fa
Feedback
Afar Communication Bureau

Afar Communication Bureau

رفتن به کانال در Telegram

Rakaakayak Doolat Angaarawih Biiro

نمایش بیشتر
872
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
+1230 روز
آرشیو پست ها
«በዓሉን የህዝብ ለህዝብ ትስስር በማጠናከር ሊከበር ይገባል» ዋና አፈ ጉባኤ 19ኛውን የብሄሮች ብሄረሰቦች ቀን በዓልን አስመልክቶ ከአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ምክርቤት ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጥቷል:: የአፋር ክልል ዋና አፈ ጉባኤ አሲያ ከማል በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ 19ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ብልፅግናን በማረጋገጥ ስላምን በማፅናትና ወንድማማችነትን በማጎልበት በአፋር ክልል ደረጃ ከህዳር 18እስከ 20 በተለያዩ ይዘቶች እንዲከበር ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ገልፀዋል:: አፈ ጉባኤ አሲያ ከማል የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀንን በተመለከተ ሀገራዊ መግባባት ለህብረብሄራዊ አንድነት በሚል መሪ ቃል እንደሚከበርና አንድነታችንን በማፅናት ልናከብረው ይገባል ብለዋል። በዓሉን የህዝብ ለህዝብ ትስስር በማጠናከር ሊከበር እንደሚገባም አውስተው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን የማንነት ጥያቄ የተመለሰበት ዕለት መሆኑን ጠቁመዋል። ብሔር ብሔረሰቦች በአንድነት የሚገናኙበት እና እሴቶቻቸውን የሚያስተዋውቁበት ይህ በዓል፤ ህብረ ብሔራዊ አንድነትን በሚያጠናክሩ ሁነቶች እንደሚከበር አመላክተዋል። የአፋር ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አሲያ ከማል በዓሉን በድምቀት ለማክበር በክልሉ ዝግጅት መደረጉን ገልፀው የህዝብ ተሳትፎ እና በአመራር ትኩረት ተሰጥቶት የተለያዩ ዝግጅቶች እየተደረጉ ነው ብለዋል። በአፋር ክልል ደረጃ ለሚከበረው በዓልም ቅድመ ዝግጅትን በተመለከተም በሰጡት ማብራሪያ ለወረዳ አፈጉባኤዎች ስልጠናና አቅጣጫዎች መሰጠቱን ገልፀዋል። በመጨረሻም አፈጉባኤዋ ለ19ኛው ብሄሮች ብሄረሰቦች ቀን በዓል ሰላምን በማፅናት ብልፅግናችንን በማረጋገጥ እንዲሁም ወንድማማችነትን በማጎልበት ልናከብረው ይገባል በማለት መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። 19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል «ሀገራዊ መግባባት ለኅብረብሔራዊ አንድነት» በሚል መሪ ቃል በደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች በአርባ ምንጭ ከተማ በድምቀት ይከበራል:: AFMMA

Mijlis Afteená Gifti Asiya Kamaal Agat caddol 19heele addah Yassakaxxoonu Waan Agat Kee Agattiinah Ayro Wagittaamal Maybalaalaqa Tecee. Naharsí kudok 06, 2017 Qafár Rakaakayak Naharsí Mijlis Afteená Massakaxxa le Asiya Kamaal Agat caddol 19heele addah Yassakaxxoonu Waan Agat Kee Agattiinah Ayro Wagittaamal Maybalaalaqa Tecee. Edde nan Naharsí kudok 29, 2017 Agat caddol yassakaxxoonu waan 19heele Agat kee Agattiinah ayroh Qaffayda edde nan Naharsí kudok 09, 2017 ilaa 15, 2017 Awdoodik xabba haanam Daqortî caddol akkelem kee Rakaakay caddol edde nan Naharsí kudok 18, 2017 ilaa 20, 2017 fanah assakaxxe loonum Gifti Asiya Kamaal baxsa luk Qafár TV acarra tecee maybalaalaqal tescesse. "Agat Agaarad Agattiinâ Bilhadih Inkiinoh" inta itrol yassakaxxoonu waanah yanin tama Qaffayda Qaxa Tamaquh Daqoorit miraaciini Ummaan dariifal tan qaada kee akkuk geytinta Daddos Taamoomiiy, kalah kaadu Daqoorit Leh Tan Gadda ratteemal aysexeexeguk tama qaffaydah waynabo baxsa le weelo bahsiisaanam faxxintam Qafár Rakaakayak Naharsí Mijlis Afteená Massakaxxa le Asiya Kamaal tama maybalaalaqal diggosse. (AFMMA)

Qafar Poolis baaxô saalam kee daddosuh inkkih soole cayla! Poolis Komishiinik Gaali-Booxal geytimta Qaafiyat Carkal Poolis ad
+6
Qafar Poolis baaxô saalam kee daddosuh inkkih soole cayla! Poolis Komishiinik Gaali-Booxal geytimta Qaafiyat Carkal Poolis adoytit Saay kee Saalaam dacayrih taamak xaqut baaxoh anxaxxos kee bilah baxabaxsale daddos taamomi abak geytimta. # Qafar Poolis Komishiin

Itiyoppiyal Baaxoh Addal yakkeh yan baaxoh addih duffuumiyyak calli gititteh abbinoosih makcaggur wagittaamal Galli maroh eglak (UN) fayyale mirocti samara magaalal rakaakayak naharsi saqal massakaxxale cajji Awwal Qarba lih walal gexsen. Naharsi kudok 03, 2017 Itiyoppiyal galli maroh eglak (UN) saqalah yan Dr Miizi miraacisah yan fayyale muraaciinih erga Qafar rakaakayal carbiiy, qabar kee kalah tan qawwalaylat biyaakitteh tan ummattah sarrimaane le qokol boonuh naharsi saqal cajji Awwal Qarba lih samara magaalal walal gexsen. Tama walalal naharsi saqal Cajji Awwal Qarba Qafar rakaakay taturte sanootah addat carbiiy,qanaytuuy, weeqi qawwalayla qagaaqagitak maaddeh tan rakaakayay mango taqabittel taturak yemeete kinnih tanim kassiise. Tonnah baxsaluk kilbatti carbih uddur carbit duffumteh tan ummattah galli maroh egla (UN) baxaabaxsale qokolitte abak temeetem kassiiseh yan naharsi saqal Cajji Awwal Qarba Awak kaadu carbiiy qabar kee kalah tan taqbittet biyaakitteh tan ummattah sarrimaane le qokol aboonuh abeenih yanin mamaatah sinni kee qafar ummattah migaaqal kulsa le gadda gacsah yanim qaddoyse. Itiyoppiyal galli maroh eglak saqalah yan Dr Miizi miraacisak temeeteh tan galli maroh fayyale muraaciinih erga qafar rakaakayal carbiy, qabar kee kalah tan qawwalaylat biyaakitteh tan ummattah elle sugen mano fan gacsoonuh sarrimaane le gurral faxximmaya qokol Abeloonum baxxqisen. AFMMA

photo content
+7

photo content
+9

Beynuuna Turiizim gandah Dooqayaso AMN

ቤኑና

photo content
+9

Rakaakayak Naharsi Saqal Cajji Awwal Qarba Shahid Qali Casan Kassitih Caxaxuwi Fanteenaynat Gufne Abe. Qafar Agatih Rakaakayih Doolatak Naharsi Saqal Massakaxxa le Cajji Awwal Qarba Gabbi Rasuk Dul Ellasah Daqaarak Durufli Awdal Geytimah Yan Shahid Qali Casan Kassitih Caxaxuwi Fanteenaynat Gufne Abe. Ta fanteena Diteli Alsak 10 Sanat 2015 Liggidal Ifedrik Buqre Malaak Dr Girma Amante Miraacisa Buttalih Gacak Baaxoh Caddol Inki Ayrot 500 Milyoonih Coox Daabisaanamih Taddeera Elle Qembisen Fanteena Kinni. Naharsi Saqal elle qaddoysennal Ta Caxaxuwi Fanteenal Naharsi Midu 3500 Yakkeh Yan Muuz Kee Papaye Coox Daabisneh Qasa Dirrih Alsal Murti Akak Qadaagah Xayyoysaanamih Taama Akak Takku Xiqte. Nammayhato Midul Ta Fanteenal Muuz Baarisaanamih Taama Hangit Haak 3500 Yakke Muuz Coox Shahid Qali Casan Kassitih Caxaxuwi Fanteynal Ossotinah Daabisak Sittat 7000 Yakkeh Yan Muuz Kee Papaye Murti Ta Fanteenal Akkuk Geytimah yanim Rakaakayak Naharsi Saqal Cajji Awwal Qarba qaddoyse. Tannah Yan Caxa Xuwi Fanteenani Gersi Daqooritil Baarisaanamih Taama Akkuk Geytimtah yanim kassiiseh yan Naharsi Saqal Cajji Awwal Qarba Leedâ Missoyna Hangi Akah Taceeh Tan Ayyuntak Maaqiddi Siirat Diggoysaanamal Maqar Le Taama Abenno iyyaanamih farmo tatruse.

photo content
+6

በደማችን ተከብሮ የቆየው ሉዓላዊነታችን በላባችን ፀንቶ ይቀጥላል! ኢትዮጵያ በተለያዩ ወቅቶች በውጭ ወራሪዎችና ጠላቶች የሚቃጡባትን ጥቃቶች በጀግኖች ኢትዮጵያዊያን ደምና አጥንት ሉዓላዊነቷ ተከብሮ፣ የነፃነት ተምሳሌት ሆና ኖራለች፡፡ ሀገራችን ኢትዮጵያ የቀደምት ስልጣኔዎች ባለቤት፣ በተፈጥሮ ሀብቶች የበለጸገች፣ የሰው ልጅ እና የቡና መገኛ፣ በቅኝ ያልተገዛች የነፃነት ተምሳሌት ናት፡፡ ይሁን እንጂ ይህ አኩሪ ታሪካችንና ማንነታችን በተለያዩ ውስብስብ ምክንያቶች በኢኮኖሚያዊ እድገታችን ከዓለም ሀገራት ወደኋላ በመቅረታችን እንዲደበዝዝ ሆነዋል፡፡ ይህ ሁኔታ ወደኋላ መቅረት ብቻም ሳይሆን በስንዴ ምፅዋት እንድንኖር አድርጎናል፡፡ በአባቶቻችን ደምና አጥንት ተጠብቆና ተከብሮ የኖረው ሉዓላዊነታችን በላባችን ማፅናት ባለመቻላችን በስንዴ ልመና እና እርዳታ ነፃናታችን ተሸራርፏል፡፡ ሕዝቡን ለመመገብ የሌለውን እጅ የሚጠብቅ ነፃነቱና ሉዓላዊነቱ የተሟላ አይሆንምና፡፡ በመሆኑም ይህንን የእርዳታ ጥገኝነት ሁኔታን ለመቀየር፣ “በደም የተጠበቀውን ሉዓላዊነት በላባችን እናፀናል” በሚል ቁርጠኛ አቋምና ርዕይ በምግብ ራስን ለመቻል ተግባራዊ እርምጃዎችን መውሰድ ተጀምሯል፡፡ በምግብ እህል ራሳችንን ለመቻል በልዩ ትኩረት መስራት ከተጀመረ ጊዜ ወዲህ ተጨባጭ ለውጦች እየተመዘገቡ መጥተዋል። ቁርጠኝነት በተሞላበት የመንግሥት አቅጣጫን በመከተል ሀገሪቱ በአጭር ጊዜ ውስጥ በስንዴ ምርት ራስን ለመቻል በተደረገው ርብርብ ሀገራችን ስንዴን ከመሸመት ወጥታ ለውጭ ገበያ ማቅረብ ጭምር ችላለች፡፡ በዘርፉ በተመዘገበው ውጤት እውቅናና ሽልማትም ተችሯታል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በምግብ ራስን ለመቻል ዘርፈ ብዙ እንቅስቃሴዎች ተጀምሯል፡፡ በተለይም ባለፉት ሦስት እና አራት ዓመታት የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ ግብር፣ የበጋ ስንዴ፣ የሌማት ትሩፋትና መሰል ስኬታማ ንቅናቄዎች በምግብ ራስን ለመቻል የተደረጉ ጥረቶች ማሳያዎች ናቸው፡፡ በመስኖ በሚለማ የበጋ ስንዴ ምርት አስደናቂ እመርታ በማስመዝገብ ከውጭ በሚገቡ ምርቶች ላይ ያለውን ጥገኝነት በእጅጉ በመቀነስ በሚሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር ወጪን ማዳን ተችሏል። በአትክልትና ፍራፍሬ ልማትም ራስን ከመቻል ባሻገር እንደ አቮካዶ ያሉ ምርቶችን ለዓለም ገበያ ማቅረብ ጀምረናል፡፡ በግብርናዉ ዘርፍም ቴክኖሎጂ እና ሌሎች ዘመኑን የዋጁ ግብዓቶችን መጠቀም መጀመራችን ይበልጥ መደላድልን ፈጥሯል፡፡ ለዚህ አመቺ መደላድል ለመፍጠርም የግብርና ቴክኖሎጂዎች ከቀረጥ ነፃ የሚገቡበት የሕግ ማሻሻያ በለውጡ ማግሥት ተደርጓል፡፡ እንደ አፈር ማዳበሪያ ያሉ ግብዓቶችም በበርካታ ቢሊዮን ብር የመንግሥት ድጎማ ለአርሶ አደሩ እየቀረቡ ይገኛል፡፡ በዚህም ኢትዮጵያ ከዓለማችን በግብርና ምርት ፈጣን ለውጥ ካመጡ ሀገራት መካከል በግንባር ቀደምትነት ትጠቀሳለች። አሁን የታዩ አበረታች ውጤቶች በማስቀጠል ከምግብ እርዳታ ጥገኝነት ተላቀን ራሳችን መቻል ሉዓላዊነታችንን የተሟላና የፀና ያደርገዋል፡፡ በአባቶቻችን ተጠብቆ የቆየ ሉዓላዊነታችን በጀግኖች አርሶ አደሮቻችን፣ በየእርከኑ ባሉ አመራሮች፣ ባለሙያዎችና በሌሎች ባለድርሻ አካላት ላብ ሉዓላዊነታችን ፀንቶ ይቀጥላል፡፡ በአጭር ጊዜ በምግብ ራሳችን በመቻልም ለዓለም ተምሳሌት ሀገር እንሆናለን፡፡ ሰሞኑን ኢትዮጵያ ከረሃብ ነፃ ዓለም ጉባኤን የማስተናገዷ አንዱ ምሥጢርም በግብርናዉ ዘርፍ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ ያስመዘገበችዉ ስኬት ነው፡፡ ጉባኤዉ በርካታ ተሞክሮዎች የቀረበቡበት፣ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ ኢትዮጵያ አብነት ተደርጋ የተወሰደችበት፣ መሰል ዓለማቀፍ ጉባኤዎችን የማስተናገድ የመሠረተ ልማትና የመስተንግዶ ባህል ዐቅሟና ልምዷ በእጅጉ ማደጉን ያሳየችበት ሆኖም በስኬት ተጠናቅቋል፡፡ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

Korider Daddos Samara Magaalak Daddos Ratteemami Baarisaanam Kee Ummattah Ayfaf Wadbisak, Magaalah Qax Maqaane Diggowtuh Kaxx
+7
Korider Daddos Samara Magaalak Daddos Ratteemami Baarisaanam Kee Ummattah Ayfaf Wadbisak, Magaalah Qax Maqaane Diggowtuh Kaxxa Tuxxiq Leh Tanim Kinni. Qafar Rakaakayih Doolatak Naharsi Saqal massakaxxale Cajji Awwal Qarba የኮሪደር ልማት የሰመራ ከተማን የመሠረተ ልማት አውታሮችን ለማስፋፋት እና የህዝብ አገልግሎቶችን ተደራሽ ለማድረግ ከማገዝም በላይ የከተማችንን ገፅታ ውብ ለማድረግ ትልቅ አስተዋጽኦ አለው። የአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ሀጂ አወል አርባ

«Dadal yamaatu Xiqam mariiy le maglabak yawqe wak kinnuk Hangi Daddos fan haysinnay» Qafar Agatih Rakaakayih Doolatak Naharsi
«Dadal yamaatu Xiqam mariiy le maglabak yawqe wak kinnuk Hangi Daddos fan haysinnay» Qafar Agatih Rakaakayih Doolatak Naharsi Saqal Massakaxxale Cajji Awwal Qarba #Daddos_fan_haysinnay

የጤፍ ማሳ - በአፋር አፋር አዋሽ ፈንቲዓሌ ወረዳ እየለማ የሚገኝ የጤፍ ማሳ አጀንዳችን ልማት ነው!
+7
የጤፍ ማሳ - በአፋር አፋር አዋሽ ፈንቲዓሌ ወረዳ እየለማ የሚገኝ የጤፍ ማሳ አጀንዳችን ልማት ነው!

Baaxoh angoyyih sababa Dul-ellaasah daqaaral ardik tewqe lee

በአቶ አደም ፋራህ የተመራ የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ ልዑካን ቡድን ቤይጂንግ (ቻይና) ገባ ጥቅምት 17/2017 በብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም ፋራህ የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ቤይጂን
በአቶ አደም ፋራህ የተመራ የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ ልዑካን ቡድን ቤይጂንግ (ቻይና) ገባ ጥቅምት 17/2017 በብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም ፋራህ የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ቤይጂንግ (ቻይና) ገብቷል። በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም ፋራህ የተመራው የልኡካን ቡድን ቤይጂንግ ዓለም አቀፍ የአየር ማረፊያ ሲደርስ የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮችና በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ደርበው አቀባበል አድርገውለታል። የልዑካን ቡድኑ ጉዞ የፓርቲ ለፓርቲ ግንኙነትን ለማጠናከር ያለመ ሲሆን በቆይታውም የሁለትዮሽ ውይይቶች፣ የተሞክሮ ልውውጦች እና የመስክ ጉብኝቶችን እንደሚያደርግ ተገልጿል። በተለይም የወደፊት የፓርቲ ለፓርቲ ግንኙነቶችን የሚያጠናክሩ ስትራቴጂያዊ አጋርነት መመስረትን ዓላማ ያደረገ ቆይታ ያደርጋል ተብሎም ይጠበቃል።