fa
Feedback
ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem

ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem

رفتن به کانال در Telegram

የዘመናችንን ቀለም ያሳያሉ ያልናቸውን የዚህ ትውልድ የስነ ግጥም ውጤቶችን እንጋራ - እናጋራ። ለማካፈል የፈለጋችሁትን በGitem_Sitem ፣ gitemsitem@gmail.com የጸሃፊ ስም እና ርዕስ አክላችሁ ላኩልን። We are all about sharing this generation's poetry. Please email us your pieces gitemsitem@gmail.com

نمایش بیشتر
1 721
مشترکین
-124 ساعت
-37 روز
-1630 روز
آرشیو پست ها
Repost from N/a
#homeis... #SeifeTemam #poetry #poetrylovers #ሰይፈተማም #gitemsitem #ግጥምሲጥም #ግጥም #ግጥምለምትወዱ

ወድሀለው ብለሽዋል እኮ በቃልሽ ታዲያ ፤ በራስሽ ንግግር ምን አስደነገጠሽ     (አዲስ ፍቅር ሆኖ እኮ ነው ) የአዲስ ፍቅር ነገር ፤ ሁልጊዜ አዲስ መውደዴ እንዲሁ የኔም ልብ እስኪፈስ የልቤ እስኪደርስ አስቀድስሻለው ባንቺ ቤተ መቅደስ እጣን ጧፌ በራ ለሲኦል ለኮስኩት አንቺን ካገኘሁኝ  ምን ሊጠቅመኝ ገነት                ፧ ትወጅኝ የል አበርችኝ ነገዬን ባርኪልኝ እቆምልሻለው አድማስ ሰማዬ ላይ  ቁሚልኝ አንዴ ሳቅ ብለሽ ፀሐዬን አውጭልኝ ወይ አይንጋ ዘላለም እንደጨለመ ይቅር አንዴ ፈገግ በይና እድሜ ልኬን ልኑር *     *      *    *      *       *     *     * ✍️ መኳንንት መስፍን join & share https://t.me/mekum2127

Repost from LinkUp Addis
Bridge-House is organizing a six-week free filmmaking residency, "Stories on the Tracks," inviting Ethiopian creatives from v
Bridge-House is organizing a six-week free filmmaking residency, "Stories on the Tracks," inviting Ethiopian creatives from various fields, including filmmaking, music, visual arts, fashion design, graphic design, photography, writing, poetry, and performing arts. Participants will have the opportunity to create a fully funded short film. Applications are open and free, with a registration link available through Bridge-House Addis. The deadline for submissions is on 14 March 2025. The initiative is supported by Guz Films and EUNIC. Register here: [ forms.gle/Vqk5qoPCNZ6oEezL9 ] @LinkUpaddis

ዛሬ ልክ በ 12 ፡ 00 ሰዓት ቦሌ በሚገኘው አትሞስፌር ብንገናኝ ፤ የጥቁር ሕዝቦችን የመታሰብያ ዝግጅት በደመቀ መልኩ እናከብራለን ። እንዲሁም ተወዳጇን ጥቁር አሜሪካዊት ገጣሚ ማያ አንጄሎን እንዘ
ዛሬ ልክ በ 12 ፡ 00 ሰዓት ቦሌ በሚገኘው አትሞስፌር ብንገናኝ ፤ የጥቁር ሕዝቦችን የመታሰብያ ዝግጅት በደመቀ መልኩ እናከብራለን ። እንዲሁም ተወዳጇን ጥቁር አሜሪካዊት ገጣሚ ማያ አንጄሎን እንዘክራለን። ከመንበረማርያም ኃይሉ፣ ቴዎድሮስ ካሳ፣ ዲበኩሉ ጌታ፣ ደቢ አላምረው እና ሌሎችም ተወዳጅ ገጣሚዎች ጋር ጥሩ ምሽት ይኖረናል። አዳዲስ የግጥም መጽሐፍት ለሽያጭ ይቀርባሉ ከግጥም በተጨማሪም በማያ አንጀሎ ሥራዎች እና የሕይወት ታሪክ ዙሪያ የተሠራ ዘጋቢ ፊልም የሚታይ ይሆናል። ዛሬ ቦሌ ዓለም ሲኒማ ጀርባ በሚገኘው በአትሞስፌር እንድንገናኝ ይሁን! #Black_History_Month #Poetry #Maya_Angelou #Poetrylovers #Atmosphere #ArtinAddis #spokenword #slampoetry #gitemsitem

ሰዎች ሼር እያደረጋችሁ አግዙኝ
+4
ሰዎች ሼር እያደረጋችሁ አግዙኝ

Miss it not!
Miss it not!

Repost from Event Addis Media
📌የገጣሚ ዲበኩሉ ጌታ መጽሐፍ ለንባብ በቃ ገጣሚና ጋዜጠኛ ዲበኩሉ ጌታ የበኩር ስራው የኾነውን "የምድር ዘላለም" ከፃፈ በኋላ ዘለግ ላሉ አመታት "ሰው እስካለ ድረስ" የተሰኘውን የግጥም መድበል ሲ
📌የገጣሚ ዲበኩሉ ጌታ መጽሐፍ ለንባብ በቃ ገጣሚና ጋዜጠኛ ዲበኩሉ ጌታ የበኩር ስራው የኾነውን "የምድር ዘላለም" ከፃፈ በኋላ ዘለግ ላሉ አመታት "ሰው እስካለ ድረስ" የተሰኘውን የግጥም መድበል ሲያሰናዳ ቆይቷል። "ሰው እስካለ ድረስ" ከበርካታ ግጥሞቹ መካከል በዚህ ኮረብታ ኮረኮንች በሆነው የሕይወት ጎዳና በማይረብሽ መልኩ ለግጥም አፍቃሪያንና ተደራሲያን ይሆኑ ዘንድ ተመርጠው የታተሙ ናቸው። ግጥም የሕያው ስሜቶች ምስክሮች ናቸው እንዳለው ባለቅኔው፣ የዲበኩሉ ግጥሞች ምስክሮች ናቸው። በተለያዩ ጊዜያት የተፃፉ ልዩ ልዩ ጭብጥ ያላቸው ግጥሞችን ያካተተው መድበሉ፤ በ126 ገጾች ተቀንብቦ በ297 ብር ለአገር ውስጥ፣ በ20 ዶላር ለውጭ አገር ገበያ ቀርቧል፡፡"ሰው እስካለ ድረስ" በሁሉም መጻሕፍት መደብር እንደሚገኝ ለማወቅ ተችሏል፡፡ ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1

🎶🎷✨ Live Music 🎷🎸🎶 Get ready for an unforgettable evening of rhythm and melodies as Tibeb be Adebabay 2024 brings live m
🎶🎷✨ Live Music 🎷🎸🎶 Get ready for an unforgettable evening of rhythm and melodies as Tibeb be Adebabay 2024 brings live music to Degash Lounge! Join us on Saturday, December 28, 2024, from 6 PM to 8 PM, and experience the magic of live performances in an intimate setting. 🌟 Let’s turn up the vibes, connect through music, and celebrate the power of sound. 📍 Location: Degash Lounge https://maps.app.goo.gl/YWHvqbWzm7FbFJdDA ⏰ Time: 6 PM - 8 PM 🎶 Come for the tunes, stay for the energy! 🎵 #Tibeb2024 #LiveMusic #StoriesInMotion #DegashLounge #MusicVibes

ድንቅ የመጽሐፍ ምረቃ " ክንፋም ከዋክብት" ለመጀመሪያ ጊዜ 50 ገጣሚያንን ያሰባሰበ ሕትመት። ቅጽ ሁለት ይቀጥላል። እነሆ ከሀገራችን ከተለያዩ ከተሞች የተሰባሰቡ ወጣቶች ናቸው። ከፖለቲካዊና ሃይማኖ
ድንቅ የመጽሐፍ ምረቃ " ክንፋም ከዋክብት" ለመጀመሪያ ጊዜ 50 ገጣሚያንን ያሰባሰበ ሕትመት። ቅጽ ሁለት ይቀጥላል። እነሆ ከሀገራችን ከተለያዩ ከተሞች የተሰባሰቡ ወጣቶች ናቸው። ከፖለቲካዊና ሃይማኖታዊ ጉዳዮች ነጻ የሆኑና የወጣቶቹ ተሰጥኦ፣ ንባብና ምናብ የተሰነደበት መጽሐፍ ነው። ለወዳጅ፣ ጓደኛ ስጦታ ያበርክቱ። 0911 125788

ዓመቱ ሊሸኝ ተተኪውም ሊገባ ነው። እኛም ወር ጠብቀን ይኸው ገርጂ በሚገኘው ደስክ አዲስ ልንከሰት ሆነ። የጻፋችሁትን፣ የተዘጋጃችሁበትን፣ ሰው ጋር ቢቀርብ የምትሉትን ሁሉ ይዛችሁ ብትመጡ እናንተን ለ
ዓመቱ ሊሸኝ ተተኪውም ሊገባ ነው። እኛም ወር ጠብቀን ይኸው ገርጂ በሚገኘው ደስክ አዲስ ልንከሰት ሆነ። የጻፋችሁትን፣ የተዘጋጃችሁበትን፣ ሰው ጋር ቢቀርብ የምትሉትን ሁሉ ይዛችሁ ብትመጡ እናንተን ለማየት ከሚመጡ ጥበብ ወዳድ ምርጥዬ ሰዎች ጋር ትተዋወቃላችሁ! ከወዲሁ እልል ያለ ዓመት እንዲሆንላችሁ ተመኘን! As the Ethiopian year draws to a close and a new one begins, we're excited to celebrate in style this month! Bring along everything you've written, prepared, or wish to share, and join us for a memorable gathering with fellow art and culture enthusiasts. Let's welcome the new year with joy and creativity! Wishing you a year full of cheers and success! #ክፍቱመድረክ #እልልያልኩሐበሻ #ግጥምሲጥም #ግጥምለምትወዱ #theopenmic #openmic #gitemsitem #poetry #artinaddis

Repost from Event Addis Media
📌 "ግጥም ሲጥም" የኪነጥበብ ዝግጅት ነገ ይካሄዳል "ግጥም ሲጥም "ለሁሉም ክፍት የሆነ የኪነጥበብ መድረክ ነገ ረቡዕ ነሐሴ 1 2016 ዓ.ም ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ ገርጂ በሚገኘው ደስክ አዲስ ው
📌 "ግጥም ሲጥም" የኪነጥበብ ዝግጅት ነገ ይካሄዳል "ግጥም ሲጥም "ለሁሉም ክፍት የሆነ የኪነጥበብ  መድረክ ነገ ረቡዕ ነሐሴ 1 2016 ዓ.ም ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ ገርጂ በሚገኘው ደስክ አዲስ ውስጥ ይካሄዳል። የግጥም ሲጥም አዘጋጆችም "በቻይና ከተዘጋጀው ዓለምአቀፍ የወጣቶች የሥነግጥም ፌስቲቫል ተሳትፏችን መልስ የግጥም ሲጥም ክፍቱ መድረክ እልል ብሎ መጥቷል ልዩ ተጋባዥ አጣሚያንን ይዘን በአዲስ መልክ እንጠብቃችኋለን" ብለዋል። የዚህ ኪነጥበባዊ ዝግጅት መግቢያ በጊዜ መገኘታችሁ ነው ተብላችኋል። ለተጨማሪው :https://t.me/EventAddis1

በምርጥዬ ግጥሞቹ እና የራሱ በሆነው አቀራረቡ የነፍፍ ሰዎችን ቀልብ የገዛው አስቱ በልዩነት ተጋባዥ አጣሚያችን ሆኖ አብሮን ያመሻል! መግቢያ: 12 ሰዓት (አናስከፍልም! እናንተ ብቻ ተገኙ) Tge a
በምርጥዬ ግጥሞቹ እና የራሱ በሆነው አቀራረቡ የነፍፍ ሰዎችን ቀልብ የገዛው አስቱ በልዩነት ተጋባዥ አጣሚያችን ሆኖ አብሮን ያመሻል! መግቢያ: 12 ሰዓት (አናስከፍልም! እናንተ ብቻ ተገኙ) Tge amazing spoken word specialist Astu is our special performer for this month. We're sure you speak poetry or art, if not Amharic! #openmic #እልልያልኩሐበሻ #ግጥምሲጥም #አስቱ #astu #ግጥምለምትወዱ #ግጥም #poetry #artinaddis #theopenmic #ክፍቱመድረክ

በቻይና ከተዘጋጀው ዓለምአቀፍ የወጣቶች የስነ-ግጥም ፌስቲቫል ተሳትፏችን መልስ የግጥም ሲጥም ክፍቱ መድረክ እልል ብሎ መጥቷል! ልዩ ተጋባዥ አጣሚያንን ይዘን በአዲስ መልክ እንጠብቃችኋለን። የደስክ አዲስን አድራሻ ለማግኘት👇🏾 https://maps.app.goo.gl/QDAMMUEPRHyfQ3pS9 After our participation at the first International Youth Poetry Festival in China, our open mic is back bigger and better with special performers and invited poets! Come through for an amazing poetic night! #ክፍቱመድረክ #ግጥምሲጥም #እልልያልኩሐበሻ #ግጥምለምትወዱ #openmic #theopenmic #gitemsitem #poetry #artinaddis

After participating at the International Youth Poetry Festival in Hangzhou and Beijing our flag is now home and our monthly open.mic is just around the corner! Stay tuned!

እልል ያለ ክፍት መድረክ ከግጥም ሲጥም! ነገ ከ12 ሰዓት ጀምሮ ደስክ አዲስ አይቀርም! የጻፋችሁትን አጋሩን፣ የዘመናቸው ቀለም የሆኑ ገጣሚያንና ሌሎችም ጥበበኞች ሲመሰጡበት የቆዩትንም እንኮምኩም!
እልል ያለ ክፍት መድረክ ከግጥም ሲጥም! ነገ ከ12 ሰዓት ጀምሮ ደስክ አዲስ አይቀርም! የጻፋችሁትን አጋሩን፣ የዘመናቸው ቀለም የሆኑ ገጣሚያንና ሌሎችም ጥበበኞች ሲመሰጡበት የቆዩትንም እንኮምኩም! መግቢያው ሰዓት እንጂ ብር አይደለም። 12 ሰዓት! Join us for a night of self-expression and the flourishing of amazing poets and performers. Share your work and enjoy the creations of our talented community! Instead of an entrance fee, we have an entrance time. 6 PM

ክፍቱን መድረክ ሳናቋርጥባችሁ ማድረሳችንን እንቀጥል! በሉ የጻፋችሁትን ይዛችሁ ከች በሉ፣ እዛው ተመዝገቡ እና እዛው አቅርቡ! የነገ ሰው ይበለን ቦታው ደስክ አዲስ - ገርጂ ከዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ ወደ
ክፍቱን መድረክ ሳናቋርጥባችሁ ማድረሳችንን እንቀጥል! በሉ የጻፋችሁትን ይዛችሁ ከች በሉ፣ እዛው ተመዝገቡ እና እዛው አቅርቡ! የነገ ሰው ይበለን ቦታው ደስክ አዲስ - ገርጂ ከዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ ወደ መብራት ኃይል መሄጃ ዓለም ገብሬ ሕንጻ 12ተኛ ፎቅ 👉🏾 https://maps.app.goo.gl/QDAMMUEPRHyfQ3pS9 Here we are again! Bring your creativity and get a stage to perform it or come and enjoy the flourishing talents of the city.

Repost from N/a
Meeting the candidates 🙂❗️ ➡️ Seife Temam, national champion of Slam Poetry in Ethiopia and founder of Gitem Sitem, promotes
Meeting the candidates 🙂❗️ ➡️ Seife Temam, national champion of Slam Poetry in Ethiopia and founder of Gitem Sitem, promotes artistic expression through his commitment to slam and dub poetry, and organizes the National Slam Championships in Ethiopia. #Africa_selection_2024_TOGO World Poetry Slam Organization

Repost from N/a
Meeting the candidates 🙂❗️ ➡️ Seife Temam, national champion of Slam Poetry in Ethiopia and founder of Gitem Sitem, promotes
Meeting the candidates 🙂❗️ ➡️ Seife Temam, national champion of Slam Poetry in Ethiopia and founder of Gitem Sitem, promotes artistic expression through his commitment to slam and dub poetry, and organizes the National Slam Championships in Ethiopia. #Africa_selection_2024_TOGO World Poetry Slam Organization