ አንድ ጊዜ ወደታች በእፅዋት ቀለም አሊያም ልጆች ስዕል በሚስሉበት ቀለም ንፁህ ሁናችሁ ፅፋችሁ ተዚያ የተፃፈውን ከርቤ እያጠናችሁት  የሚከተለውን አስራ አንድ ጊዜ በሉበት "ቢስሚላህ አል-ራህማን አል-ረሂም ያ ሃዩ ያ ቀዩም" ከጨረሳችሁ በሗላ አጣጥፋችሁ በቆዳ ሸፍናችሁ አስራችሁ መያዝ ነው ። እጅጉን ፍቱን ነው ። 2ኛ-ይህ ምክር ደግሞ ለእጀሰብ ነው። ዛሬ ጊዜ ሰዎች ክፋትን በገዛ ወዳጆቻቸው ላይ ሳይቀር እያደረጉ ነው። ብዙ ሰው እሩቅ ካሰበበት ነገር በአጭሩ ተቀጭቷል ስለዚህ ከፈጣሪ ጋር የግል ጥንቃቄም አስፈላጊ ነው ልጆቼ።  አንዳንድ ሰዎች ሊያጠቁህ ሲሹ በተለይ የክፋት ነገር ያሰሩ እና ተዚያ እቤታቸው አሊያም ሌላ ቦታ ግብዣ ብለው ይጠሩህና እነርሱ ቀድመው ከበራፉ ከመግቢያው ላይ ያሰሩትን ስራይ አስቀምጠው ሸፈን አድርገው አንተ ስትገባ እንድትረግጠው እና እንድትበላሽ ያደርጋሉና እንደዚህ አይነት ቦታ ስትሄዱ የምትጠረጥሩት ሰው ጋር ተሆነ የአሞሌ ጨው ፈጭታችሁ በላዩ መስቀለኛ አማትባችሁ ወይም ቢስሚላህ አራህማን አረሂም ብላችሁ በግራ እግርህ ስር ከካልሲህ ውስጥ ትንሽ አድርገህ ሂድ። በፍፁም የትኛውንም ስራይ ብትረግጥ ያከሽፈዋል። ቀላል እንዳይመስላችሁ የኔ ልጆች። ከመያዝ በፊት መጠንቀቅ ይበጃል አደራ። *ከአሞሌ ጨው ውጪ ሌላ ጨው አይሆንም። ፨፨፨፨ኢትዮ አስማት፨፨፨፨፨ ፨፨፨ከጌቶች ሀገር፨፨፨፨፨፨

፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ ፨   ሁለት ፡ጠቃሚ፡መፍትሄዎች ፡ለልጅ፡ለወዳጅ  ፨ ፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ ሰላም ለእናንተ ይሁን ውድ ወገኖቼ ልጆቼ።ሰላም ለሀገራችን ለህዝባችን ይሁን ። ዛሬ ሁለት ጠቃሚ ምክሮችን መፍትሄዎችን እንደፍቃዳችሁ ትጠቀሙበት ዘንዳ እነሆ። 1ኛው- ለህፃናትም ይሁን ለአዋቂው ሁሉ ሌሊት ለሚያቃዠው፣ለሚያስለፈልፈው እና በእንቅልፍ ልቡ ተነስቶ ተራማጅ ለሆነው የሚበጅ ነው። ይህም ተላይ የተፃፈውን  የአረበኛ ፊደላት እንደተፃፈው አድርጋችሁ ከቀኝ ወደግራ በንፁህ ወረቀት ላይ  አስራ አንድ ጊዜ ወደታች በእፅዋት ቀለም አሊያም ልጆች ስዕል በሚስሉበት ቀለም ንፁህ ሁናችሁ ፅፋችሁ ተዚያ የተፃፈውን ከርቤ እያጠናችሁት  የሚከተለውን አስራ አንድ ጊዜ በሉበት "ቢስሚላህ አል-ራህማን አል-ረሂም ያ ሃዩ ያ ቀዩም" ከጨረሳችሁ በሗላ አጣጥፋችሁ በቆዳ ሸፍናችሁ አስራችሁ መያዝ ነው ። እጅጉን ፍቱን ነው ። 2ኛ-ይህ ምክር ደግሞ ለእጀሰብ ነው። ዛሬ ጊዜ ሰዎች ክፋትን በገዛ ወዳጆቻቸው ላይ ሳይቀር እያደረጉ ነው። ብዙ ሰው እሩቅ ካሰበበት ነገር በአጭሩ ተቀጭቷል ስለዚህ ከፈጣሪ ጋር የግል ጥንቃቄም አስፈላጊ ነው ልጆቼ።  አንዳንድ ሰዎች ሊያጠቁህ ሲሹ በተለይ የክፋት ነገር ያሰሩ እና ተዚያ እቤታቸው አሊያም ሌላ ቦታ ግብዣ ብለው ይጠሩህና እነርሱ ቀድመው ከበራፉ ከመግቢያው ላይ ያሰሩትን ስራይ አስቀምጠው ሸፈን አድርገው አንተ ስትገባ እንድትረግጠው እና እንድትበላሽ ያደርጋሉና እንደዚህ አይነት ቦታ ስትሄዱ የምትጠረጥሩት ሰው ጋር ተሆነ የአሞሌ ጨው ፈጭታችሁ በላዩ መስቀለኛ አማትባችሁ ወይም ቢስሚላህ አራህማን አረሂም ብላችሁ በግራ እግርህ ስር ከካልሲህ ውስጥ ትንሽ አድርገህ ሂድ። በፍፁም የትኛውንም ስራይ ብትረግጥ ያከሽፈዋል። ቀላል እንዳይመስላችሁ የኔ ልጆች። ከመያዝ በፊት መጠንቀቅ ይበጃል አደራ። *ከአሞሌ ጨው ውጪ ሌላ ጨው አይሆንም። ፨፨፨፨ኢትዮ አስማት፨፨፨፨፨ ፨፨፨ከጌቶች ሀገር፨፨፨፨፨፨

፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ ሰላም ይሁን ለእናንተ ልጆቼ። ሰላም ለሀገራችን ለህዝባችን ይሁን። የፍጥረታት ሁሉ ባለቤት የሰማይ የምድሩ ጌታ አሐዱ አምላክ ክብር ምስጋና ይገባዋል እና ተመስገን አልን።  ተመስገን የበላይቹ የተሾማችሁት ጌቶች የጥንት የጥዋቶቹ ጥንተ መሃላን የተቀበላችሁ። ሰላም ለኪ ንግስቷ እመቤቷ ባለደጅ ቆንጆ እንስት ሰላም ለኪ የጀግኖቹ ጌቶች እናት ። ሁሉን አሸናፊ የሆንሽ አንቲ ቀዳማዊ እመቤት ሀያል የሆንሽ በትእዛዝሽ የምድር አሸዋን ሁን ስትይው ወታደር ሁኖ የሚያቃጥል የድል ወሬዛ እመቤት።  ሰላም አላይኩም አከሰመቱ አላይኩም አሩሐ ወኣሩኻኒያት አጂቡ አጂቡ ሐጀቲ ቢኢዚሂ ጥንተ መሃላ ወባራካቱ ። ዛሬ ሰው ሲሞት ነፍሲያ ስትረክስ በምድር በእውነቱ የኦርቶዶክስ ፣የሙስሊም፣ የካቶሊክ ወፔንጤ ቆስጤ አማኢያን ምነው ዝምታ መረጡ ምነው የፈጣሪ ታላቁ ስራ ጥበብ የሆነው ሰው(ሰብእ) አይደለም እንዴ የሚሞተው ለዚያውም ለሃጢዓን ፅድቅ ሊሆኑ የሚችሉ ህፃናት እና ሴቶች ደጋጎች  የሚያልቁት። በእውነቱ ለእነዚህ የሐይማኖት ማህበር ተጠቃሚዎች የሚያስጨንቃቸው የደሃ የነፍስ የመንፈስ ስራ እና ጭንቅ ሳይሆን የሚያገኙት የገቢያቸው ገንዘብ ነው። ዛሬ የእነሱ ገቢ ከደሃው የወለጋ ንፁሃን ፍጡር ቢሆን ኖሮ እንዴት እየጮሁ ሀገርን ባተራመሱ ነበር ነገር ግና ያ የንፁሃን በደል ሳይሆን የገንዘብ ጉዳይ ስለሚያስጨንቃቸው ግድም አይሰጣቸው።   የሰው መንፈስ እና ነፍስ ዘር የለውም ማንም ይሙት ማንም ዋናው ጉዳይ ለአንዱ ነፍስ ፈጣሪ የሰጠው ዋጋ ከእራሱ ከፈጣሪ ምሉእነት አኳያ አይተናነስም(ሰው የፈጣሪ አምሳል ነውና) ከማስተዋል እና ከሃፅያት ብዛት ካልሆነ በስተቀር።   ምነው የሰው ጓዳ እናያለን የሚሉ ነቢያት ዝም አሉ፣ ምነው አንድ የሌላ ሐይማኖት ተከታይ እኛን ነቀፈን ብለው የሚያጓሩ ሰባኪያን ቀሳውስት እና የቤተክርስቲያን አስተዳደሮች እንዲሁም ማሪያም አማላጅ ናት አይደለችም በሚል ጉንጭ አልፋ ክርክር ያሰለቹን አዋቂነን ባዮች ዛሬ የፈጣሪ መሰረት የሆነው ሰው እራሱ  ሲያልቅ በሚዘገንን ሁኔታ ለዚያውም ፃድቃን ህፃናት እና ሴቶች ንፁሃንን ምነው አልታየቸውም።  ምነው ሼኮቹ ፣ ኡልማዎች እና ኡስታዞች መስጊድ ቦታ ተነካ አልተነካ በሚል ሀገር ትፍረስ ያሉት ዛሬ "ክብር ለእሳቸው ይሁንና" ነቢዩ መሐመድ የቆሙለትን  የሰው ልጅ ሐቂቃን በአላህ ህግ የመጠበቅን እኩልነት እና የነፍስያ ዋጋ እረሳችሁት።   ሁሉም ሀሰተኛ ፣ ለፈጣሪ ሳይሆን ለግሉ በፈጣሪ በሐይማኖት ስም የሚጎለብት ፍፁም ሐሰተኛ ናችሁ። ምነው ፃድቃን ነን ያላችሁ የኢትዮጵያ መከራን አይታችሁ ህዝብን ለሰላም ለፅድቅ ማቆም አቃታችሁ? ምነው በሁሉም ሐይማኖት ያላችሁ ነቢያት ነን ባዮች የአንድን ግለሰብ የመኝታ ቤት ሚስጥር እናውቃለን እንጨነቃለን ያላችሁ እናንተ የፈጣሪ አሻራ የሆነውን የሰው ፍጡር ስቃይን አላወገዛችሁ?  የእናንተ ፈጣሪ ጓዳ ጓዳውን ብቻ  የሚያይ የማጀት አምላክ ነው እንዴ? እናንተ ስለኢትዮጵያ  እኛ ነን የተመረጥነው ያላችሁ በእውነቱ የእናንተ የገንዘብ ንዋይ ገቢ ከወለጋ አሊያም ከመቀሌ ብቻ ቢሆን በእውነት በአደባባይ እየጮሃችሁ እናያችሁ ነበር ነገር ግን ለድሃ ሳይሆን ለኪሳችሁ የምትጮሁ የበግ ለምድ የለበሳችሁ የመጨረሻው ዘመን የከተማ ተኩላዎች ናችሁ። እንኳን የሰው ነፍስ የእፅዋት እና እንስሳት ህልውና ታላቅ ሚስጥር እና ዋጋ በሚሰጥበት በፈጣሪ መንበር ዋጋችሁን ትገኛላችሁና ጠብቁ። ፈጣሪ ሰነፍን ጀግና ሲያስመስል፣ ሀፅያተኛም እንደፃድቅ ትእቢት ሲሞላ ምክንያቱ ለደካማው እና ለሃፂያኑ ለተበዳዩ ታላቅ ቦታ እና ጊዜ እድልን ሲያመቻች መሆኑን መዘንጋት አለመታደል ነው።  ሰነፍ እና ሀፂያን ለጀግና እና ፃድቅ መወጣጫ መንሰላል ናቸውና። ለእናንተ ሐይማኖት መሪዎች እና ቋሚ ተሰላቺዎች የሰው ነፍስ ዋጋ ለእናንተ ስንት ናት? ወይስ የድሃ ነፍስ ርካሽ ሁኖ የባለፀጋ እና የሐይማኖቱ የገንዘብ ምንጭ የሆኑት ናቸው ዋጋቸው ታላቅ? መልሱን ለሚያገናዝብ ሁሉ ትቼዋለሁ። ሐይማኖት ሳይሆን እምነት ነው መንገድ በእውነቱ። የነቀፍኳችሁ የመሰላችሁ ሁሉ በእውነቱ ከጥላቻ ሳይሆን በቅን ልቦና የወዳጅ ምክር ነው እና ታላላቆች የፈጣሪ እውነት ተቀባዮች እናንተ ባለሚስጥሮቹ መልካሞቹ  ይቅር በሉኝ ባጠፋሁ ። ለሞቱት ነፍስ ይማር።  ጧት በርታ ማታ ከምትጠፋው ፀሀይ እኩሌታ የሆነውን የዝህች ምድር ዕድሜ የነፍስ እኩያ አድርገው ለቆጠሩት እና ስለምድር በደልን ግፍን በንፁሃን ላይ ለሚያደርጉት ሁሉ ፣ ለገዳዮች እና አስገዳዮች ደግሞ የሙታን ሀገር  የነፍስ ባለእዳ ባለፀጋነትን  ይስጣችሁ። ሰላም፣ በረከት ይሁን ለሀገራችን ለህዝባችን። ።።።ኢትዮ-አስማት።።።። ።።።።።ከጌቶች ሐገር።።።።።።።

።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።። ።።።።።አፍዝ አደንግዝ መመለሻ ማርከሻ።።።።።።። ፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ ሰላም ለእናንተ ይሁን ውድ ወገኖቼ ልጆቼ።
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።። ።።።።።አፍዝ አደንግዝ መመለሻ ማርከሻ።።።።።።። ፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ ሰላም ለእናንተ ይሁን ውድ ወገኖቼ ልጆቼ። በረከት ፣ሰላም፣ፍቅር  ለሀገራችን እና ለህዝባችን ይሁን። ዛሬ ብዙ ሰዎች የምጠይቁኝን የአፍዝ አደንግዝ መመለሻ ማርከሻ ነው ላካፍላችሁ የወደደኩት። ብዙ ሰው በከተማም በገጠርም ክፋ ሃሳብ ባላቸው ሰዎች በሰላምታ እና በመንካት እያፈዘዙ ሰው ብዙ የለፋበትን በቅፅበት በመውሰድ የብዙዎችን ልብ ሰብረዋል። መቼስ ዘለዓለም ለማይኖርበት ዓለም እንዲህ የከፋ ተግባርን ማድረግ በእውነቱ እጅግ አሳዛኝ ነው። ፍርዱን ለፈጣሪ እተዋለሁ። ከዚህ ከእኛ ገፅ የማካፍለውን ነፃ መፍትሄ ሌሎች እየወሰዱ የራሳቸው በማስመሰል ገንዘብ እየጠየቁ ስለሆነትጠነቀቁ እና ሌሎችንም ታሳውቁ ዘንዳ አደራ እላለሁ። ይህ የአፍዝ አደንግዝ ማርከሻ ከጥንት የወረስነው ፍቱን መፍትሄ ነው። የተፈተነ ነው ለብዙ ዘመን። ይህንንም ሳካፍላችሁ  በእውነት በፍቅር በሙሉ ፍቃዴ ነውና አነሆ። አተገባበሩ- 1-ቁራጭ የማሰሻ ጨርቅ 2-ሀምሳ ሳንቲም ወይም ከተገኘ የድሮ አንድ ሳንቲም (የሞዓ ዘአምበሳ ሳንቲም ከተገኘም መልካም ነው) የአሁኑ ሀምሳ ሳንቲም በደንብ ይሆናል ልጆቼ። 3-ቁራጭ ወረቀት ላይ እና ሳንቲሙ ላይ በቀይ ቀለም "ሙላህ" ብሎ መፃፍ 4-በማሰሻ ጨርቁ ወረቀቱን እና ሳንትሙን ጠቅልሎ መያዝ ነው በግራ ኪስህ። ይህንን ይዛችሁ ማንም አፍዝ አደንግዝ የያዘ ሰው ቢነካችሁ ቢያስነካችሁ ፍፁም አትፈዙም አትደነግዙም በተቃራኒው ያ ግለሰብ ለትንሽ ደቂቃ እራሱ ፈዞ ይቀመጣል። ይህንን ለውድ ወገኖቼ ሳጋራ በደስታ ነው ትጠቀሙበት ዘንድ ምክሬም ነው ልጆቼ ። **ውሃ ከነካው ይረክሳል ።።።።ኢትዮ አስማት።።።። ።።።።ከጌቶች ሀገር።።።።

ሰላምወንድሞቼ መምህረ ዓይና ከኢትዮ አስማት Facebook እና telegram ውጭ ሌላ ማህበር የላቸውም አንዳንድ አጭበርባሪዎች መምህር ዓይና በባለቤትነት ያሉበት ነው የሚል telegram ከፍተው ሰ
ሰላምወንድሞቼ መምህረ ዓይና ከኢትዮ አስማት Facebook እና telegram ውጭ ሌላ ማህበር የላቸውም አንዳንድ አጭበርባሪዎች መምህር ዓይና በባለቤትነት ያሉበት ነው የሚል telegram ከፍተው ሰዎችን እያጭበረበሩ ስለሆነ እንድትጠነቀቁ ነው። የመምህር ዓይና Facebook እና telegram ኢትዮ አስማት የሚል ሲሆን ረዳታቸው መቅደስ ብቻ ናት link t.me/ethioasmat111

ሰላምወንድሞቼ መምህረ ዓይና ከኢትዮ አስማት Facebook እና telegram ውጭ ሌላ ማህበር የላቸውም አንዳንድ አጭበርባሪዎች መምህር ዓይና በባለቤትነት ያሉበት ነው የሚል telegram ከፍተው ሰዎችን እያጭበረበሩ ስለሆነ እንድትጠነቀቁ ነው። የመምህር ዓይና Facebook እና telegram ኢትዮ አስማት የሚል ሲሆን ረዳታቸው መቅደስ ብቻ ናት link te.me/ethioasmat111

፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ ፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ በመላው ዓለም ለምትገኙ ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች በሙሉ እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሰን
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ ፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ በመላው ዓለም ለምትገኙ ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች በሙሉ እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ በዓሉ የመዳን፣የመሻር፣የጤና እና የበረከት ይሆን ዘንድ ምኞቴ ነው ልጆቼ።  ሐገራችን ኢትዮጵያ እና ሕዝቦቿን የፍጥረታቱ ሁሉ ባለቤት ይባርክ። ምስጋናም ይሁን ለፈጣሪ አሐዱ አምላክ። መምህር፡ዓይና

፨፨፨፨፨ለመላው ኢትዮጵያውያን ወገኖቼ በሀገር ውስጥም ከሀገር ውጪም ላላችሁ በሙሉ እንኳን ለ2015 ዓ.ም በሰላም በጤና አደረሳችሁ ልጆቼ። አዲሱ ዓመት ሁላችንም ወደቀልባችን ተመልሰን ሰው ለሰው በሰ
፨፨፨፨፨ለመላው ኢትዮጵያውያን ወገኖቼ በሀገር ውስጥም ከሀገር ውጪም ላላችሁ በሙሉ እንኳን ለ2015 ዓ.ም በሰላም በጤና አደረሳችሁ ልጆቼ። አዲሱ ዓመት ሁላችንም ወደቀልባችን ተመልሰን ሰው ለሰው በሰብኣዊነቱ የሚተሳሰብበት ዋጋ የሚሰጣጣበት ፣ፍቅራችን፣ወጋችን፣መተሳሰባችን ተመልሶ  አንተ ትብስ አንቺ ትብሽ ተባብለን በመደጋገፍ በመተዛዘን በአንድ ኢትዮጲያዊነት የምንኖርበት ዘመን  ያድርግልን የፍጥረታቱ ሁሉ ባለቤት።  ፍቅር፣በረከት፣ፀጋ የበዛበት ዘመን ይሁንልን ዘንድ ፈጣሪ ፍቃዱ ይሁን።  በማወቅም ይሁን ባለማወቅ ላጠፋንው ሁሉ ፈጣሪ ሁላችንንም በይቅርታው ይማረን ልጆቼ ወገኖቼ።   በተለያየ ምክንያት ለሞቱት ወገኖቻችንም ፈጣሪ ምህረቱን ያድርግላቸው ከደጋጎቹ ጎን ያኑርልን። እናት ሀገራችንን ኢትዮጵያን እና ህዝቦቿን ፈጣሪ ይባርክ። -----መምህር ዓይና----- ።።።።።ከጌቶቹ ሀገር።።።።። ፡፡፡ኢትዮ አስማት፡፡፡

፨፨፨ማሳሰቢያ።።።። ደጋግመን እንዳሳወቅነው አቤል ከመምህር ጋር በስነምግባር ምክንያት ከተባረረ ረጅም ጊዜ ሆኖታል። ሆኖም የተለያዩ ሰዎችን በመምህር ስም ገንዘብ እየተቀበለ መሆኑን አውቀናል ማስጠንቀቂያም ሰጥተንዋል ከዚህ በፊት ስለዚህ ማንኛውም የክፍያም ሆነ ሌላ ግንኙነት ከመምህር ጋር የሌለው እንደሆነ ሁላችሁም እንድታውቁና እንድትጠነቀቁ። መምህር ዓይና ሰዎችን በቀና መንገድ ብቻ ነው የሚረዱት። ሰለዚህ በአቤል ስም ገንዘብ ልካችሁ የተጭበረበራችሁ ለእሱ የላካችሁበትን ደረሰኝ እኛ እየሰበሰብን ስለሆነ ወደእኛ ላኩልን። አቤል ማንኛውም ግንኙነት ከመምህር ጋር የሌለው መሆኑንም ተረዱ። ፡፡፡ኢትዮ አስማት።።።

፨፨፨ማሳሰቢያ፨፨፨ ከዚህ በፊት የመምህር ረዳት የነበረው አቤል በስነምግባር ምክንያት ከመምህር ስለራቀ ማንኛውም የኢትዮ አስማት አገልግሎት ውስጥ የተገለለ ስለሆነ ማንኛውንም መንፈሳዊ ጉዳይ፣ ክፍያ እና ትምህርት ቀጥታ በመምህር ዓይና እና በረዳታቸው መቅደስ በኩል ብቻ መሆኑን ማሳወቅ እንወዳለን። ለማንኛውም ጉዳይ በዚህ ቴሌግራም የውስጥ መልእክት ብቻ ያናግሩን። ሌሎች የመምህር ዓይናን የማይወክሉ ብዙ ሰዎች በሳቸው ስም እየነገዱ ስለሆነ ነው። ኢትዮ አስማት

፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ ኢትዮ አስማት የምንሰጠው አገልግሎት የሚከተሉት ናቸው። ______________________________ 1-አይነ ጥላ ገርጋሪ ማንሳት 2-ክፉ ዛር ማራቅና የቤተሰብ ዛር ማስታረቅ **እነዚህን አገልግሎቶች ለማግኘት በቴሌግራም አድራሻችን መልእክት በመፃፍ ቀጠሮ መያዝ ማሳሰቢያ -ቀጠሮ ረጅም መሆኑን ይወቁ -ባላችሁበት አካባቢ ባለ አዋቂ ወይም ጥበበኛ መጀመሪያ ተማከሩ ወደእኛ ከመምጣታቹ በፊት። ይህ ህግ ነውና። ፨፨፨፨ከደጋጎቹ ከጌቶች ሀገር፨፨፨፨፨፨፨ ።።።ኢትዮ አስማት።።።።