cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

ትንሳኤ ዘኢትኤል መማሪያ

የአባቶቻችን እና የሀገራችን ታሪክና ጥበብ ግዕዝን, ስለጥንት ነገስታት ታሪክ፣ ስለዕፆች፣ መድሀኒቶች፣ መሰውሮች፣ የደመና ጥበብ ፣ቅርሶች፣ጥንታዊ የብራና መፅሐፍት፣ስነ ፈለክ ፣አክሲማሮስ፣ራዕየ ሳቤላ፣መፅሐፈ ጅማትርያ ፣መፅሐፈ ፓዝዮን፣መፅሐፈ ፀሐይ፣መፅሐፈ ልሳን፣መፅሐፈ ጥበብ፣የመላእክት ቋንቋ ወዘተ ... ለጓደኛ ያስተላልፉ ኢትኤልን ስለመረጣቹ አመሰግናለሁ ይቆየን.. 👳‍♂

نمایش بیشتر
پست‌های تبلیغاتی
6 668
مشترکین
-624 ساعت
-247 روز
-6530 روز
توزیع زمان ارسال

در حال بارگیری داده...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
تجزیه و تحلیل انتشار
پست هابازدید ها
به اشتراک گذاشته شده
ديناميک بازديد ها
01
سحر "أمديك، ديو ديو، يسوع."   صل السحر في نصف الليل سبع مرات أو تسع وأربعين مرة على يدك اليسرى والليمونة، وباليد التي صليت عليها اضرب النافذة التي علقت فيها الملابس حتى تصل إلى الأرض سبع مرات.  دفن الليمون تحت الفرشا ፍቱን ነው @truth00011
8176Loading...
02
Media files
1 0221Loading...
03
አዕዋፋት እና ካፈቾዎች። (ክፍል - ፩) (ዙፋን ክፍሌ) -------- <<ገመና ከታቹ የሳር ቤት ያማረሽ ምሥጢረ መለኮት ማነው ያስተማረሽ የሳር ኪዳን ጎጆ መሬቱን ፈልፍሎ ከሰማይ ቤት ዕጣሽ ማን በሰጠኝ ከፍሎ>> ------- ከፋ(ካፋ፥ካፈቾ) ከጥንታውያን የጎንጋ ቤተሰብ (Gonga Families) ከሚባሉት ሕዝቦች(ከፋ፣ሸካ-እናርያ ፣ሽናሻና ጃንጀሮ) መካከል አንዱ ነው። ጎንጋ ባሁኑ ጊዜ በአገራችን የተለያዩ ክፍሎችና አቅጣጫዎች ተበታትኖ ይገኛል። ከፋና ሸካ ባገራችን ደቡብ ምዕራብ ይገኛሉ። ዛሬ ስለ ከፋዎች ነው ልነግራችሁ ያሰብኩት። ስለ ከፋዎች እና ስለ አዕዋፎቻቸው። ከፋዎች እና ተፈጥሮ ያንድ ሳንቲም ሁለት ገጽታዎች ናቸው። ከዛፉ ከወፉ ፣ ከወንዙ ፣ ከላሙ ከበሬው ይግባባሉ። ቋንቋ አላቸው። በሬዎቻቸውና ላሞቻቸው ስም አላቸው። ስም አወጣጡም ብዙውን ጊዜ የከብቱ የቆዳ ቀለም ላይ በመመስረት (ቦቃ፣መጋላ..ወዘተ አይነት) ነው። በስም ጠርተው <<ሃእ፥ሃእ - እንካ፥እንካ/እንች፥እንች>> ብለው መዳፍ ሲዘረጉ ስሙ የተጠራው ከብት ሰተት ብሎ ሲመጣ ማየት አጀብ ያሰኛል። አንዳዴ ከብቱ ጌታውን ሲያይ ብቻ ስሙ ሳይጠራ ይመጣል። የመጣውን ከብት(ላም/በሬ) አሞሌ ያስልሱታል።አሞሌ ቢያጡ ግራዋ ቀጥፈው ያበሏቸዋል(ግራዋ ከብቶችን የማይማረረው ለምንድነው? ምሬቱን ይሆን ሚወዱት? ተፈጥሮወጥተው የሆነ ምላስ የላትም? ይኸው ይመስለኛል የስሙርነቷና የመቀጠሏ ምስጢር።) ግራዋም ከታጣ ከብቱ ትናንት የበላበት እጅ ነውና ባዶ መዳፍ ይልሳል። ባለቤትየው ቁጭ ያለ እንደሆነም የጌታውን ራስ ይልሳል(በላብ መልክ የወጣውን ጨውይሆናልን ..?)። አለ ጌታው የማይጠመድ በሬ ፥ የማይለጎም ፈረስ ፤ አለእመቤቷ የማትታለብ ላም አሉ። ከፋ ተወልደው ያደጉ በሬዎች(በሬም እንደሰው ተወልዶ ያድጋልን? - አዎን!) ቋንቋ ያውቃሉ። <<ዬኻኻ..አማህን ታዶኖ - ቁምማ ጌታው፥አትሂድ ጎበዜ..>> ሲሏቸው ቀጥ ይላሉ። በሬው እያረሰ ያዳለጠው፥የወደቀ እንደሆነ ገበሬው እንደሰው <<ታድህቦን ታዶኖ - እኔ ልውደቅ ጌታው>> ይለዋል ። በሬውም ይሰማል ይኼን። ያውቃል ይኼን። ከተራራው፥ከጋራው - ከወጠጤው ከአውራው ፤ ከዛፉና ከሐረጉ - ከጎባጣው ከዝርጉ ፤ ከ አድባርና ከደብሩ - ከአዝመራው ከመኸሩ ከክረምትና ከበጋው..ከዝናብና ፀሐዩ ፣ ከበልግና ከጸደዩ፥ከሰኔና ከነሐሴ ከመስከረምና አደዩ... ወዘተረፈ ያላቸውን ቁርኝትና ቋንቋ ካነሳሁ ''...ብዙ ቢያወጉ ይዘነጉ '' እንዳያስብልብኝ ቶሎ ወደ ተነሳሁበት ልመለስ። ከፋና አዕዋፍ። ፩. ካፌ/ካፎ - ወፊት/ወፍ - ዖፍ* <<ኧህህህ ወፊቱ..ኧህህህ ወፍዬ ኧህህህ ወፊቱ..ኧህህህ ወፍዬ>> በዘልማድም ይሁን ልብ ብለነው የ ወፎችን ዝማሬ እንሰማለን።ያዳመጥን ግን ያለጥርጥር ጥቂቶች ነን። በተለይ በሥነጥበብ ስራዎች ላይ ጎልቶ ሲነገር ስለሰማን ብቻ የወፎችን ዝማሬ ነገር የምናውቅ ይመስለናል። ያብዛኞቻችን እውቀትና አድናቆት ግን የ 'ስማበለው'ና ለራሳችንም ሳይታወቀን (Unconsciously) ነው። ይሄን ለመታዘብ እንዲሁ አበባን ፣ ጨረቃን ፣ የፀሐይ ጮራን...ወዘተ "እወዳለሁ" እያለ ፣ አስቁመህ ለነዚህ ነገሮች ያለው ፍቅር ከምን የመነጨና እንዴት ያለ እንደሆነ ፣ መደመሙስየትምህርት ድረስ እንደሆነ ሲጠየቅ ግራ የሚገባውን ሕብዝ** መመልከት ነው። ታዲያልህ ከፋዎችና ፣ የወፍና ፥ የወፍ ዝማሬ ነገር ያላቸው ግኑኝነት የ 'ስማበለው'ና የዋዛ ባይሆን ነው ልነግርህ መነሳቴ።ከፋዎች ወፊት ከፋ እንደሆነች ያምናሉ። በፍጹም ያምናሉ። በአፈታሪኮቻቸውም ሆነ ዛሬ ባሉት ከፋዎች ዘንድም ወፊት ቋንቋዋ ከፍኛ እንደሆነ ያምናሉ። ቢያንስ ከፋ ውስጥ ያለች ወፊት ከፋ ናት።በወፍ ያስተነብያሉ። ያስተነትናሉ። ይተነትናሉ ። ወፊትን ያምናሉ።መንገድ ሲወጡ ፣ ከዳኛ ዘንድ ነገር ሲኖራቸው ፤ የያዙትን እኩይ መክያ(በትር፣ጦር አንካሴ) ክረምት እንደሆን መሬቱ እንዳያዳልጣቸው እየተመረኮዙ ፤ በጋ እንደሆን እትከሻቸው አጋድመው በሃሳብ ተውጠው ጭልጥ ብለው ዱሩን እየጣሱ ድንገት የዱር ወፍ ከሃሳባቸው ታናጥባቸዋለች... ከሁለት አንድ ነው፦ ✤"ዴ'ተ ገት ፥ ወድተ ገት ፤ ሻታህን! -በጀልኝ በል ፥ አማረ በል፥ ሰመረ በል -አትፍራ!" ይኸንን ያለችው እንደሆነ ጮቤ ይረግጣል። ወፊት ከፈጣሪ ዘንድ የተላከች መላክተኛ እንደሆነች ያምናል። ወፊትን ሰምቶ ዝም አይልም። የሱ መልስ አለ ፦ "ነ ኩቾ ጠባያ፤ ነ ቡሾ ቅታያ፤ ሻትያነ ዬርን ግበነሆ - ጎጆ ይስፋሽ ጫጩት አይሙትብሽ አዎን አልፈራም እግዚአብሔርን እታመናለሁ " ይላታል ። ✤ "ሻት፥ሻት፥ሻት፥ሻት - ፍራ፥ፍራ፥ፍራ፥ፍራ" ይኸን ያለችው እንደሆነ ከወጣበት መንገድ ይመለሳል። ይፈራል።ያሰበው እንደማይሳካ እንደማይቀና ያምናል። ወፊት ይኽን ያለችው እሱ ምንም ሳያስብ ከሆነም ምን ሊመጣብኝ ይሆን እያለ ይሰጋል። ከላይ ያልነውን ብስራትም ሆነ መርዶ ወፏ እየደጋገመች፤ ሰውዬው እየተራመደ ከሆነም እየተከተለች የምትለው ከሆነ ሰውዬው ነገሩ/መልዕክቱ/ትንቢቱ ለርሱ መሆኑንና ቁርጥ ፥ ዕሙን መሆኑን ያምናል። ክፍል - ፪ ይቀጥላል...... __ * ካፎ - ወፍ = ባለ ብዙ ሕብረ ቀለምና ስብጥር ዝርያ(በዛውም ስብጥር ዝማሬ) ያላቸውን ትንንሽ ወፎችን ለመወከል የተነገረ ነው። **ሕብዝ = ልባዌ (Consciousness) ለሌለው ሕዝብ የሚቀጸል ለበጣ ። ምንጭ :ኢትኤል
9822Loading...
04
ዕፀ ወርቄ(ወርቅ በሜዳ) ======================= አጋንንት ለሚጥለው ይህችን እንደሲጃራ ማጨስ። ለደም ብዛት እና ለስኳር ግማሽ ማንኪያ ዱቄቷን በማር መዋጥ። ለሥራይም ከዋጊኖስ ጋር ትወሰዳለች ይላል የአበው መዝገብ። ታስቀምጣለች ሆድንም ታጠራለች። ጥቅሟ አያሌ ነው። ምርምር ያሻታልተ። ዕፅዋትን አለእውቀት መጠቀም ጉዳቱ ያመዝናል።
9714Loading...
05
@truth00011
1 5592Loading...
06
በስመ አብ በል ጸሎት በእንተ አይነ ጥላ ወገርጋሪ ፡ ቆጅሽ ፡ ቆጅሽ ፡ ቆጅሽ ፡ ቆርሐሹ ፡ ቆርሐሹ ፡ ቆርሐሹ ፡ ሸርማሹ ፡ ሸርማሹ ፡ ሸርማሹ ፡ ኮርሸሹ ፡ ኮርሸሹ ኮርሸሹ ፡ አክሊስ ፡ መክሊስ ፡ አጥሊስ ፡ ፡ መጥሊስ ፡ አሊስ ፡ መሊስ ፡ ኦ ፡ እግዚእነ ፡ ኢየሱስ ፡ ክርስቶስ ፡በኃይለ ፡ ዝንቱ ፡ አስማቲከ ፡ ዘአጠፋህከ ፡ ኃይለ ፡ ፅልመት ፡ ወፈትሐከ ፡ መዋህቅተ ፡ ዲያብሎስ ፡ ከማሁ ፡ ፍታሕ ፡ ማዕሠረ ፡ ሰይጣን ፡ ዘይትሜሰል ፡ አይነ ፡ ጥላ ፡ ወገርጋሪ ፡ አድክም ፡ ኃይሎሙ ፡ ወሠውር ፡ ጥበቦሙ ፡ አድህነኒ ፡ ሊተ ፡ ለገብርከ ፡ እገሌ፡፡ ይዐቅቡኒ ፡ ሚካኤል ፡ ወገብርኤል ፡ ሱራፌል ፡ ወኪሩቤል ፡ ዑራኤል ፡ ወሩፋኤል ፡ አፍኒን ፡ ወራጉኤል ፡ ወሳቁኤል ፡ ብርሃናኤል ፡ አጥልሻሻኤል ፡ ወያኑራኤል ፡ ቅምታኤል ፡ አድህኑኒ ፡ እም ፡ አይነ ፡ ጥላ ፡ ወገርጋሪ ፡ ጨምታፎስ ፡ ጨለምታፎስ፡ ገምታፎስ ፡ ገለምታፎስ  ፡ ይትፈታሕ ፡ ማዕሠረ ፡ እኩያን ፡ ቁራኛ ፡ ወተያያዥ ፡ አይነ  ጥላ ፡ ወገርጋሪ ፡ እምላዕለ ፡ ገብር፡፡ገቢሩ ፡ ዕፀ ፋርስ ፡ ቅጠል ፡ ላይ ፡ ፵፩ ጊዜ ደግሞ ፡ መታጠን ፡ ነው፡፡ አይነ ጥላ ያባርራል፡፡ ከዚያ ፡ በኋላ ፡ በቀይ ፡ ፅፈህ ፡ ያዝ ፡ ከአይነ ፡ ጥላ ፡ ይዐቅበከ ፡ይጠብቃል፡፡
1 52827Loading...
07
Media files
2 24319Loading...
08
Media files
1321Loading...
09
Media files
1 7804Loading...
10
Media files
1 7627Loading...
11
ሰላም ለሁላችሁም ይሁን ውድ የትንሳኤ ዘኢትኤል መማማሪያ ተከታታዮች ወዳጆቼ የማከብራችሁ እንደምን አላችሁ ብርሀነ ልደቱን በሰላም አሳልፈን ፆሙን በበረከት በረድኤት ጎብኝቶን ለብርሀነ ትንሳኤው ደግሞ እንደቸርነቱ አድርሶናልና የአምላካችን የመድሐኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ስሙ የተመሰገነ ይሁን በእውነት እንኳን ለብርሀነ ትንሳኤው በሰላም በጤና አደረሳችሁ አደረሰን በአሉ የሰላም የጤና የመደጋገፍ የመረዳዳት ይሁንላችሁ ።በፆሙም ከፆሙም ውጪ ቅር የተሰኛችሁብኝ ያስቀየምኋችሁ ሁሉ ይቅር እንድትሉኝ እናንተም ያስቀየማችሁትን ይቅር በሉ ያጠፋውትን ክሳለሁ በፀሎት አስቡኝ እግዚአብሔር አምላክ ከሁላችን ጋር ይሁን አሜን
1 6533Loading...
12
ንሴብሖ ንሴብሖ /2/ ለእግዚአብሔር /2/  ስቡሐ ዘተሰብሐ /4  እናመስግነው /2/ እግዚአብሔርን /2/  ምስጉን ነው የተመሰገነ /4/  ባህሩን ተሻግረን ወንዙ ደረቅ ሆነ በጠላታችን ላይ ድሉ የኛ ሆነ ከባርነት ቀንበር ፍፁም ነፃ ወጣን ህይወት የሚሰጠን መና ነው ምግባችን አስፈሪ ነው ያልነው ብዙ ነገር ነበር ሁሉንም አለፍነው አምላካችን ይክበር ጉልበታችን ቢዝል መከራም ቢበዛ ሃይላችን ጌታ ነው የዓለም ቤዛ ከአለት ላይ ውሃ ፈልቆ እንደጠጣነው ይህን ታላቅ አምላክ ኑ እናመስግነው ሰዎች ደስ ይበለን ሕይወታችን ድኗል ሰይጣን ጠላታችን አፍሮ ተመልሷል አስፈሪ ነው ያልነው ብዙ ነገር ነበር ሁሉንም አለፍነው አምላካችን ይክበር ጉልበታችን ቢዝል ፈተናው ቢበዛ ሃይላችን ጌታ ነው የዓለሙ ቤዛ 💚 @ortodoxmezmur 💚 💛 @ortodoxmezmur 💛 ❤️ @ortodoxmezmur ❤️
1 2474Loading...
13
ዓርብ ዘጠኝ ሰዓት በዚህች ዕለት በዚህች ሰዓት የዓለም መድኃኒት ጌታችን ኢየሱስ ለአዳም ልጆች ድኅነት በመስቀል ላይ ሆኖ በታላቅ ድምፅ ጮሆ “ኤሎሄ ኤሎሄ” ብሎ “ሁሉ ተፈጸመ” በማለት በባሕርይው ሞት የሌለበት አምላክ ነፍሱን በፈቃዱ ለሞት አሳልፎ ሰጠ። “ቀትር በሆነ ጊዜም በስድስት ሰዓት ፀሐይ ጨለመ፤ እስከ ዘጠኝ ሰዓት ድረስም ዓለም ሁሉ ጨለማ ሆነ። ፀሐዩም በጨለመ ጊዜ የቤተ መቅደሱ መጋረጃ ከላይ እስከ ታች ከመካከሉ ተቀደደ። ያን ጊዜ ጌታችን ኢየሱስ ድምፁን ከፍ አድርጎ፥ “አባት ሆይ፥ ነፍሴን በአንተ እጅ አደራ እሰጣለሁ”’ ብሎ ጮኸ፤ ይህንም ብሎ ነፍሱን ሰጠ።” (ሉቃ.፳፫÷፵፬-፵፮)
9790Loading...
14
ክርስቲያኖች ሁላችሁ ኑ እናፅናናት "ክርስቲያን ሁላችሁ ኑ ድንግል ማርያምን እናፅናናት፤ በልጇ ስቃይ ሆድ ብሷታልና፥ እንባን ከመጠጧ ጋር አመድንም ከምግቧ ጋር ቀላቅላለችና። የተወደደ ልጇ በመስቀል ተሰቅሎ ስታየው አንድ ጊዜ ከእሾህ አንድ ጊዜ ከድንጋይ ላይ እየወደቀች አለቀሰች። ወንድም የሌለው አንድ ልጇ እንዲህ ሲሰቃይ የወለደ አንጀቷ እንደምን ይቻል? ምንስ ብላ ትፅናና? ያፅናኗት ዘንድ ሊቃነ መልአክት በዙሪያዋ መጡ ግን አልተፅናናችም፤ ልጄ እያለ የሚጠራት አባቷ ዳዊትም መጣ ድንግል ግን እርቃኑን የተሰቀለው ልጇን እያየች መሪር እንባን አፈሰሰች። ስለ ልጇ ብዙ መከራ አሳልፋለች፥ ያሁኑ የልጇ መከራ ግን ከሀዘኖች ሁሉ የከፋ ሆነባት። አንድ ልጇ እየሞተ ምን ብላ ትፅናና ? የእናቱን አለመፅናናት ያየ ጌታ ኢየሱስ ከሃዘን ብዛት እንዳትሞት ያፅናናት ዘንድ ቁጽረ ገፅ ለተባለው ለዮሐንስ እነኋት እናትህ አለው። በእውነት እነኋት እናታችን በልጇ ስቃይ ሆድ ብሷታልና ክርስቲያን ሁላችሁ ኑ እናፅናናት።" 💚 @ortodoxmezmur 💚 💛 @ortodoxmezmur 💛 ❤️ @ortodoxmezmur ❤️
1 2270Loading...
15
ጌታ ሆይ ጌታ ሆይ አይሁድ አማጽያን ሰቀሉህ ወይ  የዓለም መድኃኒት የዓለም ሲሳይ ሰቀሉህ ወይ /2/  የአዳም በደል አደረሰህ አንተን ለመሰቀል  የሔዋን ስህተት አበቃህ ለሞት ቸሩ አባት/2/ አዝ ንጹሕ ክርስቶስ ሆንክ ወንጀለኛ ብለህ ስለእኛ  መሰቀል አሸክመው አስረው ገፈፉህ እያዳፉህ/2/  አዝ እጅና እግርህን በብረት ተመታ የዓለም ጌታ  የሾህ አክሊል ደፍተህ ጎንህን ተወጋህ አልፋ ኦሜጋ/2/ አዝ ግብዞች እንደራሳቸው መስሏቸው  ምራቅ እየተፉ በፊትህ ቀለዱ አንተን ሊጎዱ/2/ አዝ  በመሰቀል ላይ ተጠማሁ ስትል ታላቅ በደል  ሀሞትና ከርቤ ሰጡህ ቀላቅለው ጠጣ ብለው/2/ አዝ ይቅር ባይ ግልጽ በደላችንን ሁሉ ሳታይ  አንተ ይቅር በለን በእኛ ሳትከፋ እንዳንጠፋ /2/  💚 @ortodoxmezmur 💚 💛 @ortodoxmezmur 💛 ❤️ @ortodoxmezmur ❤️
1 6574Loading...
16
​​​​👉 ሰባቱ የመስቀሉ ቃላት 1. አምላኬ አምላኬ ለምን ተውኸኝ (ማቴ 27፡46) 2. አባት ሆይ የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅር በላቸው (ሉቃ 23፡34) 3. ዛሬ በገነት ከእኔ ጋር እንድትኖር በእውነት እነግርሃለሁ (ሉቃ 23፡43) 4. እነሆ ልጅሽ አነኋት እናትህ (ዮሐ 19፡26-27) 5. ተጠማሁ (ዮሐ 19፡28) 6. አባት ሆይ ነፍሴን በእጅህ አደራ እሰጣለሁ (ሉቃ 23፡46) 7. የተጻፈው ሁሉ ደረሰ ተፈጸመ አለ (ዮሐ 19፡30) 👉 ሰባቱ ተዐምራት ጌታ እኛን ለማዳን በመስቀል ላይ በተሰቀለ ጊዜ የተፈጸሙ ተዐምራት 1. ፀሐይ ጨልሟል 2. ጨረቃ ደም ሆነ 3. ከዋክብት ረገፉ 4. ዐለቶች ተሠነጠቁ 5. መቃብራት ተከፈቱ 6. ሙታን ተነሡ 7. የቤተ መቅደስም መጋረጃ ለሁለት ተቀደደ 👉 አምስቱ ችንካሮች ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተቸነከረባቸው አምስቱ ችንካሮች 1. ሳዶር ፦ በሚባል ችንካር ቀኝ እጁን ቸነከሩት 2. አላዶር ፦ በሚባል ችንካር ግራ እጁን ቸነከሩት 3. ዳናት ፦ በሚባል ችንካር ሁለት እግሩን ቸነከሩት 4. አዴራ ፦ በሚባል ችንካር ማሀል ልቡን ቸነከሩት 5. ሮዳስ ፦ በሚባል ችንካር ደረቱን ቸነከሩት 💚 @ortodoxmezmur 💚 💛 @ortodoxmezmur 💛 ❤️ @ortodoxmezmur ❤️
9947Loading...
17
"ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኾ። አባት ሆይ፥ ነፍሴን በእጅህ አደራ እሰጣለሁ አለ። ይህንም ብሎ ነፍሱን ሰጠ።" (የሉቃስ ወንጌል 23:46) "ኢየሱስም ሁለተኛ በታላቅ ድምፅ ጮኾ ነፍሱን ተወ።" (የማቴዎስ ወንጌል 27:50) "ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኸ ነፍሱንም ሰጠ።" (የማርቆስ ወንጌል 15:37) "ኢየሱስም ሆምጣጤውን ከተቀበለ በኋላ። ተፈጸመ አለ፥ ራሱንም አዘንብሎ ነፍሱን አሳልፎ ሰጠ።" (የዮሐንስ ወንጌል 19:30) 💚 @ortodoxmezmur 💚 💛 @ortodoxmezmur 💛 ❤️ @ortodoxmezmur ❤️
9341Loading...
18
ዘጠኝ ሰዓት ሲሆን ዘጠኝ ሰዓት ሲሆን አባት ሆይ በመስቀል ሆነህ አባት ሆይ ድምጽህን በማሰማት አባት ሆይ ነፍስህን ሰጠህ አባት ሆይ ከዋክብተ ሰማይ በሙሉ ረገፉ ጨረቃና ፀሐይ ደምን አጎረፉ ብርሃናት ጨለሙ ጠፍተው ተለያዩ ሥጋህን በመስቀል ተገልጦ ስላዩ #አዝ ጌታችን ክርስቶስ በመስቀል ላይ ሳለ አሰምቶ ጮኸ ተጠማሁ እያለ ማርና ወተትን ለሚመግበው ሐሞት አመጡለት ይቅመሰው ብለው #አዝ አካሉ ሲወጋ ውኃ ደም ፈሰሰ በምድር ተረጭቶ ዓለምን ቀደሰ የእሥራኤል ሴቶች ዋይ ዋይ ሲሉልህ ለእነርሱ አዘንክ እንጂ ለአንተስ አላሰብክም #አዝ እናትህ ስታለቅስ በመስቃል ሥር ሆና ዮሐንስን ሰጠህ ጠብቆ እንዲያፅናና መላእክትም ታዩ አጋንንትም ሸሹ የአይሁድ ሠራዊት ፈርተው ተረበሹ ሊቀ-መዘምራን ኪነ-ጥበብ ወልደ-ቂርቆስ 💚 @ortodoxmezmur 💚 💛 @ortodoxmezmur 💛 ❤️ @ortodoxmezmur ❤️
9272Loading...
19
Media files
1 0151Loading...
20
Media files
1 1970Loading...
21
Media files
1 1960Loading...
22
Media files
1 1530Loading...
23
የሴት ልጅ  ዓይነጥላ የሴት ልጅ አይነጥላ ምልክቶች ፦ #ትዳር ማስጠላት #ከጓደኝነት ጀምሮ ምክኒያት አልባ መለያየት #እራስን ዝቅ አድርጉ ማሰብ (የበታችነት ስሜት ) #ተስፋ መቁረጥ #ማስለቀስ #ፀባይ መቀያየር #ወንድ ልጅን ለማውራት ማፈር #ባል እየመጣ መመለስ #ከወንዶችን ስጦታ ሲሰጡ  ፈቃደኛ አለመሆን #ግለ ወሲብ ተጠቃሚ መሆን #ሕልመ ሌሊት #እራስን መደበቅ (ቤት አለመውጣት ) #ሱሰኛ መሆን #የእድል መዘጋጋት #የወር አበባ መዛባት (መብዛት ) #የፅንስ አለመርጋት (መበተን ) #ማስወረድ (አቦርሽን ) #መጨናነቅ #ሂጅ ሂጅ ማለት #ቤተሰብ ማስጠላት #ስራ ማስጠላት #ከፍቅር አጋር ጋር ፆታዊ ግንኙነት ማስጠላት #ከፍተኛ የራስ ህመም #ተኝቶ መቃዥት #ፍርሐት #ከፍተኛ ላብ #የጠረን መቀየር #መጥፎ የአፍ ጠረን #በሰው ማሐል ሐሳብን መግለፅ አለመቻል #በስራ ቦታ የስራ እድገት ማጣት #ከስራ መባረር ወዘተ የመሳሰሉት የሴት ልጅ ዓይነጥላ ምልክቶች ናቸው። ታዲያ ስንቶቻችን ነን ይህ ሁሉ ችግር የዓይነጥላ (የክፋ መፈንስ ችግር ) እንደሆነ የምናውቀው ? @truth00011 አናግሩኝ
1 6805Loading...
سحر "أمديك، ديو ديو، يسوع."   صل السحر في نصف الليل سبع مرات أو تسع وأربعين مرة على يدك اليسرى والليمونة، وباليد التي صليت عليها اضرب النافذة التي علقت فيها الملابس حتى تصل إلى الأرض سبع مرات.  دفن الليمون تحت الفرشا ፍቱን ነው @truth00011
نمایش همه...
አዕዋፋት እና ካፈቾዎች። (ክፍል - ፩) (ዙፋን ክፍሌ) -------- <<ገመና ከታቹ የሳር ቤት ያማረሽ ምሥጢረ መለኮት ማነው ያስተማረሽ የሳር ኪዳን ጎጆ መሬቱን ፈልፍሎ ከሰማይ ቤት ዕጣሽ ማን በሰጠኝ ከፍሎ>> ------- ከፋ(ካፋ፥ካፈቾ) ከጥንታውያን የጎንጋ ቤተሰብ (Gonga Families) ከሚባሉት ሕዝቦች(ከፋ፣ሸካ-እናርያ ፣ሽናሻና ጃንጀሮ) መካከል አንዱ ነው። ጎንጋ ባሁኑ ጊዜ በአገራችን የተለያዩ ክፍሎችና አቅጣጫዎች ተበታትኖ ይገኛል። ከፋና ሸካ ባገራችን ደቡብ ምዕራብ ይገኛሉ። ዛሬ ስለ ከፋዎች ነው ልነግራችሁ ያሰብኩት። ስለ ከፋዎች እና ስለ አዕዋፎቻቸው። ከፋዎች እና ተፈጥሮ ያንድ ሳንቲም ሁለት ገጽታዎች ናቸው። ከዛፉ ከወፉ ፣ ከወንዙ ፣ ከላሙ ከበሬው ይግባባሉ። ቋንቋ አላቸው። በሬዎቻቸውና ላሞቻቸው ስም አላቸው። ስም አወጣጡም ብዙውን ጊዜ የከብቱ የቆዳ ቀለም ላይ በመመስረት (ቦቃ፣መጋላ..ወዘተ አይነት) ነው። በስም ጠርተው <<ሃእ፥ሃእ - እንካ፥እንካ/እንች፥እንች>> ብለው መዳፍ ሲዘረጉ ስሙ የተጠራው ከብት ሰተት ብሎ ሲመጣ ማየት አጀብ ያሰኛል። አንዳዴ ከብቱ ጌታውን ሲያይ ብቻ ስሙ ሳይጠራ ይመጣል። የመጣውን ከብት(ላም/በሬ) አሞሌ ያስልሱታል።አሞሌ ቢያጡ ግራዋ ቀጥፈው ያበሏቸዋል(ግራዋ ከብቶችን የማይማረረው ለምንድነው? ምሬቱን ይሆን ሚወዱት? ተፈጥሮወጥተው የሆነ ምላስ የላትም? ይኸው ይመስለኛል የስሙርነቷና የመቀጠሏ ምስጢር።) ግራዋም ከታጣ ከብቱ ትናንት የበላበት እጅ ነውና ባዶ መዳፍ ይልሳል። ባለቤትየው ቁጭ ያለ እንደሆነም የጌታውን ራስ ይልሳል(በላብ መልክ የወጣውን ጨውይሆናልን ..?)። አለ ጌታው የማይጠመድ በሬ ፥ የማይለጎም ፈረስ ፤ አለእመቤቷ የማትታለብ ላም አሉ። ከፋ ተወልደው ያደጉ በሬዎች(በሬም እንደሰው ተወልዶ ያድጋልን? - አዎን!) ቋንቋ ያውቃሉ። <<ዬኻኻ..አማህን ታዶኖ - ቁምማ ጌታው፥አትሂድ ጎበዜ..>> ሲሏቸው ቀጥ ይላሉ። በሬው እያረሰ ያዳለጠው፥የወደቀ እንደሆነ ገበሬው እንደሰው <<ታድህቦን ታዶኖ - እኔ ልውደቅ ጌታው>> ይለዋል ። በሬውም ይሰማል ይኼን። ያውቃል ይኼን። ከተራራው፥ከጋራው - ከወጠጤው ከአውራው ፤ ከዛፉና ከሐረጉ - ከጎባጣው ከዝርጉ ፤ ከ አድባርና ከደብሩ - ከአዝመራው ከመኸሩ ከክረምትና ከበጋው..ከዝናብና ፀሐዩ ፣ ከበልግና ከጸደዩ፥ከሰኔና ከነሐሴ ከመስከረምና አደዩ... ወዘተረፈ ያላቸውን ቁርኝትና ቋንቋ ካነሳሁ ''...ብዙ ቢያወጉ ይዘነጉ '' እንዳያስብልብኝ ቶሎ ወደ ተነሳሁበት ልመለስ። ከፋና አዕዋፍ። ፩. ካፌ/ካፎ - ወፊት/ወፍ - ዖፍ* <<ኧህህህ ወፊቱ..ኧህህህ ወፍዬ ኧህህህ ወፊቱ..ኧህህህ ወፍዬ>> በዘልማድም ይሁን ልብ ብለነው የ ወፎችን ዝማሬ እንሰማለን።ያዳመጥን ግን ያለጥርጥር ጥቂቶች ነን። በተለይ በሥነጥበብ ስራዎች ላይ ጎልቶ ሲነገር ስለሰማን ብቻ የወፎችን ዝማሬ ነገር የምናውቅ ይመስለናል። ያብዛኞቻችን እውቀትና አድናቆት ግን የ 'ስማበለው'ና ለራሳችንም ሳይታወቀን (Unconsciously) ነው። ይሄን ለመታዘብ እንዲሁ አበባን ፣ ጨረቃን ፣ የፀሐይ ጮራን...ወዘተ "እወዳለሁ" እያለ ፣ አስቁመህ ለነዚህ ነገሮች ያለው ፍቅር ከምን የመነጨና እንዴት ያለ እንደሆነ ፣ መደመሙስየትምህርት ድረስ እንደሆነ ሲጠየቅ ግራ የሚገባውን ሕብዝ** መመልከት ነው። ታዲያልህ ከፋዎችና ፣ የወፍና ፥ የወፍ ዝማሬ ነገር ያላቸው ግኑኝነት የ 'ስማበለው'ና የዋዛ ባይሆን ነው ልነግርህ መነሳቴ።ከፋዎች ወፊት ከፋ እንደሆነች ያምናሉ። በፍጹም ያምናሉ። በአፈታሪኮቻቸውም ሆነ ዛሬ ባሉት ከፋዎች ዘንድም ወፊት ቋንቋዋ ከፍኛ እንደሆነ ያምናሉ። ቢያንስ ከፋ ውስጥ ያለች ወፊት ከፋ ናት።በወፍ ያስተነብያሉ። ያስተነትናሉ። ይተነትናሉ ። ወፊትን ያምናሉ።መንገድ ሲወጡ ፣ ከዳኛ ዘንድ ነገር ሲኖራቸው ፤ የያዙትን እኩይ መክያ(በትር፣ጦር አንካሴ) ክረምት እንደሆን መሬቱ እንዳያዳልጣቸው እየተመረኮዙ ፤ በጋ እንደሆን እትከሻቸው አጋድመው በሃሳብ ተውጠው ጭልጥ ብለው ዱሩን እየጣሱ ድንገት የዱር ወፍ ከሃሳባቸው ታናጥባቸዋለች... ከሁለት አንድ ነው፦ ✤"ዴ'ተ ገት ፥ ወድተ ገት ፤ ሻታህን! -በጀልኝ በል ፥ አማረ በል፥ ሰመረ በል -አትፍራ!" ይኸንን ያለችው እንደሆነ ጮቤ ይረግጣል። ወፊት ከፈጣሪ ዘንድ የተላከች መላክተኛ እንደሆነች ያምናል። ወፊትን ሰምቶ ዝም አይልም። የሱ መልስ አለ ፦ "ነ ኩቾ ጠባያ፤ ነ ቡሾ ቅታያ፤ ሻትያነ ዬርን ግበነሆ - ጎጆ ይስፋሽ ጫጩት አይሙትብሽ አዎን አልፈራም እግዚአብሔርን እታመናለሁ " ይላታል ። ✤ "ሻት፥ሻት፥ሻት፥ሻት - ፍራ፥ፍራ፥ፍራ፥ፍራ" ይኸን ያለችው እንደሆነ ከወጣበት መንገድ ይመለሳል። ይፈራል።ያሰበው እንደማይሳካ እንደማይቀና ያምናል። ወፊት ይኽን ያለችው እሱ ምንም ሳያስብ ከሆነም ምን ሊመጣብኝ ይሆን እያለ ይሰጋል። ከላይ ያልነውን ብስራትም ሆነ መርዶ ወፏ እየደጋገመች፤ ሰውዬው እየተራመደ ከሆነም እየተከተለች የምትለው ከሆነ ሰውዬው ነገሩ/መልዕክቱ/ትንቢቱ ለርሱ መሆኑንና ቁርጥ ፥ ዕሙን መሆኑን ያምናል። ክፍል - ፪ ይቀጥላል...... __ * ካፎ - ወፍ = ባለ ብዙ ሕብረ ቀለምና ስብጥር ዝርያ(በዛውም ስብጥር ዝማሬ) ያላቸውን ትንንሽ ወፎችን ለመወከል የተነገረ ነው። **ሕብዝ = ልባዌ (Consciousness) ለሌለው ሕዝብ የሚቀጸል ለበጣ ። ምንጭ :ኢትኤል
نمایش همه...
ዕፀ ወርቄ(ወርቅ በሜዳ) ======================= አጋንንት ለሚጥለው ይህችን እንደሲጃራ ማጨስ። ለደም ብዛት እና ለስኳር ግማሽ ማንኪያ ዱቄቷን በማር መዋጥ። ለሥራይም ከዋጊኖስ ጋር ትወሰዳለች ይላል የአበው መዝገብ። ታስቀምጣለች ሆድንም ታጠራለች። ጥቅሟ አያሌ ነው። ምርምር ያሻታልተ። ዕፅዋትን አለእውቀት መጠቀም ጉዳቱ ያመዝናል።
نمایش همه...
نمایش همه...
በስመ አብ በል ጸሎት በእንተ አይነ ጥላ ወገርጋሪ ፡ ቆጅሽ ፡ ቆጅሽ ፡ ቆጅሽ ፡ ቆርሐሹ ፡ ቆርሐሹ ፡ ቆርሐሹ ፡ ሸርማሹ ፡ ሸርማሹ ፡ ሸርማሹ ፡ ኮርሸሹ ፡ ኮርሸሹ ኮርሸሹ ፡ አክሊስ ፡ መክሊስ ፡ አጥሊስ ፡ ፡ መጥሊስ ፡ አሊስ ፡ መሊስ ፡ ኦ ፡ እግዚእነ ፡ ኢየሱስ ፡ ክርስቶስ ፡በኃይለ ፡ ዝንቱ ፡ አስማቲከ ፡ ዘአጠፋህከ ፡ ኃይለ ፡ ፅልመት ፡ ወፈትሐከ ፡ መዋህቅተ ፡ ዲያብሎስ ፡ ከማሁ ፡ ፍታሕ ፡ ማዕሠረ ፡ ሰይጣን ፡ ዘይትሜሰል ፡ አይነ ፡ ጥላ ፡ ወገርጋሪ ፡ አድክም ፡ ኃይሎሙ ፡ ወሠውር ፡ ጥበቦሙ ፡ አድህነኒ ፡ ሊተ ፡ ለገብርከ ፡ እገሌ፡፡ ይዐቅቡኒ ፡ ሚካኤል ፡ ወገብርኤል ፡ ሱራፌል ፡ ወኪሩቤል ፡ ዑራኤል ፡ ወሩፋኤል ፡ አፍኒን ፡ ወራጉኤል ፡ ወሳቁኤል ፡ ብርሃናኤል ፡ አጥልሻሻኤል ፡ ወያኑራኤል ፡ ቅምታኤል ፡ አድህኑኒ ፡ እም ፡ አይነ ፡ ጥላ ፡ ወገርጋሪ ፡ ጨምታፎስ ፡ ጨለምታፎስ፡ ገምታፎስ ፡ ገለምታፎስ  ፡ ይትፈታሕ ፡ ማዕሠረ ፡ እኩያን ፡ ቁራኛ ፡ ወተያያዥ ፡ አይነ  ጥላ ፡ ወገርጋሪ ፡ እምላዕለ ፡ ገብር፡፡ገቢሩ ፡ ዕፀ ፋርስ ፡ ቅጠል ፡ ላይ ፡ ፵፩ ጊዜ ደግሞ ፡ መታጠን ፡ ነው፡፡ አይነ ጥላ ያባርራል፡፡ ከዚያ ፡ በኋላ ፡ በቀይ ፡ ፅፈህ ፡ ያዝ ፡ ከአይነ ፡ ጥላ ፡ ይዐቅበከ ፡ይጠብቃል፡፡
نمایش همه...