✝✝✝መዝሙር ጥናት✝✝✝
መዝሙር ጥናት የያዕቆብ መንፈሳዊ የፎቶ መንደር አጋር ቻናል ነው። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የሆኑ ያልተወገዙ መዝሙሮችን እና ግጥሞችን ይለቃል።እንዲሁም ያልተጠኑ መዝሙሮች ይለቀቃሉ።
نمایش بیشتر554
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-17 روز
-130 روز
- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
معدل نمو المشتركين
در حال بارگیری داده...
Photo unavailableShow in Telegram
#አንዲት_ቤተ_ክርስቲያን
#አንድ_ሲኖዶስ
#አንድ_ፓትርያርክ
#eotc_one_holy_synod
#one_church
#one_patriarch
#his_holiness_abune_mathias
#oriental_orthodox
"ሐዋርያት በሰበሰቡአት በአንዲት ቅድስት ቤተክርስቲያን እናምናለን" ጸሎተ ሃይማኖት
#Mana_Kiristaanaa_Tokkittii
#Sinoodoosii_Tokkicha
#Patiraarikii_Tokkicha
#eotc_one_holy_synod
#one_church
#one_patriarch
#his_holiness_abune_mathias
#oriental_orthodox
"Duuka bu'oonni kan walitti qaban tokkittiif qulqulleettii Mana kiristaanaatti ni amanna" Hundee Amantaa
#ሓንቲ_ቤተ_ ክርስቲያን
#ሓደ_ሲኖዶስ
#ሓደ_ፓትርያርክ
#eotc_one_holy_synod
#one_church
#one_patriach
#his_holiness_abune_mathias
#oriental_orthodox
ብዝተረፈ እዚ ኹሉ ፈተናስ ብበደልና ዝመጸ ኢዩሞ ንስሓ ንእቶ ብዛዕባ ሰላም ቤተክርስትያንና ንጸሊ፡፡
#eotc_one_holy_synod
#one_church
#one_patriarch
#his_holiness_abune_mathias
#oriental_orthodox
"We believe in one Holy Apostolic church"
~ Prayer of faith
ቤተክርስቲያኒቱ ጥልቅ አደጋ ውስጥ ናት። የዛሬው ውሳኔ እጅግ በጣም ወሳኝ ነው። ለቀናት ሲካሄድ የነበረው የርክበ ካህናት ስብሰባ ዛሬ ይጠናቀቃል። በግንቦት 24 የኢጲስ ቆጶሳት ሹመት ጉዳይ ላይ መሰረታዊ የሆነው ውሳኔ የሚደረሰው በዛሬው የማጠናቀቂያ ስብሰባ ነው። ሰሞኑን የተወሰኑ አባቶች የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ ዘንድ ሄደው ነበር። እንዲህ መሆኑ በራሱ ቅስም ይሰብራል። መንፈሳዊ አባቶች፡ ዓለምን ተጠይፈው ለሰማያዊ ህይወታቸው የሚጨነቁ ጳጳሳት የአንድ ክልል ፕሬዝዳንትን ደጅ ሲጠኑ እንደመስማት የሚያም ነገር የለም። የቤተክርስቲያኒቱን ችግር ለመፍታት ዝቅ ቢሉ ችግር ላይኖረው ይችላል። ለሽመልስ ትዕቢትና እብሪት የሚቀርብ ትህትና ሲሆን ግን የአባቶቹን ክብር፡ መንፈሳዊነታቸውንም ያጎድለዋል።
ሽመልስ አባቶቹን ጠርቶ ትዕዛዝ በሚመስል መልኩ እንዲህ አድርጉ ብሏቸዋል። በግንቦቱት 24ቱ ጉባዔ ''ኦሮሚኛ ተናጋሪ ሳይሆን ኦሮሞ ጳጳስ ነው መሾም ያለባቸው'' የሚለው የሽመልስ ፈርጠም ያለ ንግግር ለአባቶቹ ያልተጠበቀ ነበር። እንደልቡ በዚህ አላቆመም። እየጎፈላ ሌላ ትዕዛዝ ጨመረበት። ''በዚህኛው ጉባዔ ከኦሮሞ ሌላ፥ ከሌላ ብሄር መሾም የለበትም። በሲኖዶሱ ውስጥ የኦሮሞ ጳጳስ ቁጥር ከህዝብ ብዛቱ አንጻር የሚመጣጠን መሆን ይኖርበታል።''
አባቶቹ ከጨፌ ኦሮሚያ ጽ/ቤት ወደ ቤተክህነት ይዘው የተመለሱትን የአቶ ሽመልስ በእብሪት የተሞላ ምላሽ ትላንት ለጉባዔው አቀረቡት። ለእውነት የቆሙት የሞትን ጽዋ እንጎነጫለን እንጂ አናደርገው ብለው በአቋማቸው ጸኑ። አንዳንዶች ዝምታን መረጡ። የተወሰኑት የማርያም መንገድ እንፈልግለት ሲሉ ተጨነቁ። በዚህም ምክንያት ከስምምነት መድረስ ሳይችሉ ቀርተው ለዛሬ አሳድረውታል።
እንግዲህ ዛሬ ይለይለታል!
ምንጭ ፦መሳይ መኮንን
Repost from ELFAZ GFX
Photo unavailableShow in Telegram
T.me/ElFAZ_GFX
እንኳን አደረሳችሁ 🎉
ኦርቶዶክሳዊ የፎቶ መንደር
#Share
Repost from ELFAZ GFX
Photo unavailableShow in Telegram
የማይቀርበት ጉባኤ
profile እና ሼር በማድረግ ለብዙሰው እናድርሰው🙏
@ELFAZ_GFX
#SHARE #LIKE #JOIN
یک طرح متفاوت انتخاب کنید
طرح فعلی شما تنها برای 5 کانال تجزیه و تحلیل را مجاز می کند. برای بیشتر، لطفا یک طرح دیگر انتخاب کنید.