💧ለቀልቤ💧
رفتن به کانال در Telegram
الهم سلم قلوبنا ይህ ገበታ: ሰላማዊ እና የተረጋጋች ቀልብ(ልብ) ለሚፈልጉ እና ይህችም ቀልብ እንዴት ከድርቀቷ እንደምትሸር ለሚያስጨንቃቸው ሁሉ የተዘጋጀ ነው ። አስተያየት @alfekiru
نمایش بیشترکشور مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
214
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-27 روز
-830 روز
آرشیو پست ها
215
ኸይረኛው ሲሰንቅ ከምርጡ ቀን ይዞ
ሌለኛው ሲኳትን ሲያመልጠው ፈዞ ።
አንተ በወንጀል አረንቋ የሰጠምክ፤ አንተ በገፍላ ፈራሽ ላይ የማለድክ፣ አንተ በሸይጣን መረብ የታሰርክ፣
ይህ ቀን መመለሻህ ይሁን ።
215
☀️በእውቀት ብርሀን ላይ ትንሽ
መታገስ ያቃተው"
በጅህልና ጭለማ ላይ እድሜ ልኩን ይኖራል!
العلم نور እውቀት ብርሀን ነው
https://t.me/tulabmedina
215
ጥብቅ ማሳሰቢያ !
ዛሬ ጁማዓ ዙል ቀዕዳ 28 ነው።
ይህ ማለት ደግሞ ነገ ቅዳሜ የወሩ የመጨረሻው ቀን ሊሆን ይችላል።
የወሩ መጨረሻ ከሆነ ደግሞ ከነገ በኋላ «ኡዱሒያ» ማድረግ የፈለገ ሰው ከፀጉሩም ይሁን ከጥፍሩ ምንም ነገር መንካት አይፈቀድለትም‼️
ስለዚህ ወዳጆች፦
ፀጉሩን መቁረጥ፣
ቀድሞ ቀመሱን ማሳጠር፣
ጥፍሩን መቁረጥ፣
የብብትና የብልት ፀጉሩን ማስወገድ የፈለገ ሰው ከነገ ከቅዳሜ ማሳለፍ የለበትም።
ውዱ ነብያችን የአላህ ሰላትና ሰላም በእሳቸው ላይ ይሁን እንዲህ ይሉናል፦
«إذا دخلت العشر، وأراد أحدكم أن يُضحي فلا يمس من شعره وبشره شيئًا»
«አስሩ ቀናቶች ሲገቡ ከእናንተ አንደኛችሁ ኡዱሒያ ማድረግ ከፈለገ ከፀጉሩም ይሁን ከሰውነቱ ምንም ነገር እንዳይነካ»
👆ይህን መልዕክት ለሁሉም ሙስሊሞች በማስተላለፍ ወይም ሼር በማድረግ ከስህተት እንታደጋቸው ! ©
https://t.me/tulabmedina
https://t.me/tulabmedina
215
የቅፅበት እርካታ "
""""""""""""""""""""
እመነኝ ወንድሜ በሀራም ነፈስህን የምታረካበት ግዜ በጣም ጥቂት ነው ቢበዛ ከ5 -10 ደቂቃዎች ብቻ " መጨረሻው ግን የቀናት ፀፀት ነው::
ግን የአላህ ውድ እድለኛ ባሮች የጌታቸውን ቃል እያነበነቡ እያስተነተኑ ሰአታትን ያረፍዳሉ" በሌሊቱም ሃገር እግራቸው እስኪደማ ቁመው እያነቡ ያድራሉ ::
ግና ይህን እድል ሚጎናፀፈው የ5 ደቂቃ ስሜቱን የተቆጣጠረ እና እውነተኛ ኒያ ያለው ጀግና ብቻ ነው ::
አላህ ሆይ
ደጃፍህን ከሚጠኑት" ክልከላህን ከሚርቁት" ሹክሹክታህን ከናፈቁት"
አድርገን ያ ረብ "
https://t.me/tulabmedina
215
يَسْتَخْفُونَ مِنَ النَّاسِ وَلَا يَسْتَخْفُونَ مِنَ اللَّهِ وَهُوَ مَعَهُمْ إِذْ يُبَيِّتُونَ مَا لَا يَرْضَىٰ مِنَ الْقَوْلِ ۚ وَكَانَ اللَّهُ بِمَا يَعْمَلُونَ مُحِيطًا
ከሰው ይደበቃሉ፡፡ አላህም እርሱ (በዕውቀቱ) ከእነሱ ጋር ሲኾን ከንግግር የማይወደውን ነገር (በልቦቻቸው) በሚያሳድሩ ጊዜ (ከእርሱ) አይደበቁም፡፡ አላህም በሚሠሩት ሁሉ (በዕውቀቱ) ከባቢ ነው፡፡
https://t.me/tulabmedina
215
የማለዳ ስንቅ❤️
قال الحسن البصري رحمه الله
إذا لمْ تَقدرْ علىٰ قِيامِ الليل ، ولا صيامِ النَّهار ، فاعلَمْ أنَّكَ محرومٌ ؛ قدْ كبَّلتْكَ الخَطَايا والذنوبُ
ለለይል ሰላት መቆም ከተሳነህ ፣
ቀኑንም መፆም ከከበደህ ፣
የተከለከልክ መሆንህን እወቅ።
በእርግጥም ወንጀልህ ተቆጣጥሮሃል።
https://t.me/tulabmedina
https://t.me/tulabmedina
215
የምሽት ስንቅ ለቀልቤ❤
قال الحسن البصري رحمه الله
من أراد أن يخشع قلبُهُ ، ويغزُر دمعُهُ ،فليأكُل في نصف بطنه
ልቡ እንድትፈራ ፣ አይኑም አንባ እንድታፈስ፣
የፈለገ ከሚበላው ግማሽ ይቀንስ !!!
https://t.me/tulabmedina
215
የማለዳ ስንቅ ለቀልቤ❤
قال الحسن البصري رحمه الله
أدركت أقواماً كانت لهم عيوب فسكتوا عن عيوب الناس فستر اللّه عيوبهم ..
የሆኑ ሰዎችን አግንቻለው ነውር (አይብ) ነበረባቸው " ስለ ሰዎች ነውር ዝም አሉ (ደበቁ) አላህ የነርሱን ነውር ደበቀላቸው።
https://t.me/tulabmedina
215
የምሽት ስንቅ ለቀልቤ❤️
قال الحسن البصري رحمه الله
أيُّها النّاس ! إنَّ هذا القرآنَ شِفَاءُ المؤمنين ، وإمامُ المتقـين ، فمَنِ اهتَدىٰ به هُدي ، ومن صُرفَ عنه شَقـيَ وابْتُلِـي.
እናንተ ሰዎች ሆይ ይህ ቁርኣን ለአማኞች ፈውስ ነው። የፈሪዎችም መሪ ነው። በሱም የተመራ ሰው ይቃናል። ከሱም የዞረ የሚፈትን እድለቢስ ይሆናል።
"ሀሰን አልበስሪ"
ሀያ ወደ ቁርኣን✨📜
https://t.me/tulabmedina
215
የማለዳ ስንቅ
الَّذِينَ آمَنُوا وَتَطْمَئِنُّ قُلُوبُهُم بِذِكْرِ اللَّهِ ۗ
أَلَا بِذِكْرِ اللَّهِ تَطْمَئِنُّ الْقُلُوبُ
(እነሱም) እነዚያ ያመኑ ልቦቻቸውም አላህን በማውሳት የሚረኩ ናቸው፡፡ ንቁ! አላህን በማውሳት ልቦች
ይረካሉ፡፡
الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا
الصَّالِحَاتِ طُوبَىٰ لَهُمْ وَحُسْنُ مَآبٍ
እነዚያ ያመኑትና መልካም ሥራዎችን የሠሩት ለእነሱ ደግ ኑሮ መልካም መመለሻም አላቸው፡፡
https://t.me/tulabmedina
