cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

✝✝✝መዝሙር ጥናት✝✝✝

መዝሙር ጥናት የያዕቆብ መንፈሳዊ የፎቶ መንደር አጋር ቻናል ነው። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የሆኑ ያልተወገዙ መዝሙሮችን እና ግጥሞችን ይለቃል።እንዲሁም ያልተጠኑ መዝሙሮች ይለቀቃሉ።

نمایش بیشتر
پست‌های تبلیغاتی
554
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-17 روز
-130 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

Repost from ELFAZ GFX
Photo unavailableShow in Telegram
ማንም የማይቀርበት @ELFAZ_GFX
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
#አንዲት_ቤተ_ክርስቲያን #አንድ_ሲኖዶስ #አንድ_ፓትርያርክ #eotc_one_holy_synod #one_church #one_patriarch #his_holiness_abune_mathias #oriental_orthodox "ሐዋርያት በሰበሰቡአት በአንዲት ቅድስት ቤተክርስቲያን እናምናለን" ጸሎተ ሃይማኖት #Mana_Kiristaanaa_Tokkittii #Sinoodoosii_Tokkicha #Patiraarikii_Tokkicha #eotc_one_holy_synod #one_church #one_patriarch #his_holiness_abune_mathias #oriental_orthodox "Duuka bu'oonni kan walitti qaban tokkittiif qulqulleettii Mana kiristaanaatti ni amanna" Hundee Amantaa #ሓንቲ_ቤተ_ ክርስቲያን #ሓደ_ሲኖዶስ #ሓደ_ፓትርያርክ #eotc_one_holy_synod #one_church #one_patriach #his_holiness_abune_mathias #oriental_orthodox ብዝተረፈ እዚ ኹሉ ፈተናስ ብበደልና ዝመጸ ኢዩሞ ንስሓ ንእቶ ብዛዕባ ሰላም ቤተክርስትያንና ንጸሊ፡፡ #eotc_one_holy_synod #one_church #one_patriarch #his_holiness_abune_mathias #oriental_orthodox "We believe in one Holy Apostolic church" ~ Prayer of faith
نمایش همه...
02:12
Video unavailableShow in Telegram
9.74 MB
#አስቸኳይ
نمایش همه...
Repost from ELFAZ GFX
Photo unavailableShow in Telegram
''አርሳይሮስ'' የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 16:18 ላይ የተገለፀው የቅዱስ ጴጥሮስ አለትነት እና በእርሱም ላይ ቤተ ክርስቲያንም እንደ ምትሰራ የሚገልጸው ጥቅስ እነሆ ጳውሎስና በርናባስ በአህዛብ ውስጥ በሰበኩ ጊዜ ክብር ይግባውና በጌታችን ብዙ ሰዎች አመኑ ከአማኞች  ቤቶች በቀር ቅዱስ ቁርባንን የሚቀበሉበት ቦታ አልነበራቸውም ነበር ስለዚህ ወደ ጴጥሮስ እና ሐዋርያት  ስለ ቤተ ክርስቲያን መታነፅ ጉዳይ እየለመኑ  መልዕክትን ላኩ  ሐዋርያትም መልዕክቱን ተቀብለው ሱባኤ ገቡ በሱባኤውም መጨረሻ  ጌታችን  ተገልፃላቸው ወደ ኬልቄዶን አውራጃ ወደ ፊልጵስዩስ ቂሣሪያ በደመና ሰበሰባቸው በቅድስት ድንግል ማርያምም ስም የመጀመሪያቱን ቤተ ክርስቲያን ያለ እንጨት ያለ ጭቃ እና ውኃ በሥስት ድንጋዮች ክብር ይግባውና በጌታችን እጅ ታነፀች ከዚህ በኃላ ጌታችን በቅዱስ  ጴጥሮስን ላይ እጅን ጭኖ  ''አርሳይሮስ'' ብሎ ሾመው ይህም '' ሊቀ - ጳጳሳት'' ማለት ነው ... አሁን  በዓለም ላይ እደዚህ በስፋት እና በብዛት ለሚገኙ አብያተ - ክስቲያናት መነሻ ሆነች ... እንኳን ለሰኔ 21 ህንፃ ቤተ ክርስቲያን አደረሳችሁ አደረሰን... @ELFAZ_GFX በቴሌግራም ያገኙናል
نمایش همه...
ማህበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን ታግዷል!!
نمایش همه...
ቤተክርስቲያኒቱ ጥልቅ አደጋ ውስጥ ናት። የዛሬው ውሳኔ እጅግ በጣም ወሳኝ ነው። ለቀናት ሲካሄድ የነበረው የርክበ ካህናት ስብሰባ ዛሬ ይጠናቀቃል። በግንቦት 24 የኢጲስ ቆጶሳት ሹመት ጉዳይ ላይ መሰረታዊ የሆነው ውሳኔ የሚደረሰው በዛሬው የማጠናቀቂያ ስብሰባ ነው። ሰሞኑን የተወሰኑ አባቶች የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ ዘንድ ሄደው ነበር። እንዲህ መሆኑ በራሱ ቅስም ይሰብራል። መንፈሳዊ አባቶች፡ ዓለምን ተጠይፈው ለሰማያዊ ህይወታቸው የሚጨነቁ ጳጳሳት የአንድ ክልል ፕሬዝዳንትን ደጅ ሲጠኑ እንደመስማት የሚያም ነገር የለም። የቤተክርስቲያኒቱን ችግር ለመፍታት ዝቅ ቢሉ ችግር ላይኖረው ይችላል። ለሽመልስ ትዕቢትና እብሪት የሚቀርብ ትህትና ሲሆን ግን የአባቶቹን ክብር፡ መንፈሳዊነታቸውንም ያጎድለዋል። ሽመልስ አባቶቹን ጠርቶ ትዕዛዝ በሚመስል መልኩ እንዲህ አድርጉ ብሏቸዋል። በግንቦቱት 24ቱ ጉባዔ ''ኦሮሚኛ ተናጋሪ ሳይሆን ኦሮሞ ጳጳስ ነው መሾም ያለባቸው'' የሚለው የሽመልስ ፈርጠም ያለ ንግግር ለአባቶቹ ያልተጠበቀ ነበር። እንደልቡ በዚህ አላቆመም። እየጎፈላ ሌላ ትዕዛዝ ጨመረበት። ''በዚህኛው ጉባዔ ከኦሮሞ ሌላ፥ ከሌላ ብሄር መሾም የለበትም። በሲኖዶሱ ውስጥ የኦሮሞ ጳጳስ ቁጥር ከህዝብ ብዛቱ አንጻር የሚመጣጠን መሆን ይኖርበታል።'' አባቶቹ ከጨፌ ኦሮሚያ ጽ/ቤት ወደ ቤተክህነት ይዘው የተመለሱትን የአቶ ሽመልስ በእብሪት የተሞላ ምላሽ ትላንት ለጉባዔው አቀረቡት። ለእውነት የቆሙት የሞትን ጽዋ እንጎነጫለን እንጂ አናደርገው ብለው በአቋማቸው ጸኑ። አንዳንዶች ዝምታን መረጡ። የተወሰኑት የማርያም መንገድ እንፈልግለት ሲሉ ተጨነቁ። በዚህም ምክንያት ከስምምነት መድረስ ሳይችሉ ቀርተው ለዛሬ አሳድረውታል። እንግዲህ ዛሬ ይለይለታል! ምንጭ ፦መሳይ መኮንን
نمایش همه...
Repost from ELFAZ GFX
Photo unavailableShow in Telegram
T.me/ElFAZ_GFX እንኳን አደረሳችሁ 🎉 ኦርቶዶክሳዊ የፎቶ መንደር #Share
نمایش همه...
Repost from ELFAZ GFX
Photo unavailableShow in Telegram
የማይቀርበት ጉባኤ profile እና ሼር በማድረግ ለብዙሰው እናድርሰው🙏 @ELFAZ_GFX #SHARE #LIKE #JOIN
نمایش همه...
یک طرح متفاوت انتخاب کنید

طرح فعلی شما تنها برای 5 کانال تجزیه و تحلیل را مجاز می کند. برای بیشتر، لطفا یک طرح دیگر انتخاب کنید.