fa
Feedback
FastMereja.net2

FastMereja.net2

رفتن به کانال در Telegram
1 072
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-17 روز
-1130 روز
آرشیو پست ها
ባላንጣዎቹ ሳዑዲ አረቢያ እና የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የፍልሚያ ሜዳ ያደረጉት የአፍሪካ ቀንድ https://www.bbc.com/amharic/articles/cwy67zgeepqo?at_medium=RSS&at_campaign=rss በባላንጣነት የሚታየዩት የመካከለኛው ምሥራቅ ኃያላን ሳዑዲ አረቢያ እና የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች በአፍሪካ ቀንድ ፖለቲካዊ፣ ዲፕሎማሲያዊ እና ወታደራዊ ለውጦች እንዲታዩ ምክንያት እየሆኑ ነው። በተለይ ኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ሶማሊያ እና ሱዳን የእነዚህ አገራት ዋነኛ የመፎካከሪያ መድረኮች ሆነዋል። በተጨማሪም ቱርክ በቀጣናው ያላት ሚና እየጎላ ነው። ይህ ፉክክር ለአፍሪካ ቀንድ ምን ይዞ ይመጣል?

ጦርነት ሊቀሰቀስ ይችላል በሚል ስጋት ውስጥ መኖር https://www.bbc.com/amharic/articles/cjwzv4551x5o?at_medium=RSS&at_campaign=rss ግጭቶች በሰው ሕይወት እና አካል እንዲሁም በንብረት እና በመሠረተ ልማቶች ላይ ከሚያደርሱት ጉዳት ባሻገር በሰዎች አካላዊ እና ሥነ ልቦናዊ ጤና እና ደኅንነት ላይ ከባድ ተጽእኖን እንደሚያስከትል ባለሙያዎች ይናገራሉ። እንዲህ ባለው ሁኔታ ውስጥ ስንሆን የሚከሰቱ ሥነ ልቦናዊ ለውጦች ምንድን ናቸው? ለመቋቋምስ ምን ማድረግ እንችላለን?

ኢትዮጵያ፣ ግብፅ፣ ብራዚል. . .በዓለም አቀፍ ቱሪስቶች እንዲመረጡ ያደረጋቸው ምሥጢር ምንድን ነው? https://www.bbc.com/amharic/articles/clyg75y4l9no?at_medium=RSS&at_campaign=rss ዓለም አቀፍ ቱሪዝም ከመቼውም በላይ እየተነቃቃ ነው። በአውሮፓውያኑ በ2025 1.5 ቢሊዮን ቱሪስቶች የተለያዩ አገራትን ጎብኝተዋል። በአገራቱ ዝርዝር ከተካተቱ መካከል ኢትዮጵያ ተጠቃሽ ናት። ኢትዮጵያ፣ ግብፅ፣ ብራዚል እና ሲሸልስ በአስጎብኚዎች እና በጎብኚዎች ተመራጭ ያደረጋቸው ምንድን ነው?

ኖስትራዳመስ፡ የፈረንሳያዊው ኮከብ ቆጣሪ ትንቢቶች ለምን አሁንም ድረስ ተቀባይነት አገኙ? https://www.bbc.com/amharic/articles/c4g27ldv487o?at_medium=RSS&at_campaign=rss በመቶዎች ከሚቆጠሩ ዓመታት በኋላ ደጋፊዎቹ ሁለቱንም የዓለም ጦርነቶች፣ የሂሮሺማ እና የናጋሳኪ የኒውክሌር ፍንዳታዎችን፣ የሂትለርን መነሳት እና የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ጨምሮ ብዙ ታሪካዊ ክስተቶችን፣ ምንም እንኳን እነዚህን ክስተቶች በስም ባይጠቅሳቸውም እንደተነበየ ይናገራሉ።

"ተወዳጇ እና ደስተኛዋ ልጄ እንዴት በራሷ ላይ ወሰነች?" - በቲክ ቶክ እና በእኩዮቿ ጫና ራሷን ያጠፋቸው ኢትዮጵያዊት ታዳጊ https://www.bbc.com/amharic/articles/crrnp077ryeo?at_medium=RSS&at_campaign=rss አቶ ነብዩ ማኅበራዊ ሚዲያ በታዳጊ ልጆች ላይ የሚያስከትለውን ተጽእኖ በተመለከተ መራራ የሆነ ልምድ ነው ያላቸው። የ13 ዓመቷ ልጃቸው ፊዮሬላ ላይ ምንም ዓይነት ምልክት ሳይመለከቱ በእኩዮቿ ጫና እና በማኅበራዊ ሚዲያ ግፊት ባላሰቡት ጊዜ ልጃቸው እራሷን አጥፍታ አግኝተዋታል።

የመራቢያ አካልን በመውረር መካንነትን ጨምሮ የጤና መቃወስን የሚያስከትሉት ጥገኛ ተውሳኮች https://www.bbc.com/amharic/articles/ce8el1xw50eo?at_medium=RSS&at_campaign=rss

የመራቢያ አካልን በመውረር መካንነትን ጨምሮ የጤና መቃወስን የሚያስከትሉት ጥገኛ ተውሳኮች https://www.bbc.com/amharic/articles/ce8el1xw50eo?at_medium=RSS&at_campaign=rss

"ሊቢያ ውስጥ በርካታ ስቃይ ባሳልፍም፤ በአይኤስ የተቀጠፉትን ወንድሞቼን በፍጹም አልረሳም" ዳንኤል አብርሃ https://www.bbc.com/amharic/articles/c5ydyvz3r46o?at_medium=RSS&at_campaign=rss ከ30 በላይ ኢትዮጵያውያን እና ኤርትራውያን በሊቢያ በአይኤስአይኤስ ከተገደሉ 11 ዓመት ሆኖታል። ያንን አሰቃቂ ግድያ ተዓምር በሚመስል መልኩ የተረፈው ዳንኤል አብርሃ ከአዲስ አበባ -ሊቢያ ከዚያም ዩናይትድ ኪንግደም ያለፈበትን ሁኔታ ስለሚተርክበት መጽሐፉ ከቢቢሲ ጋር ቆይታ አድርጓል።

የታዋቂ ሰዎችን ስም መነጋገሪያ ያደረገው የወሲብ ወንጀለኛው ጄፍሪ ኤፕስቲን ማን ነው? https://www.bbc.com/amharic/articles/cx2wz119594o?at_medium=RSS&at_campaign=rss የጄፍሪ ኤፕስቲን ሰነዶች ይፋ መሆናቸውን ተከትሎ በመላው ዓለም የሚገኙ ታዋቂ ግለሰቦች እና ተቋማት በአሉታዊ መልኩ ስማቸው እየተነሳ ነው። በዚህም ምክንያት ፖለቲከኞች እና ታዋቂ ሰዎች ዝናቸው ጥያቄ ውስጥ ገብቶ አንዳንዶቹም ከሥልጣን እና ከኃላፊነታቸው እየለቀቁ ነው። ለመሆኑ ለዚህ ሁሉ ቀውስ ምክንያት የሆነው ጄፍሪ ኤፕስቲን ማን ነው?

ሺህ ዘመናት የተሻገረው ኩል ለጤና እና ለውበት ያለው ጥቅም https://www.bbc.com/amharic/articles/cje1dq37vdko?at_medium=RSS&at_campaign=rss የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ ሳይንስ እና ባህል ተቋም በዓለም የማይዳሰሱ ቅርሶች ዝርዝር ውስጥ ኩልን አካቶታል።

እስራኤል ለሶማሊላንድ የነጻ እና ሉዓላዊ አገርነት ዕውቅና በይፋ ሰጠች https://www.bbc.com/amharic/articles/c4g61597q4xo?at_medium=RSS&at_campaign=rss እስራኤል ከሶማሊያ ተነጥላ ነጻ አገርነቷን ላወጀችው ሶማሊላንድ "የነጻ እና ሉዓላዊ አገርነት" ዕውቅና መስጠቷን ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታኒያሁ ይፋ አደረጉ። ይህ የእስራኤል ውሳኔ ከሦስት አስርት ዓመታት በላይ ከሶማሊያ ማዕከላዊ መንግሥት በመነጠል የነጻ አገርነት ዕውቅናን ስትጠብቅ ለቆየችው ሶማሊላንድን የመጀመሪያው የአገርነት እውቅና ነው።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል በሦስት የማዕድን ስፍራዎች ላይ በተፈጸሙ ጥቃቶች ሰባት ሰዎች ተገደሉ https://www.bbc.com/amharic/articles/ce86rw9z2dyo?at_medium=RSS&at_campaign=rss በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ውስጥ በሚገኘው ቤሮ ወረዳ በትናንትናው ዕለት ታጣቂዎች በሦስት የወርቅ እና የእምነበረድ ማውጫ ስፍራዎች ላይ በፈጸሙ ጥቃቶች ሰባት ሰዎች መገደላቸውን የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ እና የፖሊስ አዛዥ ለቢቢሲ ተናገሩ። በዛሬው ዕለትም "በሌላ የማዕድን ስፍራ ላይ" የተኩስ ልውውጥ መደረጉን ተገልጿል።

"እናቴ መርዝ ልታበላኝ ስትል ደረስኩባት…" ሁላችንም ትንሽ ትንሽ 'እያበድን' ይሆን? https://www.bbc.com/amharic/articles/c7735317g65o?at_medium=RSS&at_campaign=rss ስኪዞፍሪኒያ የሚባል የአእምሮ ጤና መታወክ እንዴት ያለ ነው? ፕሮፌሰር ሰለሞን ተፈራ ፒኤችዲ ሠርተውበታል። ለ20 ዓመት ተመራምረውበታል። በስኪዞፍሬኒያ የሚሰቃዩ በርካታ ታካሚዎች ነበሯቸው፤ አሏቸው። ፕሮፌሰሩ ነገርን በአጭር የማስረዳት ፀጋ አላቸው። ይህን የአእምሮ በሽታ እንዲህ ይገልጹታል። "ነገሩ የማርያምን ብቅል ሲፈጩ መዋል ነው" ይሉታል። ምን ማለታቸው ነው?

"እናቴ መርዝ ልታበላኝ ስትል ደረስኩባት…" ሁላችንም ትንሽ ትንሽ 'እያበድን' ይሆን? https://www.bbc.com/amharic/articles/c7735317g65o?at_medium=RSS&at_campaign=rss ስኪዞፍሪኒያ የሚባል የአእምሮ ጤና መታወክ እንዴት ያለ ነው? ፕሮፌሰር ሰለሞን ተፈራ ፒኤችዲ ሠርተውበታል። ለ20 ዓመት ተመራምረውበታል። በስኪዞፍሬኒያ የሚሰቃዩ በርካታ ታካሚዎች ነበሯቸው፤ አሏቸው። ፕሮፌሰሩ ነገርን በአጭር የማስረዳት ፀጋ አላቸው። ይህን የአእምሮ በሽታ እንዲህ ይገልጹታል። "ነገሩ የማርያምን ብቅል ሲፈጩ መዋል ነው" ይሉታል። ምን ማለታቸው ነው?

አሜሪካ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከአገራት ጋር እየተፈራረመችው ያለው ስምምነት ለምን አነጋጋሪ ሆነ? https://www.bbc.com/amharic/articles/cvgryk03yppo?at_medium=RSS&at_campaign=rss ፕሬዝዳንት ትራምፕ ዩኤስኤአይዲን ካፈረሱ በኋላ አዲስ የእርዳታ እና የትብብር መረሃ ግብር አዘጋጅተው ከአገራት ጋር ስምምነት እየተፈራረሙ ነው። አዲሱ ዕቅድ የቀደመውን አሠራር በማስቀረት ከመንግሥታት ጋር የሚከናወን የጋራ የጤና ዘርፍ ትብብር ነው። ባለፉት ጥቂት ሳምንታት ኢትዮጵያን ጨምሮ ሌሎችም አገራት እየፈረሙ ቢሆንም በተለይ ኬንያ ውስጥ በፍርድ ቤት ጊዜያዊ ዕግድ ተጥሎበታል። ይህ አዲስ መረሃ ግብር ምንድን ነው? ለምንስ አነጋጋሪ ሆነ?

አዲሱ የንብረት ታክስ ረቂቅ ሕግ ከግብር ነጻ የሚሆን ቤተሰብን እንዴት ይለያል? https://www.bbc.com/amharic/articles/c4gvwkl1p9wo?at_medium=RSS&at_campaign=rss የገንዘብ ሚኒስቴር የንብረት ታክስ የሚጣልበትን እና የሚሰበሰብበትን መንገድ በተመለከተ ዝርዝር መረጃዎችን የያዘ "ሞዴል" ረቂቅ ሕግ በታኅሣሥ 2018 ዓ.ም. መጀመሪያ ወደ ክልል እና ከተማ አስተዳደሮች ልኳል። የንብረት ታክስን የመጣል እና የመሰብሰብ መብት የክልሎች ቢሆንም ከግብሩ ጋር ለሚያወጡት ሕግ "መነሻ የሚሆን ሞዴል" ረቂቅ ሕግ የሚዘጋጀው በፌደራል መንግሥት እንደሆነ የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ደብዳቤ ያስረዳል።

"ሰው ሁሉ በረሃብ አንጀቱ ተጣብቋል" - በሕጻጽ የተፈናቃዮች መጠለያ ያለው ሁኔታ ምን ያህል የከፋ ነው? https://www.bbc.com/amharic/articles/clyxvpj1qggo?at_medium=RSS&at_campaign=rss በትግራይ ክልል በሰሜናዊ ምዕራብ አካባቢ ካሉት የተፈናቃይ ካምፖች መካከል አንዱ በሆነው ሕጻጽ በርካቶች በረሃብ ውስጥ መሆናቸውን ተናገሩ። ተፈናቃዮቹ በእርዳታ የሚደርሳቸው ምግብ ድጋፍ በቂ ካለመሆኑም በላይ ከፍተኛ የጥራት ችግር እንዳለበት ገልጸዋል። በምዕራብ ትግራይ በመቶዎች የሚቆጠሩ ተፈናቃዮች በሰብዓዊ እርዳታ አቅርቦት እጥረት ምክንያት "በረሃብ እና በበሽታ" የመጠቃት አደጋ እንደተጋረጠባቸው ተናግረዋል።

ኢትዮጵያ ወታደሮች እንድትልክ በአሜሪካ ተጠይቃለች የተባለለት የጋዛ ተልዕኮ ምንድን ነው? https://www.bbc.com/amharic/articles/c9892rjez02o?at_medium=RSS&at_campaign=rss ፕሬዝዳንት ትራምፕ የጋዛን ጦርነት ለማስቆም ባቀረቡት የሰላም ሃሳብ ውስጥ የጋዛ ዓለም አቀፍ አረጋጊ የተባለ ኃይል የማሰማራት ዕቅድ አለ። በዚህም ከተለያዩ አገራት ወታደሮችን በማሰባሰብ በሚቀጥሉት ወራት ውስጥ ወደ ጋዛ ለማሰማራት አሜሪካ ጥድፊያ ላይ ናት። ኢትዮጵያም የዚህ ኃይል አካል እንድትሆን መጠየቋ ተዘግቧል። ይህ ኃይል ሐማስን ትጥቅ ማስፈተትን ጨምሮ የተለያዩ አላማዎች አሉት።

በእስራኤል እስር ቤቶች ወሲባዊ ጥቃት እንደተፈጸመባቸው ይፋ ያወጡ ፍልስጤማውያን https://www.bbc.com/amharic/articles/ckgm82d504mo?at_medium=RSS&at_campaign=rss በቅርቡ በእስራኤል እስር ቤቶች ውስጥ የሚገኙ እስረኞች አያያዝን በተመለከተ በወጡ ሪፖርቶች ላይ የተገለጸውን ዓይነት ድብደባ እና የወሲብ ጥቃት እንደተፈጸመባቸው ፍልስጤማውያን ለቢቢሲ ተናገሩ።

"ግብፅ ከኢትዮጵያ ጋር ችግር የለባትም፤ የምትፈልገው ሕጋዊ አስገዳጅ ስምምነት ላይ መድረስ ነው" - ፕሬዝዳንት አል ሲሲ https://www.bbc.com/amharic/articles/cpvd3rdn44wo?at_medium=RSS&at_campaign=rss ግብፅ ታላቁን የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን በተመለከተ ከኢትዮጵያ ጋር ሕጋዊ አስገዳጅ ስምምነት ላይ ከመድረስ በስተቀር ሌላ ምንም ዓይነት "ችግር እንደሌለባት" ፕሬዝዳንት አብደል ፋታህ አል ሲሲ ተናገሩ። ፕሬዝዳንቱ ይህንን የተናገሩት ግብፅ ውስጥ እየተካሄደ በሚገኘው ሁለተኛው የሩሲያ እና የአፍሪካ የትብብር መድረክ የሚኒስትሮች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ካይሮ ከሚገኙ የአፍሪካ አገራት ልዑካን ጋር ባደረጉት ውይይት ላይ መሆኑ ተዘግቧል።