cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

پست‌های تبلیغاتی
21 558
مشترکین
+72024 ساعت
+7377 روز
+1 25430 روز
توزیع زمان ارسال

در حال بارگیری داده...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
تجزیه و تحلیل انتشار
پست هابازدید ها
به اشتراک گذاشته شده
ديناميک بازديد ها
01
ይህን መልእክት SHARE ያድርጉ፣ ይሸለሙ!         አሚጎስ የፋሲካ ስጦታ ይዞልዎ መጣ! ይህን መልዕክት ለወዳጅ፣ ዘመድ፣ ጓደኛዎ ሲያጋሩ፣ የበዓል አስቤዛዎን የሚገበያዩበት የ2ሺህ ብር የሸመታ ኩፖን ይሸለማሉ! ተሸላሚ ለመሆን ቀጣዩን ቅደም ተከተል ይከተሉ... 1. በመጀመሪያ ቀጣዩን የቦት ሊንክ ይጫኑ፡- https://t.me/amigossacco_referral_bot?start=381567988 2. START የሚለውን ይጫኑ፣ 3. JOIN CHANNEL የሚለውን ይጫኑ፣ 4. ወደ መጀመሪያው ቦት ይመለሱ፣ 5. CONTINUE የሚለውን ሲጫኑ የመጋበዣ ሊንክዎን ያገኛሉ፣ 6. መልክቱን ካጋሯቸው ሰዎች መካከል ቢያንስ 50 ያህሉ የአምጎስን የቴሌግራም ቻናል JOIN ሲያደርጉ እርስዎ ተሸላሚ ይሆናሉ! ሽልማቱ የፋሲካ በዓል ዋዜማ ላይ ለተሸላሚዎች ይደርሳል! በተጨማሪም አሚጎስ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ለ15 ቀናት ብቻ የሚቆዩ ልዩ የብድር አማራጮችን በአነስተኛ የወለድ ምጣኔ ይዞላችሁ ቀርቧል። መልካም የትንሣዔ በዓል!
3 74965Loading...
02
Happy international Labour Day                                           Our address: Piazza Arada Giorgi Church, on the road leading to the Addisu gebya, in front of AA Medical College, on the 3rd floor of the tzabi building.                                                                                                    Telegram: https://ow.ly/8Hhh50QKGt8 Facebook: https://ow.ly/9Gw050QKGt7 Instagram: https://ow.ly/QZa350QKGta TikTok: https://ow.ly/mJgK50QKGth #Amigos #11years #anniversary #amigos #microfinance  #amigosofficalpage #fintech #cooperative #entrepreneur #finance #ethiopia #ethiopian #addisabeba
4 2244Loading...
03
ይህን መልእክት SHARE ያድርጉ፣ ይሸለሙ!         አሚጎስ የፋሲካ ስጦታ ይዞልዎ መጣ! ይህን መልዕክት ለወዳጅ፣ ዘመድ፣ ጓደኛዎ ሲያጋሩ፣ የበዓል አስቤዛዎን የሚገበያዩበት የ2ሺህ ብር የሸመታ ኩፖን ይሸለማሉ! ተሸላሚ ለመሆን ቀጣዩን ቅደም ተከተል ይከተሉ... 1. በመጀመሪያ ቀጣዩን የቦት ሊንክ ይጫኑ፡- https://t.me/amigossacco_referral_bot?start=381567988 2. START የሚለውን ይጫኑ፣ 3. JOIN CHANNEL የሚለውን ይጫኑ፣ 4. ወደ መጀመሪያው ቦት ይመለሱ፣ 5. CONTINUE የሚለውን ሲጫኑ የመጋበዣ ሊንክዎን ያገኛሉ፣ 6. መልክቱን ካጋሯቸው ሰዎች መካከል ቢያንስ 50 ያህሉ የአምጎስን የቴሌግራም ቻናል JOIN ሲያደርጉ እርስዎ ተሸላሚ ይሆናሉ! ሽልማቱ የፋሲካ በዓል ዋዜማ ላይ ለተሸላሚዎች ይደርሳል! በተጨማሪም አሚጎስ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ለ15 ቀናት ብቻ የሚቆዩ ልዩ የብድር አማራጮችን በአነስተኛ የወለድ ምጣኔ ይዞላችሁ ቀርቧል። መልካም የትንሣዔ በዓል!
3 54422Loading...
04
Media files
3 5892Loading...
05
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለሆሳዕና በዓል አደረሳችሁ                                                                                                                                                         አድራሻችን: ፒያሳ አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስትያን ከፍ ብሎ ወደ አዲሱ ገበያ በሚወስደው መንገድ ከአ.አ ሜዲካል ኮሌጅ ፊትለፊት በሚገኘው ህንጻ 3ተኛ ፎቅ ላይ                                                                                                                                                                         Telegram: https://ow.ly/8Hhh50QKGt8 Facebook: https://ow.ly/9Gw050QKGt7 Instagram: https://ow.ly/QZa350QKGta TikTok: https://ow.ly/mJgK50QKGth #አሚጎስ #11years #anniversary #amigos #microfinance  #amigosofficalpage #fintech #cooperative #entrepreneur #finance #ethiopia #ethiopian #addisabeba
4 1832Loading...
06
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለሆሳዕና በዓል አደረሳችሁ                                                                                                                                                         አድራሻችን: ፒያሳ አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስትያን ከፍ ብሎ ወደ አዲሱ ገበያ በሚወስደው መንገድ ከአ.አ ሜዲካል ኮሌጅ ፊትለፊት በሚገኘው ህንጻ 3ተኛ ፎቅ ላይ                                                                                            Telegram:https://ow.ly/8Hhh50QKGt8 Facebook: https://ow.ly/9Gw050QKGt7 Instagram: https://ow.ly/QZa350QKGta TikTok: https://ow.ly/mJgK50QKGth #አሚጎስ #11years #anniversary #amigos #microfinance  #amigosofficalpage #fintech #cooperative #entrepreneur #finance #ethiopia #ethiopian #addisabeba
10Loading...
07
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለሆሳዕና በዓል አደረሳችሁ                                                                                                                                                         አድራሻችን: ፒያሳ አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስትያን ከፍ ብሎ ወደ አዲሱ ገበያ በሚወስደው መንገድ ከአ.አ ሜዲካል ኮሌጅ ፊትለፊት በሚገኘው ህንጻ 3ተኛ ፎቅ ላይ                                                                                                                                                                         Telegram: https://ow.ly/8Hhh50QKGt8 Facebook: https://ow.ly/9Gw050QKGt7 Instagram: https://ow.ly/QZa350QKGta TikTok: https://ow.ly/mJgK50QKGth #አሚጎስ #11years #anniversary #amigos #microfinance  #amigosofficalpage #fintech #cooperative #entrepreneur #finance #ethiopia #ethiopian #addisabeba
10Loading...
08
ለአጭር ጊዜ የሚቆይ ልዩ የብድር አማራጭ በአነስተኛ የብድር ወለድ ምጣኔ፣ በአጭር ጊዜ ብድር የሚያገኙበት ልዩ ቅናሽ ከበዓል ስጦታዎች ጋር አዘጋጅቶ ይጠብቃችኋል አሚጎስ! አድራሻችን: ፒያሳ አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስትያን ከፍ ብሎ ወደ አዲሱ ገበያ በሚወስደው መንገድ ከአ.አ ሜዲካል ኮሌጅ ፊትለፊት በሚገኘው ህንጻ 3ተኛ ፎቅ ላይ Telegram: https://ow.ly/8Hhh50QKGt8 Facebook: https://ow.ly/9Gw050QKGt7 Instagram: https://ow.ly/QZa350QKGta TikTok: https://ow.ly/mJgK50QKGth #አሚጎስ #11years #anniversary #amigos #microfinance  #amigosofficalpage #fintech #cooperative #entrepreneur #finance #ethiopia #ethiopian #addisabeba
4 8776Loading...
09
https://youtube.com/shorts/G_HQVZeQivo?feature=share
4 67611Loading...
10
አሚጎስ የገንዘብ ቁጠባና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበር በዓልን ምክንያት በማድረግ ልዩ የብድር አገልግሎትን በይፋ አስጀመረ:: (አሚጎስ፣ ሚያዚያ 15 ቀን 2016ዓ.ም) አሚጎስ የገንዘብ ቁጠባና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበር የትንሳአኤ በአልን ምክንያት በማድረግ በአይነቱ ልዩ የሆነ የብድር አገልግሎት አቅርቧል። የኅብረት ሥራ ማህበሩ ምክትል ስራ አስኪያጅና የቢዝነስ ዴቨሎፕመንት ኃላፊ የሆኑት አቶ ዘላለም ይልማ እንደገለፁት የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ የወጣው የብድር አማራጭ በብዙ መልኩ አባላትን ተጠቃሚ የሚያደርግ መሆኑን በመግለፅ ለሚቀጥሉት 15 ቀናት አባላት የበዓል ልዩ የብድር አማራጮችን ተጠቃሚ እንዲሆኑ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።  አሚጎስ ከመቼውም ጊዜ በተለየ መልኩ አቅሙን፣ ራዕዩን ተደራሽነቱን ከፍ በማድረግ ለብዙ የማህበረሰብ ክፍሎች በቁጠባና በብድር የፋይናንስ አጋር እና ድጋፍ በመሆን የብዙዎች የስኬት መሰላል ለመሆን በትጋት እየሰራ ይገኛል።
6 74510Loading...
11
☎️አጭር ስልክ ቁጥር: 8511 Telegram: https://ow.ly/8Hhh50QKGt8 Facebook: https://ow.ly/9Gw050QKGt7 Instagram: https://ow.ly/QZa350QKGta TikTok: https://ow.ly/mJgK50QKGth #አሚጎስ #11years #anniversary #amigos #microfinance  #amigosofficalpage #fintech #cooperative #entrepreneur #finance #ethiopia #ethiopian #addisabeba
7 2419Loading...
12
https://youtu.be/n9xwi7A-u2Q
6 6793Loading...
13
☎️አጭር ስልክ ቁጥር: 8511 Telegram: https://ow.ly/8Hhh50QKGt8 Facebook: https://ow.ly/9Gw050QKGt7 Instagram: https://ow.ly/QZa350QKGta TikTok: https://ow.ly/mJgK50QKGth #አሚጎስ #11years #anniversary #amigos #microfinance  #amigosofficalpage #fintech #cooperative #entrepreneur #finance #ethiopia #ethiopian #addisabeba
6 7539Loading...
14
☎️አጭር ስልክ ቁጥር: 8511 Telegram: https://ow.ly/8Hhh50QKGt8 Facebook: https://ow.ly/9Gw050QKGt7 Instagram: https://ow.ly/QZa350QKGta TikTok: https://ow.ly/mJgK50QKGth #አሚጎስ #11years #anniversary #amigos #microfinance  #amigosofficalpage #fintech #cooperative #entrepreneur #finance #ethiopia #ethiopian #addisabeba
6 6025Loading...
15
https://youtu.be/9GahFRlFddw
5 4355Loading...
16
ነገን የተሻለ ለማድረግ ዛሬ ይቆጥቡ የኑሮ ውድነቱን ለመታገል እቆጥባልሁ እበደራለሁ ነገዬን የተሻለ አደርጋለሁ! አሚጎስ ምርጫዬ ነው                     አድራሻችን: ፒያሳ አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስትያን ከፍ ብሎ ወደ አዲሱ ገበያ በሚወስደው መንገድ ከአ.አ ሜዲካል ኮሌጅ ፊትለፊት በሚገኘው ህንጻ 3ተኛ ፎቅ ላይ                                                                                                                    ☎️አጭር ስልክ ቁጥር: 8511 Telegram: https://ow.ly/8Hhh50QKGt8 Facebook: https://ow.ly/9Gw050QKGt7 Instagram: https://ow.ly/QZa350QKGta TikTok: https://ow.ly/mJgK50QKGth #አሚጎስ #11years #anniversary #amigos #microfinance  #amigosofficalpage #fintech #cooperative #entrepreneur #finance #ethiopia #ethiopian #addisabeba
6 1676Loading...
17
ጥቂት ስለ አሚጎስ 11 ዓመታትን ለአባላቶቻችን ምቹና ቀልጣፋ አገልግሎት በመስጠት፤ ከ 4 ቢሊዮን ብር በላይ ብድር በመስጠት የሺዎችን ኑሮ መቀየር ችለናል። በዚህም በሀገራችን ካሉ ኅብረት ሥራ ማህበራት ግንባር ቀደምቶች ነን!                                                                                                                    ☎️አጭር ስልክ ቁጥር: 8511 Telegram: https://ow.ly/8Hhh50QKGt8 Facebook: https://ow.ly/9Gw050QKGt7 Instagram: https://ow.ly/QZa350QKGta TikTok: https://ow.ly/mJgK50QKGth #አሚጎስ #11years #anniversary #amigos #microfinance  #amigosofficalpage #fintech #cooperative #entrepreneur #finance #ethiopia #ethiopian #addisabeba
7 2477Loading...
18
አሚጎስ እና ኒዊ ጄኔሬሽን ሁለት ሺህ  በጋራ አብሮ መስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ። አሚጎስ፣ ሚያዚያ 5 ቀን2016 የአሚጎስ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ማህበር   እና ኒው ጄኔሬሽን ሁለት ሺህ የከባድ መኪና ባለንብረቶች ማህበር  በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የውል ስምምነት  ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን የተፈራረሙት የአሚጎስ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ማህበር ምክትል ስራ አስኪያጅና ቢዝነስ ዴቨሎፕመንት ኃላፊ የሆኑት አቶ ዘላለም ይልማ  እና ከኒው ጄኔሬሽን ሁለት ሺህ የከባድ መኪና ባለንብረቶች ማህበር ስራ አስኪያጅ የሆኑት አቶ አብተው ጌታሁን   ናቸው፡፡ በዋነኛነት አሚጎስ ለማህበሩ የብድር አማራጮችን በማቅረብ ብድር መውሰድ የሚያስችላቸው አገልግሎት ላይ በጋራ በሚሰሩበት አግባብ ላይ ከስምምነት መደረሱን  ተገልጿል፡፡ በተጨማሪም ኃላፊዎቹ በጋራ መስራት የሚያስችላቸው በአንዳንድ ነጥቦች ዙሪያ ውይይት አካሂደዋል።
8 6322Loading...
19
(አሚጎስ፤ ሚያዚያ4 ቀን 2016ዓ.ም) በሀገር ውስጥ የሚገጣጠሙ መኪኖች በብድር መስጠት የሚያስችል  ስምምነቶች ተፈረመ። አሚጎስ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ስራ ማህበር ላለፉት 11 ዓመታት ለዓላማ መቆጠብና ተበድሮ ኑሮን የመቀየር ጠቀሜታን በሺህዎች ለሚቆጠሩ ስኬታማ ለሆኑ ቆጣቢና ተበዳሪ አባላቱ በተጨባጭ ያሳየ እና በየጊዜው በሚያሳየው ዕድገት በሀገራችን ከሚገኙ ሞዴል የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ማህበራት መካከል በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳል። ኅብረት ሥራ ማህበሩ ከሚሰጣቸው የብድር አገልግሎቶች በተጨማሪ ከተለያዩ የመኪና አስመጪና የመኪና መገጣጠሚያ ተቋማት ጋር በሚያደርገው ሥምምነት አባላት የመኪና ግዢ የሚፈፅሙበትን አገልግሎት በማቅረብ ለአባላቶቹ ምቹ እና ቀልጣፋ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል። ዛሬ ሚያዚያ 4 ቀን 2016ዓ.ም  ከበላይ አብ ሞተርስ ኃ/የተ/የግ/ማ ጋር ባደረገው ስምምነት መስፈርቱን ለሚያሟሉ አባላቱ በሀገር ውስጥ የሚገጣጠሙ መኪኖችን  እንደሚሰጥ ተገልጿል። በስምምነቱ ወቅት የኅብረት ሥራ ማህበሩ ዋና ስራ አስኪያጅ  አቶ ፍፁም አብርሃ አሚጎስ በአባላት ፍላጎት መሰረት ከተለያዩ የመኪና አስመጪና የመኪና መገጣጠሚያ ተቋማት ጋር ስምምነት በመፍጠር ለአባላት ምቹ አገልግሎት በመስጠት ላይ እንደሚገኝ ገልፀዋል። የስራ ውል  ስምምነቱን የአሚጎስ የገንዘብ ቁጠባና ብድር የኅብረት  ሥራ ማህበር  ስራ አስኪያጅ አቶ ፍፁም አብርሃ እና የበላይ አብ ሞተርስ ኃ/የግ/ማ  ስራ አስኪያጅ በሆኑት በአቶ ምንተስኖት ተዘራ  መካከል ተከናውኗል፡፡
7 42415Loading...
20
እንኳን ለዒድ አል-ፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ! የረመዳን ፆም ሐይማኖታዊ ስነ-ምግባርን ጠብቆ የሚፆም ታላቅ ወር በመሆኑ የኢድ-አል-ፈጥር በዓልን ስናከብር ያለው ለሌለው በማካፈል በጋራና በደስታ የሚከበር በአል በመሆኑ የአብሮነት መገለጫም ነው:: በድጋሜ እንኳን ለ1445ኛው አመተ ሂጂራ የኢድ አል ፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ ለማለት እንወዳለን!                    ኢድ-ሙባረክ! #አሚጎስ #11years #anniversary #amigos #microfinance  #amigosofficalpage #fintech #cooperative #entrepreneur #finance #ethiopia #ethiopian #addisabeba
5 7716Loading...
21
በቴሌግራም ገፃችን ላይ ብቻ
6 2575Loading...
22
ቀድመው የሚመልሱ ሶስት መላሾች  ያልተገደበ ኢንተርኔት ጥቅል እና 1430 ደቂቃ የድምፅ ጥቅል ይሸለማሉ።                                                                                                                                                                                        አድራሻችን: ፒያሳ አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስትያን ከፍ ብሎ ወደ አዲሱ ገበያ በሚወስደው መንገድ ከአ.አ ሜዲካል ኮሌጅ ፊትለፊት በሚገኘው ህንጻ 3ተኛ ፎቅ ላይ ☎️አጭር ስልክ ቁጥር: 8511 ✅የ ፌስቡክ ገፃችንን ይቀላቀሉ Facebook: https://www.facebook.com/Amigossacco                                                                                                                                                                                                                                       #አሚጎስ #11years #anniversary #amigos #microfinance  #amigosofficalpage #fintech #cooperative #entrepreneur #finance #ethiopia #ethiopian #addisabeba
6 1854Loading...
23
(አሚጎስ፤ መጋቢት 30 ቀን 2016 ዓ.ም) ከወለድ ነፃ አገልግሎት አስጣጥ ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ። አሚጎስ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኃላፊነቱ የተወሰነ የኅብረት ሥራ ማኅበር በተቋሙ ውስጥ ለሚገኙ ቅጥር ሰራተኞች ከወለድ ነፃ አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ለመጀመሪያ ዙር ሰልጣኞች ለተከታታይ ሁለት ቀናት በሶራምባ ሆቴል   የመሰብሰቢያ አዳራሽ ስልጠና የተሰጠ መሆኑን፣ ስልጠናው በሁለተኛ ዙር ለተቀሩት ሰራተኞች እንደሚሰጥና ስልጠናው በማክስብሪጅ ትምህርትና ስልጠና ተቋም አማካኝነት መሰጠቱን  የኅብረት ሥራ ማኅበሩ የሰው ሀብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ የሆኑት ወ/ሮ ረድኤት ተፈራ  ገልፀዋል፡፡                                                                                                              ☎️አጭር ስልክ ቁጥር: 8511 Telegram: https://ow.ly/8Hhh50QKGt8 Facebook: https://ow.ly/9Gw050QKGt7 Instagram: https://ow.ly/QZa350QKGta TikTok: https://ow.ly/mJgK50QKGth #አሚጎስ #11years #anniversary #amigos #microfinance  #amigosofficalpage #fintech #cooperative #entrepreneur #finance #ethiopia #ethiopian #addisabeba
6 3437Loading...
24
አሚጎስ በርካቶችን የመኪና ባለቤት ማድረጉን ቀጥሏል!       (አሚጎስ፤ መጋቢት 27 ቀን 2016ዓ.ም)                                                                                                                                                                                                                         አሚጎስ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ስራ ማህበር ከዚህ ቀደም ከመኪና አቅራቢ ድርጅቶች ጋር  በመሆን ብድር በማመቻት በርካቶችን የመኪና ባለቤት ማድረጉ የሚታወስ ሲሆን በዛሬው ዕለትም ከኢትዮፒካር ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ጋር በጋራ መስራት የሚያስችለውን ስምምነት አድርጓል፡፡ የአሚጎስ የህብረት ስራ ማህበር ምክትል  ስራ አስኪያጅና ቢዝነስ ዴቨሎፕመንት ኃላፊ የሆኑት  አቶ ዘላለም ይልማ በሥምምነቱ  ወቅት እንዳሉትም ተቋሙ የተበዳሪዎችን ፍላጎት መሠረት በማድረግ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን አቅራቢ ከሆኑ ተቋማት ጋር በትብብር እየሠራ ይገኛል። ከእነዚህ ተቋማት መካከል አንዱ ዛሬ ከኢትዮፒካር የተደረገው ስምምነት ተጠቃሽ መሆኑን ገልጸዉ ለሰባት ቆጣቢዎች የመኪና ርክክብ ማድረጉንም ገልጸዋል፡፡ ሁለቱ ተቋማት ዛሬ ባደረጉት ስምምነት መሠረትም አሚጎስ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ስራ ማኀበር መስፈርቱን ያሟሉ ተበዳሪዎችን በሚያቀርበው መሠረት ኢትዮፒካር ከውጭ ሀገር ያስመጣቸውን የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን ያቀርባል። አሚጎስ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ማህበር !
9 63444Loading...
Photo unavailableShow in Telegram
ይህን መልእክት SHARE ያድርጉ፣ ይሸለሙ!         አሚጎስ የፋሲካ ስጦታ ይዞልዎ መጣ! ይህን መልዕክት ለወዳጅ፣ ዘመድ፣ ጓደኛዎ ሲያጋሩ፣ የበዓል አስቤዛዎን የሚገበያዩበት የ2ሺህ ብር የሸመታ ኩፖን ይሸለማሉ! ተሸላሚ ለመሆን ቀጣዩን ቅደም ተከተል ይከተሉ... 1. በመጀመሪያ ቀጣዩን የቦት ሊንክ ይጫኑ፡- https://t.me/amigossacco_referral_bot?start=381567988 2. START የሚለውን ይጫኑ፣ 3. JOIN CHANNEL የሚለውን ይጫኑ፣ 4. ወደ መጀመሪያው ቦት ይመለሱ፣ 5. CONTINUE የሚለውን ሲጫኑ የመጋበዣ ሊንክዎን ያገኛሉ፣ 6. መልክቱን ካጋሯቸው ሰዎች መካከል ቢያንስ 50 ያህሉ የአምጎስን የቴሌግራም ቻናል JOIN ሲያደርጉ እርስዎ ተሸላሚ ይሆናሉ! ሽልማቱ የፋሲካ በዓል ዋዜማ ላይ ለተሸላሚዎች ይደርሳል! በተጨማሪም አሚጎስ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ለ15 ቀናት ብቻ የሚቆዩ ልዩ የብድር አማራጮችን በአነስተኛ የወለድ ምጣኔ ይዞላችሁ ቀርቧል። መልካም የትንሣዔ በዓል!
نمایش همه...
👍 25🥰 9 8
Happy international Labour Day                                           Our address: Piazza Arada Giorgi Church, on the road leading to the Addisu gebya, in front of AA Medical College, on the 3rd floor of the tzabi building.                                                                                                    Telegram: https://ow.ly/8Hhh50QKGt8 Facebook: https://ow.ly/9Gw050QKGt7 Instagram: https://ow.ly/QZa350QKGta TikTok: https://ow.ly/mJgK50QKGth #Amigos #11years #anniversary #amigos #microfinance  #amigosofficalpage #fintech #cooperative #entrepreneur #finance #ethiopia #ethiopian #addisabeba
نمایش همه...
👍 15 3
Photo unavailableShow in Telegram
ይህን መልእክት SHARE ያድርጉ፣ ይሸለሙ!         አሚጎስ የፋሲካ ስጦታ ይዞልዎ መጣ! ይህን መልዕክት ለወዳጅ፣ ዘመድ፣ ጓደኛዎ ሲያጋሩ፣ የበዓል አስቤዛዎን የሚገበያዩበት የ2ሺህ ብር የሸመታ ኩፖን ይሸለማሉ! ተሸላሚ ለመሆን ቀጣዩን ቅደም ተከተል ይከተሉ... 1. በመጀመሪያ ቀጣዩን የቦት ሊንክ ይጫኑ፡- https://t.me/amigossacco_referral_bot?start=381567988 2. START የሚለውን ይጫኑ፣ 3. JOIN CHANNEL የሚለውን ይጫኑ፣ 4. ወደ መጀመሪያው ቦት ይመለሱ፣ 5. CONTINUE የሚለውን ሲጫኑ የመጋበዣ ሊንክዎን ያገኛሉ፣ 6. መልክቱን ካጋሯቸው ሰዎች መካከል ቢያንስ 50 ያህሉ የአምጎስን የቴሌግራም ቻናል JOIN ሲያደርጉ እርስዎ ተሸላሚ ይሆናሉ! ሽልማቱ የፋሲካ በዓል ዋዜማ ላይ ለተሸላሚዎች ይደርሳል! በተጨማሪም አሚጎስ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ለ15 ቀናት ብቻ የሚቆዩ ልዩ የብድር አማራጮችን በአነስተኛ የወለድ ምጣኔ ይዞላችሁ ቀርቧል። መልካም የትንሣዔ በዓል!
نمایش همه...
👍 14 7
00:31
Video unavailableShow in Telegram
👍 8🥰 3 2
Photo unavailableShow in Telegram
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለሆሳዕና በዓል አደረሳችሁ                                                                                                                                                         አድራሻችን: ፒያሳ አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስትያን ከፍ ብሎ ወደ አዲሱ ገበያ በሚወስደው መንገድ ከአ.አ ሜዲካል ኮሌጅ ፊትለፊት በሚገኘው ህንጻ 3ተኛ ፎቅ ላይ                                                                                                                                                                         Telegram: https://ow.ly/8Hhh50QKGt8 Facebook: https://ow.ly/9Gw050QKGt7 Instagram: https://ow.ly/QZa350QKGta TikTok: https://ow.ly/mJgK50QKGth #አሚጎስ #11years #anniversary #amigos #microfinance  #amigosofficalpage #fintech #cooperative #entrepreneur #finance #ethiopia #ethiopian #addisabeba
نمایش همه...
👍 17 4👏 3
Photo unavailableShow in Telegram
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለሆሳዕና በዓል አደረሳችሁ                                                                                                                                                         አድራሻችን: ፒያሳ አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስትያን ከፍ ብሎ ወደ አዲሱ ገበያ በሚወስደው መንገድ ከአ.አ ሜዲካል ኮሌጅ ፊትለፊት በሚገኘው ህንጻ 3ተኛ ፎቅ ላይ                                                                                            Telegram:https://ow.ly/8Hhh50QKGt8 Facebook: https://ow.ly/9Gw050QKGt7 Instagram: https://ow.ly/QZa350QKGta TikTok: https://ow.ly/mJgK50QKGth #አሚጎስ #11years #anniversary #amigos #microfinance  #amigosofficalpage #fintech #cooperative #entrepreneur #finance #ethiopia #ethiopian #addisabeba
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለሆሳዕና በዓል አደረሳችሁ                                                                                                                                                         አድራሻችን: ፒያሳ አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስትያን ከፍ ብሎ ወደ አዲሱ ገበያ በሚወስደው መንገድ ከአ.አ ሜዲካል ኮሌጅ ፊትለፊት በሚገኘው ህንጻ 3ተኛ ፎቅ ላይ                                                                                                                                                                         Telegram: https://ow.ly/8Hhh50QKGt8 Facebook: https://ow.ly/9Gw050QKGt7 Instagram: https://ow.ly/QZa350QKGta TikTok: https://ow.ly/mJgK50QKGth #አሚጎስ #11years #anniversary #amigos #microfinance  #amigosofficalpage #fintech #cooperative #entrepreneur #finance #ethiopia #ethiopian #addisabeba
نمایش همه...
Photo unavailableShow in Telegram
ለአጭር ጊዜ የሚቆይ ልዩ የብድር አማራጭ በአነስተኛ የብድር ወለድ ምጣኔ፣ በአጭር ጊዜ ብድር የሚያገኙበት ልዩ ቅናሽ ከበዓል ስጦታዎች ጋር አዘጋጅቶ ይጠብቃችኋል አሚጎስ! አድራሻችን: ፒያሳ አራዳ ጊዮርጊስ ቤተክርስትያን ከፍ ብሎ ወደ አዲሱ ገበያ በሚወስደው መንገድ ከአ.አ ሜዲካል ኮሌጅ ፊትለፊት በሚገኘው ህንጻ 3ተኛ ፎቅ ላይ Telegram: https://ow.ly/8Hhh50QKGt8 Facebook: https://ow.ly/9Gw050QKGt7 Instagram: https://ow.ly/QZa350QKGta TikTok: https://ow.ly/mJgK50QKGth #አሚጎስ #11years #anniversary #amigos #microfinance  #amigosofficalpage #fintech #cooperative #entrepreneur #finance #ethiopia #ethiopian #addisabeba
نمایش همه...
👍 12
نمایش همه...
አሚጎስ የገንዘብ ቁጠባና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበር በዓልን ምክንያት በማድረግ ልዩ የብድር አገልግሎትን በይፋ አስጀመረ::

አሚጎስ በዓልን ምክንያት በማድረግ ልዩ የብድር አገልግሎትን በይፋ ማስጀመሩን አስመልክቶ በኅብረት ሥራ ማህበሩ ምክትል ሥራ አስኪያጅና ቢዝነስ ዴቨሎፕመንት ኃላፊ አቶ ዘላለም ይልማ የተሰጠ መግለጫ

13
አሚጎስ የገንዘብ ቁጠባና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበር በዓልን ምክንያት በማድረግ ልዩ የብድር አገልግሎትን በይፋ አስጀመረ:: (አሚጎስ፣ ሚያዚያ 15 ቀን 2016ዓ.ም) አሚጎስ የገንዘብ ቁጠባና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበር የትንሳአኤ በአልን ምክንያት በማድረግ በአይነቱ ልዩ የሆነ የብድር አገልግሎት አቅርቧል። የኅብረት ሥራ ማህበሩ ምክትል ስራ አስኪያጅና የቢዝነስ ዴቨሎፕመንት ኃላፊ የሆኑት አቶ ዘላለም ይልማ እንደገለፁት የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ የወጣው የብድር አማራጭ በብዙ መልኩ አባላትን ተጠቃሚ የሚያደርግ መሆኑን በመግለፅ ለሚቀጥሉት 15 ቀናት አባላት የበዓል ልዩ የብድር አማራጮችን ተጠቃሚ እንዲሆኑ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።  አሚጎስ ከመቼውም ጊዜ በተለየ መልኩ አቅሙን፣ ራዕዩን ተደራሽነቱን ከፍ በማድረግ ለብዙ የማህበረሰብ ክፍሎች በቁጠባና በብድር የፋይናንስ አጋር እና ድጋፍ በመሆን የብዙዎች የስኬት መሰላል ለመሆን በትጋት እየሰራ ይገኛል።
نمایش همه...
👍 50👏 3 2