cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

ኦርቶዶክሳዊ ጥቅስ መጽሔት

"ልጄ ሆይ በክርስትናህ መጎልመስ ከፈለክ ከቅዱሳት መጻህፍት ጋር ራስህን አዛምድ" ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ 🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷 🌷 t.me/bibleztewahido 🌷 🌷 t.me/bibleztewahido 🌷   🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷 https://t.me/+Q8cDirroZudEPWKP

نمایش بیشتر
پست‌های تبلیغاتی
6 686
مشترکین
-724 ساعت
-87 روز
-5030 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

“እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን።” — ኢሳይያስ 53፥5
نمایش همه...
10👍 4
“የብዙ ሰዎችን ስድብ ሰምቻለሁና፤ በዙሪያው ፍርሃት ነበረ በላዬ በአንድነት በተሰበሰቡ ጊዜ ነፍሴን ለመንጠቅ ተማከሩ።” — መዝሙር 31፥13
نمایش همه...
"ሰውም። ይህ በእጅህ መካከል ያለ ቍስል ምንድር ነው? ይለዋል። እርሱም። በወዳጆቼ ቤት የቈሰልሁት ቍስል ነው ይላል።" ትንቢተ ዘካርያስ 13:6
نمایش همه...
2
ጌታ ከሐሙስ ማታ ጀምሮ እስከ ዓርብ ፮ ሰዓት የተጓዘበት መንገድ (ኢየሩሳሌም ካርታ በክርስቶስ ጊዜ  ኢየሱስ ከላይኛው ክፍል ወጥቶ ከደቀ መዛሙርቱ ጋር ወደ ደብረ ዘይትና ወደ ጌቴሴማኒ የአትክልት ስፍራ ሄደ (1) "ይህንም ገና ሲናገር፥ እነሆ፥ ከአሥራ ሁለቱ አንዱ ይሁዳ መጣ፥ ከእርሱም ጋር ብዙ ሕዝብ ሰይፍና ጐመድ ይዘው ከካህናት አለቆችና ከሕዝቡ ሽማግሎች ዘንድ መጡ" ማቴ.26:47 ተይዞ በመጀመሪያ ወደ ሐና ከዚያም ወደ ቀያፋ ተወሰደ (2)። "ኢየሱስን የያዙትም ጻፎችና ሽማግሎች ወደ ተከማቹበት ወደ ሊቀ ካህናቱ ወደ ቀያፋ ወሰዱት" ማቴ.26:57 በቀያፋ መኖሪያ በሚገኘው የፖለቲካ ሳንሄድሪን ፊት ለመጀመሪያ ጊዜ ችሎት ከቀረበ በኋላ ኢየሱስ እንደገና በሃይማኖታዊው ሳንሄድሪን ፊት ቀርበው ምናልባትም በቤተ መቅደሱ ሊሆን ይችላል (3) "አስቀድመውም ወደ ሐና ወሰዱት፤ በዚያች ዓመት ሊቀ ካህናት ለነበረው ለቀያፋ አማቱ ነበርና" ዮሐ.18:13 በመቀጠልም ወደ ጴንጤናዊው ጲላጦስ ተወሰደ (4) "ወዲያውም ማለዳ የካህናት አለቆች ከሽማግሌዎችና ከጻፎች ከሸንጎውም ሁሉ ጋር ከተማከሩ በኋላ፥ ኢየሱስን አሳስረው ወሰዱትና ለጲላጦስ አሳልፈው ሰጡት" ማር.15:1 እሱም ወደ ሄሮድስ አንቲጳስ ላከው (5) "ከሄሮድስም ግዛት እንደ ሆነ ባወቀ ጊዜ ወደ ሄሮድስ ሰደደው፤ እርሱ ደግሞ በዚያ ጊዜ በኢየሩሳሌም ነበረና" ሉቃ.23:7  ሄሮድስ ኢየሱስን ወደ ጲላጦስ መለሰው (6) "ሄሮድስም ከሠራዊቱ ጋር ናቀው ዘበተበትም፥ የጌጥ ልብስም አልብሶ ወደ ጲላጦስ መልሶ ሰደደው" ሉቃ.23:11 እና በመጨረሻም ጲላጦስ ኢየሱስን በአንቶኒያ ምሽግ ገርፎ በጎልጎታ (7) እንዲሰቀል አሳልፎ ሰጠው። "በዚያን ጊዜ በርባንን ፈታላቸው፥ ኢየሱስን ግን ገርፎሊሰቀል አሳልፎ ሰጠ" ማቴ.27:6 መ/ር ንዋይ ካሳሁን
نمایش همه...
👍 8 1
" አንቺ የጽዮን ልጅ ሆይ፥ እጅግ ደስ ይበልሽ፤ አንቺ የኢየሩሳሌም ልጅ ሆይ፥ እልል በዪ፤ እነሆ፥ ንጉሥሽ ጻድቅና አዳኝ ነው፤ ትሑትም ሆኖ በአህያም፥ በአህያይቱ ግልገል በውርጫይቱ ላይ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል። " (ትንቢተ ዘካርያስ 9:9)
نمایش همه...
👍 4 1
نمایش همه...
ሚያዝያን ለመቄዶንያ!

በዚህ ወር በማኅበራዊ ትስስር ገፆቻችን በሚቀላቀሉ አዲስ ተከታዮች (Followers) ብዛት ልክ 30 ብር እንዲሁም በሚጋሩ ልጥፎች (Share) ልክ 10 ብር ለመቄዶንያ አረጋዊያን እና ህሙማን መርጃ ማዕከል እንለግሳለን! እርስዎም ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገፆቻችንን ይከተሉ፤ ፖስቶቻችንን ያጋሩ፤ ለወገን ድጋፍ ይተባበሩ! ቴሌግራም (

https://t.me/ethio_telecom)

ፌስቡክ (

https://www.facebook.com/ethiotelecom)

ኢንስታግራም (

https://www.instagram.com/ethiotelecom/)

ሊንክዲን (

https://www.linkedin.com/company/ethio-telecom)

ዩትዩብ (

https://www.youtube.com/c/EthiotelecomETH)

ቲክቶክ (http://www.tiktok.com/@ethio_telecom?lang=en) ዘላቂ የጋራ ማኅበራዊ ኃላፊነት ለወገን ብሩህ ተስፋ! #MatchingFundForSustainableFuture #Ethiotelecom #telebirr #DigitalAfrica #DigitalEthiopia #RealizingDigitalEthiopia

መዝሙር 79 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹ አቤቱ፥ አሕዛብ ወደ ርስትህ ገቡ፤ የቅድስናህንም መቅደስ አረከሱ፥ ኢየሩሳሌምንም እንደ መደብ አደረጉአት። ² የባሪያዎችህንም በድኖች ለሰማይ ወፎች መብል አደረጉ፥ የጻድቃንህንም ሥራ ለምድር አራዊት፤ ³ ደማቸውንም በኢየሩሳሌም ዙሪያ እንደ ውኃ አፈሰሱ፥ የሚቀብራቸውም አጡ። ⁴ ለጎረቤቶቻችንም ስድብ ሆንን፥ በዙሪያችንም ላሉ ሣቅና ዘበት። ⁵ አቤቱ፥ እስከ መቼ ለዘላለም ትቈጣለህ? ቅንዓትህም እንደ እሳት ይነድዳል? ⁶ ስምህን በማይጠሩ መንግሥታት ላይ፥ በማያውቁህም አሕዛብ ላይ መዓትህን አፍስስ፤ ⁷ ያዕቆብን በልተውታልና፥ ስፍራውንም ባድማ አድርገዋልና። ⁸ የቀደመውን በደላችንን አታስብብን፥ ምሕረትህ በቶሎ ታግኘን፥ እጅግ ተቸግረናልና። ⁹ አምላካችንና መድኃኒታችን ሆይ፥ እርዳን፤ ስለ ስምህ ክብር፥ አቤቱ፥ ታደገን፥ ስለ ስምህም ኃጢአታችንን አስተሰርይልን። ¹⁰ አሕዛብ፦ አምላካቸው ወዴት ነው? እንዳይሉ፥ የፈሰሰውን የባሪያዎችህን ደም በቀል በዓይኖቻችን ፊት አሕዛብ ይወቁ። ¹¹ የእስረኞች ጩኸት ወደ ፊትህ ይግባ፤ እንደ ክንድህም ታላቅነት ሊገደሉ የተፈረደባቸውን አድን። ¹² አቤቱ፥ የተዘባበቱብህን መዘባበታቸውን ለጎረቤቶቻችን ሰባት እጥፍ በብብታቸው ክፈላቸው። ¹³ እኛ ሕዝብህ ግን፥ የማሰማርያህም በጎች፥ ለዘላለም እናመሰግንሃለን፤ ለልጅ ልጅም ምስጋናህን እንናገራለን።
نمایش همه...
12👍 3
“ዳሩ ግን፦ ነቢይ ነኝ የምትለውን ባሪያዎቼንም እንዲሴስኑና ለጣዖት የታረደውን እንዲበሉ የምታስተምረውንና የምታስተውን ያችን ሴት ኤልዛቤልን ስለምትተዋት የምነቅፍብህ ነገር አለኝ ንስሐም እንድትገባ ጊዜ ሰጠኋት ከዝሙትዋም ንስሐ እንድትገባ አልወደደችም። እነሆ፥ በአልጋ ላይ እጥላታለሁ፥ ከእርስዋም ጋር የሚያመነዝሩትን ከሥራዋ ንስሐ ባይገቡ በታላቅ መከራ እጥላቸዋለሁ፤ ልጆችዋንም በሞት እገድላቸዋለሁ፤ አብያተ ክርስቲያናትም ሁሉ ኵላሊትንና ልብን የምመረምር እኔ እንደ ሆንሁ ያውቃሉ፥ ለእያንዳንዳችሁም እንደ ሥራችሁ እሰጣችኋለሁ።" — ራእይ 2፥20-23
نمایش همه...
👍 6