የመድኃኒዓለም ልጆች ማኅበር ቻናል
ትምህርቶች እና መልክቶች በዚህ Channel እናደርሳል በስሙ የጠራን የስበስበን የቸሩ መድኃኒዓለም ስሙ የተባርከ ይሁን አሜን ናሁ ንዜኑ ህላዌሁ ለአብ እምቅድመ ይትፈጠር ዓለም ወይሔሉ እስከለዓለም። https://t.me/joinchat/XiYRU0FWPTw1NzRk ለማንኛውም አስታየት @Efiiiye
نمایش بیشتر341
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز
- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
معدل نمو المشتركين
در حال بارگیری داده...
ከአበው መነኮሳት አንዱን "ትሕትና ምንድር ነው?" ሲሉ ጠየቁት። እርሱም ሲመልስ "የጎዳህ ወንድምህ ወደ አንተ መጥቶ ይቅርታ ሳይጠይቅህ በፊት ይቅር ካልከው እርሱ ትሕትና ነው።" አላቸው።
ለካስ ይህም ትሕትና ነው!!!
60810
አንኳኩቼ አላገኘሁም” አትበል፡፡ ብቻ የለመንከው፣ ደጅ የጠናኸው አንተ የምትወደው ሳይሆን እግዚአብሔር የሚወድልህ ይሁን፡፡ ወደ እግዚአብሔር የተዘረጋ እጅ ፈጽሞ ባዶውን አይመለስም፡፡ ስለዚህ ራስህን፣ ልመናህን ምን ዓይነት እንደሆነ ፈትሽ እንጂ አንኳኩቼ አላገኘሁም አትበል፡፡ እንኳንስ ንጹሐ ባሕርይ የሆነው እግዚአብሔር ክፋት የሚስማማው ምድራዊ አባትም ለልጁ ጀሮውን አይደፍንም፡፡
አስቀድሞ ሕያዊት ነፍስን “እፍ” ብሎ እንዲሁ የሰጠን ጌታ፣ ኋላም ተቀዳሚ ተከታይ የሌለው አንድ ልጁን ሳይራራ ከሰጠን እንደምን በዚህ ይታማል? እንደምንስ አይሰጠንም እንላለን? /ሮሜ.8፥32/፡፡ ልጁን የሰጠው እኮ ጭራሽ “ስጠን” ብለው ላልለመኑ አሕዛብም ጭምር ነው፡፡ ታድያ እንዲህ የምንለምን እኛማ እንዴት አብልጦ አይሰጠንም? የሚበልጠውን ሰጥቶን ሳለስ እንደምን ትንሹን አይሰጠንም እንላለን? ስለዚህ ከእኛ የሚጠበቀውን ሳናደርግ “እግዚአብሔር ጸሎቴን አይሰማም” የሚል የሰነፎች አባባል የምንናገር አንሁን፡፡ ጀሮን የፈጠረ ይሰማል!”
#ቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ
(ሰማዕትነት አያምልጣችሁ መጽሐፍ #በገብረ_እግዚአብሔር_ኪደ ገጽ 178)
69310
ሰለ ነገር ድህነት ኦርቶዶክሳውንን ሚዋቀስ የሚኮንን ማን ነው ?
ገና እኮ አልዳናችሁም እያለ: ለምን ስትሏቸው ድኛለው አይሉም ይላሉ ::
👉 ለምን ድነናል እንላለን ድንን እናሳያለን እንጂ ነው መልሱ
በሰማይ ከምንወዳት እናታችን ከምንናከብራችው ቅዱሳን ጋር እግዚአብሔርን ስናመልክ ትመለከቱናለችው እንጂ ድነናል እያልን ምድራዊ ነገር ብቻ እያስብም አንኖርም የሰማይን ሕይወት እንለማመዳልን እንጂ ::
ዲ.ኤፍሬም
58400
👉ኦርቶዶክሳውያን ሀያላን ናችው ::
👉አባታችው እና አምላካችው #መድኃኔዓለም
👉እናታችው እና አማላጃችው
ቅድስት ማርያም
👉አማላጅ እና ጠባቂዎቻችው ቅድሳን መላዕክት ፃድቃን ስማዕታት
ኦርቶዶክሳውያም እድለኞች ናችው::
Sher sher sher
2 73340
"ወንጌላዊ ነኝ የሚል ሁሉ ወንጌላዊ አይደለም!" .......ሲሉ የወንጌላዊ አማኞች አብያተክርስቲያን ካውንስል ጸሐፊ የፓስተር ዮናታንን ድርጊት አወገዙ።
👉እምዬ ኦርቶዶክ ስን ብናከብር እንከበራለን ብናጎጥጥ ግን ውርደቱ ለእራስ ነው ያልነው ለዚህ ነው::
2 45620
یک طرح متفاوت انتخاب کنید
طرح فعلی شما تنها برای 5 کانال تجزیه و تحلیل را مجاز می کند. برای بیشتر، لطفا یک طرح دیگر انتخاب کنید.