cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

IN CHRIST JESUS 🔥🔥🔥

🌀🌀🌀🌀🌀🌀🌀🌀🌀🌀 For the earth shall be the knowledge of the #glory of the #lord at the water covers the sea For any question 👇👇👇👇👇 @abigujc @in_christ_jesus

نمایش بیشتر
کشور مشخص نشده استزبان مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
Advertising posts
519مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

ኤፌሶን 6 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁶ በሁሉም ላይ ጨምራችሁ የሚንበለበሉትን የክፉውን ፍላጻዎች ሁሉ ልታጠፉ የምትችሉበትን #የእምነትን ጋሻ አንሡ፤ ¹⁷ የመዳንንም ራስ ቁር የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም #የእግዚአብሔር #ቃል ነው።
نمایش همه...
😭ከቤተክርስቲያን ነጋዴዎችን፥ ሳንቲም ለዋጮችን፥ ችግር ፈቺ መስለው የቤተመቅደሱን ክብር ያረከሱትን፥ በውሸት የሰዎችን ክስ የሚያጸዱትን፥ ወንጌልን ያጣመሙትን፥ የበግ ለምድ ለብሰው መካከል የገቡ ተኩላዎችን ጌታ እየገረፈ የሚያስወጣበት ጊዜ ይመጣል፥ በእውነት መንፈስ እና በእግዚአብሔር ቃል ስልጣን የተሞሉ የእግዚአብሔር ሚስጥር መጋቢዎችና የክርስቶስ ምስክሮች ይነሳሉ። “ፍርድ ከእግዚአብሔር ቤት ተነሥቶ የሚጀመርበት ጊዜ ደርሶአልና፤ አስቀድሞም በእኛ የሚጀመር ከሆነ ለእግዚአብሔር ወንጌል የማይታዘዙ መጨረሻቸው ምን ይሆን?” — 1ኛ ጴጥሮስ 4፥17 #victor
نمایش همه...
“አባቶችም ለእነርሱ ናቸውና፤ ከእነርሱም ክርስቶስ በሥጋ መጣ፥ እርሱም ከሁሉ በላይ ሆኖ ለዘላለም የተባረከ አምላክ ነው፤ አሜን።” — ሮሜ 9፥5
نمایش همه...
“#የክብር #አባት #የጌታችን #የኢየሱስ #ክርስቶስ #አምላክ #እርሱን #በማወቅ #የጥበብንና #የመገለጥን #መንፈስ #እንዲሰጣችሁ #እለምናለሁ።” — ኤፌሶን 1፥17 ወደ እግዚአብሔር በተጠጋን ቁጥር እርሱ ማወቅ እንችላለን እርሱን በማወቅ ውስጥ እርሱን #መውደድ #መፍራት እና #መምሰልን እናገኛለን የክብር አባት የሆነው እግዚአብሔር #አባታችብ ነው። አባታችንን በመውደድ እና በመፍራት ውስጥ #ጥበብን እናገኛለን። ምክኒያቱም "የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔር መፍራት ነውና"። እግዚአብሔር በመፍራት ውስጥ ልጁ ክርስቶስ በምድር ይመላለስ እንደነበር አንተ/ቺ እርሱን መስለህ/ሽ መመላለስ ትጀምራለህ.... 🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥 እግዚአብሔር አባት ሆይ አብዝተን እንድናውቅህ ካወቅንህ በላይ እንድንፈራህ ደግሞም ልጅህን ክርስቶስን መምሰል እንዲሆንልን ፀጋው በእምነት በህይወታችን ላይ ይብዛ 🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥 Share&join @in_christ_jesus @in_christ_jesus @in_christ_jesus
نمایش همه...
....የረሀባችን ልክ እየጨመረ በመጣ ቁጥር መንፈስቅዱስ የክብሩን ማንነት በዛው ልክ እየገለጠልን ይመጣል.... #Abigia @in_christ_jesus
نمایش همه...
ልጆች እና ጎልማሶች በዚህ በዘመኑ መጨረሻ እግዚአብሔር በእኛ(በልጆች እና በጎልማሶች) ለማድረግ ያቀደው የከበረ ሃሳብ አለው፥ ይህም በሰማይና በምድር ያለውን ሁሉ በክርስቶስ የመጠቅለል ሃሳቡ አካል እንድንሆን እና አብሮ ሰራተኞች እንድንሆን ነዉ። ስለዚህ ምክንያት ምሕረት እንደ ተሰጠን መጠን ይህ አገልግሎት ስላለን አንታክትም።( 2ኛ ቆሮ 4፥1) ነገር ግን የሚያሳፍረውን ስውር ነገር መጣል፣ በተንኮልም መመላለስ ማቆም ይገባናል። ለከንቱ ትርፍ የእግዚአብሔርን ቃል ከውሸት ጋር መቀላቀል ፈጽሞ ልናደርገው የማይገባ ነዉኢያኔስና ኢያንባሬስ የተባሉት የግብፅ ጠንቋዮች ሙሴን እንደተቃወሙት አእምሮአቸው የጠፋባቸው ከእምነትም የተጣሉ ሰዎች እውነትን እንዲቃወሙ፥ ሁልጊዜም እየተማሩ እውነትን ወደማወቅ የማይደርሱ ሞኞችን እንደሚያስቱ የመንፈስ ቅዱስ ምስክርነት ነዉ። በውስጥም በውጭም ባሉ ነፋሶች እንዳትወሰዱ ወንድማዊ ምክሬ ነዉ፥ አጥብቀን የእግዚአብሔርን ቃልና ሃይል የምንፈልግበትም ጊዜ ልሆን እንደሚገባ እረዳለሁ፥ ምክንያቱም ሙሴ ኢያኔስን እና ኢያንባሬስን በቃል ብቻ ሰይሆን በሃይልም ነው የገጠማቸው፥ ሐዋሪያው ቅዱስ ጳውሎስ ወደ ጢሞቴዎስ በላከው ሁለተኛው መልእክቱ ምዕራፍ ሦስት ላይ ስለመጨረሻው ዘመን ትንቢታዊ የሆነ ትንተና እየሰጠ በኢያኔስ ኢያንባሬስና እና በሙሴ መካከል ስለነበረው ሁኔታ መናገሩ ስውር መልእክት ያዘለ ነዉ፥ ይህም መልእከት በመጨረሻው ዘመን የእውነት ወንጌል አገልጋዮች ከሐሰተኞች ጋር የሚያደርጉት ውጊያ የቃላት ሰይሆን የሃይል መሆን እንዳለበት ነዉ። ሃይል ስል ሃይል ማለቴ ነዉ። የእግዚአብሔር የራሱ አቅም። ከሐሰተኞች ጋር ስነ-መለኮታዊ የሆነ ክርክር በማድረግ አንረታቸውም፥ በቃላት ብልጫም አናሳፍራቸው፥ የግዴታ ሁለቱም ወገን በትሩን መሬት ላይ መጣል ይኖርበታል የበረታው በትር ደካማውን ይውጠዋል። የእግዚአብሔርን ቃል እና ሃይል አጥብቀን እንፈልግ፥ እግዚአብሔር ለሚፈልጉት የሚገኝ አምላክ ነውና። -Victor @TheDeepThingsOfTheSpirit @TheDeepThingsOfTheSpirit @TheDeepThingsOfTheSpirit
نمایش همه...
🌼🌼  🌼🌼 🌼🌼  🌼🌼 🌼🌼  🌼🌼 🌼🌼  🌼🌼 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 🌼🌼  🌼🌼 🌼🌼  🌼🌼 🌼🌼  🌼🌼 🌼🌼  🌼🌼   🌻 🌻🌻🌻   🌻🌻 🌻🌻  🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻   🌻🌻🌻🌻🌻🌻   🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻  🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻 🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻 🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻 🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻 🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌼🌼  🌼🌼 🌼🌼  🌼🌼 🌼🌼  🌼🌼 🌼🌼  🌼🌼 🌼🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼  🌼🌼 🌼🌼🌼   🌼🌼 🌼🌼🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼🌼🌼🌼🌼 🌼🌼🌼🌼🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌻 🌻🌻  🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻🌻🌻 🌻🌻🌻🌻 🌻🌻🌻 🌻🌻🌻 🌻🌻  🌻🌻 🌻🌻  🌻🌻 🌻🌻  🌻🌻 🌻🌻  🌻🌻 🌻🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻 🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻🌻🌻🌻🌻 🌻🌻🌻🌻🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻 🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻 🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻   🌼 🌼🌼🌼   🌼🌼 🌼🌼  🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼   🌼🌼🌼🌼🌼🌼   🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼  🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
نمایش همه...
“የተሰወረ #የጥበብና #የዕውቀት #ሀብት ሁሉ #የሚገኘው #በእርሱ #ዘንድ #ነውና።” — ቆላስይስ 2፥3
نمایش همه...
እግዚአብሔር የናዝሬቱን ኢየሱስን በመንፈስ ቅዱስ በኃይልም ቀባው፥ እርሱም መልካም እያደረገ ለዲያብሎስም የተገዙትን ሁሉ እየፈወሰ ዞረ፥ እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ነበረና፤🔥🔥🌧🌧 —ሐዋርያት 10: 38 ክብር አለ ያባቴ ልጆች🔥🔥🌧🌧
نمایش همه...
“ኢየሱስም፦ አንቺ ሴት፥ #ከአንቺ #ጋር #ምን አለኝ? #ጊዜዬ ገና ^አልደረሰም #አላት።” — ዮሐንስ 2፥4 ሲታይ ያልደረሰ የማይመስል ግን የሚሆን ታሪክ በድንቅና ተአምራት በእኛ ይሆናል🔥🔥🔥🔥🔥🌏🌏🌏 @in_christ_jesus @in_christ_jesus
نمایش همه...