cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

ፋሲል ከነማ እግር ኳስ ቡድን Fasil kenema football club

አንጋፋዉና ተወዳጁ ፋሲል ከነማ ስፖርት ክለብ በ1960 ዓ/ም ተመሰረተ፡፡ይህ አንጋፋ የአጴወች ክለብ 52 አመታትን አስቅጥሯል፡፡

نمایش بیشتر
Advertising posts
498مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
اطلاعاتی وجود ندارد7 روز
اطلاعاتی وجود ندارد30 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

ፋሲል ከነማ /አፄዎቹ/ የኛ™: 86' ፋሲል ከነማ 2-1 ኢትዮ ኤሌክትሪክ 69' አምሳሉ ጥላሁን | 78' አብነት ደምሴ 70' ናትናኤል ገብረጊዮርጊስ አፄዎቹ ድል ቀንቷቸዋል ! በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ አስራ አራተኛ ሳምንት መርሐ ግብር ፋሲል ከነማ ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ጋር ያደረገውን ጨዋታ 2 ለ 1 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል። የአፄዎቹን የማሸነፊያ ግቦች ናትናኤል ገብረ ጊዮርጊስ እና አምሳሉ ጥላሁን ከመረብ ማሳረፍ ሲችሉ ለኢትዮ ኤሌክትሪክ አብነት ደምሴ አስቆጥሯል። ፋሲል ከነማ ማሸነፉን ተከትሎ በሊጉ በደረጃ ሰንጠረዥ ሀያ ነጥቦች በመሰብሰብ #አምስተኛ ደረጃ ላይ መቀመጥ ችሏል። ኢትዮ ኤሌክትሪክ በበኩላቸው በሊጉ ደረጃ ሰንጠረዥ ስምንት ነጥቦች በመሰብሰብ በወራጅ ቀጠናው አስራ አምስተኛ ደረጃ ላይ ይገኛሉ። በቀጣይ የሊጉ መርሐ ግብር ፋሲል ከነማ ከ ኢትዮጵያ ቡና እንዲሁም ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከ ሲዳማ ቡና የሚጫወቱ ይሆናል። t.me/Ethiokingbet t.me/Ethiokingbet
نمایش همه...
እረፍት 0-0
نمایش همه...
ዕረፍት ! ፋሲል ከነማ 0-0 ኢትዮ ኤሌክትሪክ @FASILSC
نمایش همه...
ጨዋታው ተጀምሯል! ፋሲል ከነማ 0-0 ኢትዮ ኤሌክትሪክ @Manfasi
نمایش همه...
አሰላለፍ
نمایش همه...
ታላቅ የትብብር ጥሪ እንደሚታወቀው ከነገ ጀምሮ በተቀራራቢ ሰአት በርካታ በረራወች ጎንደር ስለሜርፋ በኤርፓርት የሚገኙ ታክሲወች እንግዶችን ለማስተናገድ እንደሚቸገሩ እሙን ነው ከተማ አስተዳደሩ ተጨማሪ መኪኖች የመደበ ቢሆንም ከሚመጣው እንግዳ ቁጥር አንፃር እጥረት እንዳይከሰት የቤት መኪና ያላችሁ የከተማችን ነዋሪወች እንግዶችን በመቀበል እንድታግዙን በአክብሮት እንጠይቃለን ። @Manfasi
نمایش همه...