Afar Communication Bureau
رفتن به کانال در Telegram
872
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
+1230 روز
آرشیو پست ها
+5
Afrikah Qarangubah Salaam Konforensi "Leeddeeh, salaamah tan Afrika xisnay" iyyah yan itrol Addis Ababah magaalal gexsitak geytima.
የአፍሪካ አህጉራዊ የሰላም ኮንፈረንስ "የበለፀገችና ሰላማዊ አፍሪካን እንገንባ" በሚል መሪ ሀሳብ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው።
=====================================
Qafar Agatih Rakaakayih Doolatak, Angaaraw Biirok Ayyuntiinô ratteemah doorititte:
የአፋር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ቢሮ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች
⇆ Facebook: www.fb.com/afarcom1
⇇ Twitter (X) : www.twitter.com/afarcom1
⇆ Telegram: www.t.me/afarcom
⇆ Instagram: www.instagram.com/afarcom1
⇆ Tiktok: https:www.tiktok.com/@afarcom
⇆ Youtube: https://www.youtube.com/@afarcom
"ሁለንተናዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥ በመንግስት ተቀርፆ ስራ ላይ የዋሉ የመንግስት ፖሊሲና እስትራቴጂዎች በተጨባጭ ተግባራዊ እየሆኑ ነዉ " _ የኢፌዴሪ መንግስት ከሙኒኬሽን አገልግሎት
በመንግስት ከሙኒኬሽን አገልግሎት አስተባባሪነት ከተለያዩ መገናሃኛ ብዙሃን የተወጣጡ የጋዘጠኞች ቡደን በኦሮሚያ ክልል አርሲ እና ባሌ ዞን በተለያዩ ወረዳዎች በተጨባጭ ሁኔታ መሬት ላይ ተግባራዊ እየሆነ ያለዉን የግብርና ስራዎችን ምልከታ አድርጓል፡፡
በባሌና አርሲ ዞኖች ምልከታ በተደረገባቸዉ የተለያዩ ወረዳዎች በሁሉም ዘርፍ የአርሶ አደሩን ህይወት ለመለወጥ በመንግሰት ተቀርፆ ተግባራዊ እየ ሆነ ካለዉ አዳዲስ ኢኒሼቲቮች መካከል የግብርና ልማት ስራዎች አንዱ ሲሆን፣ እየተከናወኑ ባሉ ተግባራት ተጨባጭ ለውጦች መምጣታቸውን መመልከት ተችሏል፡፡
በክላስተር እየለማ የሚገኝ የስንዴ ምርት፣ በዘመናዊ የእንስሳት እርባታ፣ ዘመናዊ ቀፎን ተጠቅሞ በንብ እርባታ ላይ የስራ እድል የተፈጠረላቸዉ ወጣቶች፣ እንዲሁም በቤተሰብ ደረጃ በሌማት ትሩፋት ሥራ ኑሯቸውን እየቀየሩ መሆኑን መመልከት ተችሏል፡፡
የመንግሰት ከሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ከበደ ዴሲሳ በሚዲያ ቅኝቱ ወቅት በሰጡት ማብራሪያ ግብርናን በተመለከት የመግሥት ዋናው ትኩረት የምግብ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥና በቂ ምርት አምርተው ለገበያ ማቅረብ ሲሆን እቅዱ በተጨባጭ ተግባራዊ መሆኑን፣ እንዲሁም ሀገሪቱ ያላትን እምቅ አቅሞች በመለየት ወደ ተግባር በመግባት በአጭር ጊዜ አስደናቂ ለውጦች መመዝገባቸውን አንስተዋል፡፡
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የአርሶ እና አርብቶ አደሩን የሕይወት ዜይቤ እንዲቀየርና ምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ግብርና ከባህላዊ ዘዴ ወደ ዘመናዊነት እንዲሸጋገር በማድረግ ላይ የተከናወኑ ስራዎች አበረታች ዉጤቶችን እያስመዘገቡ እንደሚገኙ ተናግረዋል፡፡
ይህንን ተግባር ለማሳካትም መንግሰት ለአርሶ አደሩ ከሙያዊ እገዛ ጀምሮ እስከ ሜካናይዤሽንና የግብርና ግባዓት አቅርቦት _ ትራክቴር፤ ኮምባይነርና የሌሎች ግብአቶች አቅርቦትን በማመቻቸት ዘርፈ ብዙ ድጋፎች መደረጋቸውን ገልፀዋል፡፡
ይህንን ተከትሎም መንግስት በአርሶ አደሩ ማሳ ላይ የሚመረት ምርት በብዛት፤ጥራትና ፍጥነት እንዲመረት የመንግሰት ቁልፍ ተግባር በመሆኑ በክላስተር ፤ ጥምር ግብርና እና ሌማት ቱሩፋት ላይ እየተከናወኑ ያሉ ስራዎች አመላካች መሆናቸዉን አብራርተዋል፡፡
እንደ ሚኒስትር ዴኤታዉ ገለፃ እንደ ሀገር መንግስት የኢኮኖሚዉ ተግባር ዉጤታማ እንዲሆን አራቱ የኢኮኖሚ ግቦች ብሎ የለያቸዉ ምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ፤ ኤክስፖርትን ማሳደግ ፤ ከዉጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ዉስጥ ምርት መተካት እና የስራ እድል ፈጠራ እንደሆኑ ገልፀዋል፡፡
በኦሮሚያ ክልል በባሌ እና አርሲ ዞን በተጨባጭ ሁኔታ ሁለንተናዊ የቤተሰብ ብልፅግናን ለማረጋገጥ ተግባራዊ እየሆኑ ያሉ አዲስ ኢኒሼቲቭ የሆነዉ የግብርና ዘርፍ ስንዴን በክላስተር ማምረት፤ ገብስ፤ በሌማት ትሩፋት እና ስራ እድል ፈጠራ ላይ እየተከናወኑ ያሉ ስራዎች ትልቅ ለውጥ ማምጣታቸውና ለሁሉም ልማት ስራዎች ወሳኝ የሆነ በዞኖቹ ሰላም በመረጋገጡ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
የኢፌዴሪ መንግስት ከሙኒኬሽን አገልግሎት
=====================================
የአፋር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ቢሮ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች:-
⇆ Facebook: www.fb.com/afarcom1
⇇ Twitter (X) : www.twitter.com/afarcom1
⇆ Telegram: www.t.me/afarcom
⇆ Instagram: www.instagram.com/afarcom1
⇆ Tiktok: https:www.tiktok.com/@afarcom
⇆ Youtube: https://www.youtube.com/@afarcom
19heele Agataay, Agattiina kee Ummattah Ayro
Naharsi Kudok 29-2017 I.l.l.
"Agat Sittingey Agattiinâ Managntinah Inkiinoh!"
+1
Aygadad kee Xisnê qokolih k/buxa World bankik 3R-4-CACE diqsita projektî luk cattiimak Kilbatti Carbit biyaakitteh sugteh tan daqortil axcih Uwaay, Qaddaqaaraay, Baracleey konnabaa kee Caxxale qeelal carbit biyaakitteeh finqitteh sugteh tan nammey hayto caddoh barittoh buxaaxik ICT fanteenaanih yaysennal uwwayti akah kibak ayfaf akah qimbisannah tekkeh tanim qaddoyse.
የአፋር ክልል መልሶ ማቋቋምና ግንባታ ፈንድ ጽህፈት ቤት የዓለም ባንክ 3R-4-CACE የተባለ ፕሮጀክት ጋር በመተባበር በአድደአር: በራህሌ: ኮነባና ሀደሌኤላ ወረዳዎች የሚገኙ በጦርነቱ በተጎዱ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች የአይሲቲ ማእከላት በግብአት በማሟላት ዳግም አገልግሎት ማስጀመር መቻሉን ገልጿል::
====================================
⇆ Facebook: www.fb.com/afarcom1
⇇ Twitter (X) : www.twitter.com/afarcom1
⇆ Telegram: www.t.me/afarcom
⇆ Instagram: www.instagram.com/afarcom1
⇆ Tiktok: https:www.tiktok.com/@afarcom
⇆ Youtube: https://www.youtube.com/@afarcom
+4
Aygadad kee Xisnê qokolih k/buxa World bankik 3R-4-CACE diqsita projektî luk cattiimak Kilbatti Carbit biyaakitteh sugteh tan daqortil axcih Uwaay, Qaddaqaaraay, Baracleey konnabaa kee Caxxale qeelal carbit biyaakitteeh finqitteh sugteh tan nammey hayto caddoh barittoh buxaaxik ICT fanteenaanih yaysennal uwwayti akah kibak ayfaf akah qimbisannah tekkeh tanim qaddoyse.
የአፋር ክልል መልሶ ማቋቋምና ግንባታ ፈንድ ጽህፈት ቤት የዓለም ባንክ 3R-4-CACE የተባለ ፕሮጀክት ጋር በመተባበር በአድደአር: በራህሌ: ኮነባና ሀደሌኤላ ወረዳዎች የሚገኙ በጦርነቱ በተጎዱ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች የአይሲቲ ማእከላት በግብአት በማሟላት ዳግም አገልግሎት ማስጀመር መቻሉን ገልጿል::
====================================
⇆ Facebook: www.fb.com/afarcom1
⇇ Twitter (X) : www.twitter.com/afarcom1
⇆ Telegram: www.t.me/afarcom
⇆ Instagram: www.instagram.com/afarcom1
⇆ Tiktok: https:www.tiktok.com/@afarcom
⇆ Youtube: https://www.youtube.com/@afarcom
+2
ርዕሰ መስተዳድር ሀጂ አወል አርባ የተመድ የሰብአዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ የኢትዮጵያ ቢሮ ኃላፊ ሚ/ር ፖል ጋር ተወያዩ::
የአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ሀጂ አወል አርባ ርዕሰ መስተዳድር ሀጂ አወል አርባ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ የኢትዮጵያ ቢሮ ኃላፊ ሚ/ር ፖል ሀንድሌይን በፅ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ::
በአፋር ክልል በሰው ሰራሽ እና በተፈጥሮ አደጋዎች ለተፈናቀሉ ዜጎች እና ለተጎዱ የህብረተሰብ ክፍሎች ሰብአዊ እና የመልሶ መቋቋም ምላሽን ማጠናከር ላይ ፍሬያማ ውይይት ማድረጋቸውን ርዕሰ መስተዳድር ሀጂ አወል አርባ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ገልፀዋል::
=====================================
⇆ Facebook: www.fb.com/afarcom1
⇇ Twitter (X) : www.twitter.com/afarcom1
⇆ Telegram: www.t.me/afarcom
⇆ Instagram: www.instagram.com/afarcom1
⇆ Tiktok: https:www.tiktok.com/@afarcom
⇆ Youtube: https://www.youtube.com/@afarcom
«በአፋር ክልል የሚገኙ ጸጋዎችን በማስተዋወቅ በኢንዱስትሪው ዘርፍ ለውጥ ለማምጣት መስራት ያስፈልጋል» አቶ ሀሰን መሀመድ
በአፋር ክልል የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ያለበት ደረጃ እና የቀጣይ ስራዎችን በተመለከተ በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የመሰረተ ልማትና ግብዓት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሀሰን መሀመድ የተመራ የፌደራል የድጋፍና ክትትል ሱፐርቪዥን ቡድን አመራር ጋር ወይይት ተካሄደ፡፡
በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ የኢኮኖሚ ክላስተር አስተባባሪ እና የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ስትሪንግ ኮሚቴ ሰብሳቢ አሊ ሙሀመድ እና ሌሎች አመራር ባሉበት የተገኙ ሲሆን ም/ርዕሰ መስተዳድሩ የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በክልሉ መነቃቃትን የፈጠረ ነው ፣ለዚህም የተለያየ አደረጃጀት በመፍጠር ንቅናቄውን በመጠቀም በክልሉ የሚገኙ ጸጋዎችን በማስተዋወቅ በኢንዱስትሪው ዘርፍ ለውጥ ለማምጣት እንሰራለንም ብለዋል፡፡
በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የመሰረተ ልማትና የግብዓት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሀሰን መሀመድ በክልሉ እየተሰሩ ያሉትን ጅምር የንቅናቄ ስራዎች ተጠናከረው መቀጠል እንዳለባቸው በመግለጽ ክልሉ የሚገኙ ጸጋዎችን በማስተዋወቅ በኢንዱስትሪው ዘርፍ ለውጥ ለማምጣት መስራት ያስፈልጋልም ብለዋል፡፡
በቀጣይ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ድጋፍ እንደሚያደርግ እና ንቅናቄውን እንደ አንድ አማራጭ በመጠቀም ዘርፉን ማነቃቃት እና ማሳደግ እንደሚገባ ገልጸዋል፡፡
# ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር
+1
«Kilbatti Rasut Abneh Nan Gufnet Kaxxam Ruffa Inne» Rakaakayak Naharsi Saqal Cajji Awwal Qarba
Qafàr Agatih Rakaakayih Doolatak Naharsi Saqal Cajji Awwal Qarba isi ayyuntiinô ratteemal ruubeh Yan farmol Inkih Tan Kilbatti Rasih Ummatta Neh Abteh Tan Garayyo Kee Arcibal Ayyunti Doolatah Leh Yan Konnabna Kee Caddi Edde Nasmitu Xiqne axcuk qaddoyse.
Naharsi Saqal Cajji Awwal Qarba Kilbatti Rasul Akkuk Geytimtah Tan Daddos Taamomiy Baxsa Luk Kilbatti Rasi Elle Yamixxigeh Yan Diidalê Malabih Gaddaay, Carbik Lakal Sinni Caddol Qaxmeqe Buqrê Daddosul Abeenih Yanin Taama yubleenih yaniinim kassiisak Akkuk Geytimtah Tan Taamomi Fooca Fan Maqarroysak Yayseh Yan Meqe Xalu Elle Bahtah Tan Gurral Diggoysak Taamitak Gexenno iyyaanam iyye.
ክብረ በዓሉ የክልሉን እምቅ ፀጋ ለዓለም የሚያስተዋውቅ ነው አሉ የኢፌዲሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ አገኘሁ ተሻገር
የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ አገኘሁ ተሻገር በአርባምንጭ ከተማ 19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል የቅደመ ዝግጅት ስራዎችን እየገመገሙ ይገኛሉ።
የፌደሬሽን ምክር ቤት በዓሉን በአርባምንጭ ከተማ እንዲከበር ሲወሰን መሰረታዊ መነሻዎች ነበሩት ያሉት አፈ ጉባኤው ክልሉ ራስን በራስ ለማስተዳደር የቀረበውን የመደራጀት ጥያቄ በሰላማዊ መንገድ ምላሽ ያገኘና በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ 76 ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች 32 በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መገኘታቸው አንደ መነሻ ተወስደዋል ብለዋል።
በዓሉ የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል መሆኑን ገልፀው ይሄኑንን በዓል በደማቅ መልክ ለማክበር ኮሚቴ ተቋቁሞ በርካታ ስራዎች እየሰራ እንደሚገኝ አብራርተዋል።
የተከበሩ አቶ አገኘሁ ተሻገር በዓሉ መከበሩ የክልሉን አቅም እና ፀጋ ለማስተዋወቅ ዕድል የሚፈጥር መሆኑን ገልፀው ክልሉን ለዓለም ከፍ አድርገን ምናስተዋውቅበትም ነው ብለዋል።
ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በኩላቸው በዓሉን ከዚህ ቀደም ከተከበሩት በዓላት በተሻለ እና ለሀገር ትምህርት በሚሆን መልኩ ለማዘጋጀት ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን ገልፀዋል።
የዛሬው ውይይት ዓላማ የተሰሩ ስራዎችን ለመገምገምና ቀሪ ግዚያት ስራዎች ዙሪያ ለመነጋገር እና የመስክ ጉብኝት ለማድረግ እንደሆነ ገልፀዋል።
ዜና ፌዴሬሽን
Discover Dallol, one of Ethiopia's breathtaking natural wonders!
Nestled in the Afar region, this dynamic landscape features multi-colored springs and salt formations that will leave you in awe. 🤩
Plan your visit to Afar and experience nature's marvels up close!
📸 Afar Regional State
#LandOfOrigins #VisitEthiopia #Dallol #Afar
Ethiopia Land of Origins
