3 465
مشترکین
+124 ساعت
-17 روز
+2830 روز
آرشیو پست ها
3 465
ቀን፡-17/07/2018 ዓ.ም
ማሳሰቢያ
ለተከበራችሁ ወላጆች/አሳዳጊዎች፣
የ3ኛ ተርም የትምህርት ክፍያ እየከፈላችሁ ላላችሁ ወላጆች/አሳዳጊዎች አስቀድመን እያመሰገንን የመክፈያ ጊዜ ሊጠናቀቅ 4 የሥራ ቀናት የቀሩት ሲሆን ክፍያዎትን በወቅቱ እንዲከፍሉ እያሳወቅን ከመክፈያ ጊዜ በኃላ የሚመጡ [late payment] 5% ቅጣት የምናስከፍል መሆኑን አውቃቹ ከወዲሁ ግዴታችሁን እንድትወጡ እናሳስባለን፡፡
ማሳሰቢያ:-
ክፍያቹን በባንክ እና በሞባይል እየከፈላችሁ ላላቹ ወላጆች deposit slip ወይም screen shoot በቴሌግራም post በምታደርጉበት ጊዜ የተማሪዋን ሙሉ ስምና ክፍል እንድትጽፉልን፣ እንዲሁም ልጆቻቹ ለመውሰድ በምትመጡበት ጊዜ የተቆረጠውን ደረሰኝ ያልወሰዳቹ ከፋይናንስ ቢሮ የተከማቸ የ3ኛ ተርም ደረሰኝ እየመጣቹ እንድትወስዱ፡፡
ከሰላምታ ጋር
ት/ቤቱ
3 465
ቀን፡-16/07/2018 ዓ.ም
ማሳሰቢያ
ለተከበራችሁ ወላጆች/አሳዳጊዎች፣
የ3ኛ ተርም የትምህርት ክፍያ እየከፈላችሁ ላላችሁ ወላጆች/አሳዳጊዎች አስቀድመን እያመሰገንን የመክፈያ ጊዜ ሊጠናቀቅ 5 የሥራ ቀናት የቀሩት ሲሆን ክፍያዎትን በወቅቱ እንዲከፍሉ እያሳወቅን ከመክፈያ ጊዜ በኃላ የሚመጡ [late payment] 5% ቅጣት የምናስከፍል መሆኑን አውቃቹ ከወዲሁ ግዴታችሁን እንድትወጡ እናሳስባለን፡፡
ማሳሰቢያ:-
ክፍያቹን በባንክ እና በሞባይል እየከፈላችሁ ላላቹ ወላጆች deposit slip ወይም screen shoot በቴሌግራም post በምታደርጉበት ጊዜ የተማሪዋን ሙሉ ስምና ክፍል እንድትጽፉልን፣ እንዲሁም ልጆቻቹ ለመውሰድ በምትመጡበት ጊዜ የተቆረጠውን ደረሰኝ ያልወሰዳቹ ከፋይናንስ ቢሮ የተከማቸ የ3ኛ ተርም ደረሰኝ እየመጣቹ እንድትወስዱ፡፡
ከሰላምታ ጋር
ት/ቤቱ
3 465
ቀን፡-9/07/2018 ዓ.ም
ማሳሰቢያ
ለተከበራችሁ ወላጆች/አሳዳጊዎች፣
የ3ኛ ተርም የትምህርት ክፍያቹን እየከፈላችሁ ላላችሁ ወላጆች/አሳዳጊዎች አስቀድመን እያመሰገንን በባንክ እና በሞባይል እየከፈላችሁ ላላቹ ወላጆች deposit slip ወይም screen shoot በቴሌግራም post በምታደርጉበት ጊዜ የተማሪዋን ሙሉ ስምና ክፍል እንድትጽፉልን፣ እንዲሁም ልጆቻቹ ለመውሰድ በምትመጡበት ጊዜ የተቆረጠውን የተከማቸ ደረሰኝ ከፋይናንስ ቢሮ እየመጣቹ እንድትወስዱ እናሳውቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ት/ቤቱ
3 465
ቀን፡-02/07/2018 ዓ.ም
ማስታወቂያ
ለተከበራችሁ ወላጆች/አሳዳጊዎች፣
ጉዳዩ፡- Awash E-School management system መጀመራችንን ስለማሳወቅ፣
ከላይ በርዕሰ ጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረው ዳይመንድ አካዳሚ ከአዋሽ ባንክ ባለን የሥራ ግንኙነት የት/ቤት ክፍያ በAwash E-School Management System መጠቀም የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን፣ የልጆቻችሁን School Code and User Name ከፋይናንስ ቢሮ እየወሰዳችሁ መጠቀም የምትችሁ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ት/ቤቱ
3 465
ቀን፡-30/06/2018 ዓ.ም
ማሳሰቢያ
ለተከበራችሁ ወላጆች/አሳዳጊዎች፣
የ3ኛ ተርም የትምህርት ክፍያቹን እየከፈላችሁ ላላችሁ ወላጆች/አሳዳጊዎች አስቀድመን እያመሰገንን በባንክ እና በሞባይል እየከፈላችሁ ላላቹ ወላጆች deposit slip ወይም screen shoot በቴሌግራም post በምታደርጉበት ጊዜ የተማሪዋን ሙሉ ስምና ክፍል እንድትጽፉልን፣ እንዲሁም ልጆቻቹ ለመውሰድ በምትመጡበት ጊዜ የተቆረጠውን የተከማቸ ደረሰኝ ከፋይናንስ ቢሮ እየመጣቹ እንድትወስዱ እናሳውቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ት/ቤቱ
3 465
ቀን፡-30/06/2018 ዓ.ም
ማሳሰቢያ
ለተከበራችሁ ወላጆች/አሳዳጊዎች፣
የ3ኛ ተርም የትምህርት ክፍያቹን እየከፈላችሁ ላላችሁ ወላጆች/አሳዳጊዎች አስቀድመን እያመሰገንን በባንክ እና በሞባይል እየከፈላችሁ ላላቹ ወላጆች deposit slip ወይም screen shoot በቴሌግራም post በምታደርጉበት ጊዜ የተማሪዋን ሙሉ ስምና ክፍል እንድትጽፉልን፣ እንዲሁም ልጆቻቹ ለመውሰድ በምትመጡበት ጊዜ የተቆረጠውን የተከማቸ ደረሰኝ ከፋይናንስ ቢሮ እየመጣቹ እንድትወስዱ እናሳውቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ት/ቤቱ
3 465
ዳይመንድ አካዳሚ
ቀን 08/05/2018 ዓ/ም
ለ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪ ወላጆች/አሳዳጊዎች
በቅድሚያ የማክበር ሰላምታችን እያቀረብን ለብሔራዊ ፈተና ምዝገባ የፋይዳ መታወቂያ (Fayda ID) ስለሚያስፈለግ እስከ ጥር 14/2018 ዓ/ም ት/ቤት ድረስ እንድታመጡልን እናሰውቃለን፡፡
👉ማሳሰቢያ: የፋይዳ መታወቂያ የሌለው ተማሪ የብሔራዊ ፈተና መመዝገብ እንደማይቻል በጥብቅ እናሳስባለን።
የዳይመንድ አስተዳደር
3 465
ቀን 23/04/2018 ዓ/ም
የማጠናከሪያ ትምህርት ለምታስተምሩ ወላጆች:
በቅድሚያ የማክበር ሰላምታችንን እያቀረብን:
✍️1ኛ. ከሰኞ-ዓርብ ከመደበኛው ትምህርት በኌላ የሚሰጠው ማጠናከሪያ (After School) ኘሮግራም በፈተና ምክንያት የማይቋረጥ መሆኑን እንገልፃለን።
✍️2ኛ. የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል የቅዳሜ ማጠናከሪያ ትምህርት በፕሮግራሙ መሠረት የሚቀጥል መሆኑን እናሳውቃለን።
የዳይመንድ አስተዳደር
3 465
ቀን፡-23/02/2018 ዓ.ም
ማሳሰቢያ
ለተከበራችሁ ወላጆች/አሳዳጊዎች፣
የ2ኛ ተርም የትምህርት ክፍያቹን በባንክ እና በሞባይል እየከፈላችሁ ላላቹ ወላጆች deposit slip ወይም screen shoot በቴሌግራም post በምታደርጉበት ጊዜ የተማሪዋን ሙሉ ስምና ክፍል እንድትጽፉልን፣ እንዲሁም ልጆቻቹ ለመውሰድ በምትመጡበት ጊዜ የተቆረጠውን የተከማቸ ደረሰኝ ከፋይናንስ ቢሮ እየመጣቹ እንድትወስዱ፡፡
ከሰላምታ ጋር
ት/ቤቱ
3 465
ቀን፡-22/03/2018 ዓ.ም
የመጨረሻ ማሳሰቢያ
ለተከበራችሁ ወላጆች/አሳዳጊዎች፣
የ2ኛ ተርም የትምህርት ክፍያ እየከፈላችሁ ላላችሁ ወላጆች/አሳዳጊዎች አስቀድመን እያመሰገንን፣ ክፍያ የሚያበቃበት ቀን ሰኞ ህዳር 22 ቀን 2018 ዓ.ም መሆኑን እያሳወቅን ከተጠቀሰው ቀን በኃላ የሚመጡ ወላጆች [late payment] 5% ቅጣት የምናስከፍል መሆኑን አውቃቹ ከወዲሁ ግዴታችሁን እንድትወጡ እናሳስባለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ት/ቤቱ
3 465
ቀን፡-20/03/2018 ዓ.ም
የመጨረሻ ማሳሰቢያ
ለተከበራችሁ ወላጆች/አሳዳጊዎች፣
የ2ኛ ተርም የትምህርት ክፍያ እየከፈላችሁ ላላችሁ ወላጆች/አሳዳጊዎች አስቀድመን እያመሰገንን፣ ክፍያ የሚያበቃበት ቀን ሰኞ ህዳር 22 ቀን 2018 ዓ.ም መሆኑን እያሳወቅን ከተጠቀሰው ቀን በኃላ የሚመጡ ወላጆች [late payment] 5% ቅጣት የምናስከፍል መሆኑን አውቃቹ ከወዲሁ ግዴታችሁን እንድትወጡ እናሳስባለን፡፡
ማሳሰቢያ:-
ክፍያቹን በባንክ እና በሞባይል እየከፈላችሁ ላላቹ ወላጆች deposit slip ወይም screen shoot በቴሌግራም post በምታደርጉበት ጊዜ የተማሪዋን ሙሉ ስምና ክፍል እንድትጽፉልን፣ እንዲሁም ልጆቻቹ ለመውሰድ በምትመጡበት ጊዜ የተቆረጠውን የተከማቸ ደረሰኝ ከፋይናንስ ያልወሰዳቹ ከቢሮ እየመጣቹ እንድትወስዱ እናሳስባለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
ት/ቤቱ
3 465
ቀን፡-18/03/2017 ዓ.ም
ማሳሰቢያ
ለተከበራችሁ ወላጆች/አሳዳጊዎች፣
የ2ኛ ተርም የትምህርት ክፍያ እየከፈላችሁ ላላችሁ ወላጆች/አሳዳጊዎች አስቀድመን እያመሰገንን የመክፈያ ጊዜ ሊጠናቀቅ 1 የሥራ ቀናት የቀሩት ሲሆን ክፍያዎትን በወቅቱ እንዲከፍሉ እያሳወቅን ከመክፈያ ጊዜ በኃላ የሚመጡ [late payment] 5% ቅጣት የምናስከፍል መሆኑን አውቃቹ ከወዲሁ ግዴታችሁን እንድትወጡ እናሳስባለን፡፡
ማሳሰቢያ:-
ክፍያቹን በባንክ እና በሞባይል እየከፈላችሁ ላላቹ ወላጆች deposit slip ወይም screen shoot በቴሌግራም post በምታደርጉበት ጊዜ የተማሪዋን ሙሉ ስምና ክፍል እንድትጽፉልን፣ እንዲሁም ልጆቻቹ ለመውሰድ በምትመጡበት ጊዜ የተቆረጠውን ደረሰኝ ያልወሰዳቹ ከፋይናንስ ቢሮ እየመጣቹ እንድትወስዱ፡፡
ከሰላምታ ጋር
ት/ቤቱ
3 465
ቀን፡-18/03/2017 ዓ.ም
ማሳሰቢያ
ለተከበራችሁ ወላጆች/አሳዳጊዎች፣
የ2ኛ ተርም የትምህርት ክፍያ እየከፈላችሁ ላላችሁ ወላጆች/አሳዳጊዎች አስቀድመን እያመሰገንን የመክፈያ ጊዜ ሊጠናቀቅ 2 የሥራ ቀናት የቀሩት ሲሆን ክፍያዎትን በወቅቱ እንዲከፍሉ እያሳወቅን ከመክፈያ ጊዜ በኃላ የሚመጡ [late payment] 5% ቅጣት የምናስከፍል መሆኑን አውቃቹ ከወዲሁ ግዴታችሁን እንድትወጡ እናሳስባለን፡፡
ማሳሰቢያ:-
ክፍያቹን በባንክ እና በሞባይል እየከፈላችሁ ላላቹ ወላጆች deposit slip ወይም screen shoot በቴሌግራም post በምታደርጉበት ጊዜ የተማሪዋን ሙሉ ስምና ክፍል እንድትጽፉልን፣ እንዲሁም ልጆቻቹ ለመውሰድ በምትመጡበት ጊዜ የተቆረጠውን ደረሰኝ ያልወሰዳቹ ከፋይናንስ ቢሮ እየመጣቹ እንድትወስዱ፡፡
ከሰላምታ ጋር
ት/ቤቱ
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
