ㅤ♰ ማሕተቤ ✟
رفتن به کانال در Telegram
“ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሂድ ባሉኝ ጊዜ ደስ አለኝ።” — መዝሙር 122፥1 💬 ለማንኛውም ጥያቄና አስተያየት @Ortho_29 🙏 ♡ እንኳን ደኅና መጡ። ♡
نمایش بیشترکشور مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
291
مشترکین
+124 ساعت
+77 روز
+730 روز
آرشیو پست ها
291
“ባታንጐራጕርም፥ ነፍስህንም ለተራበ ብታፈስስ፥ የተጨነቀውንም ነፍስ ብታጠግብ፥ ብርሃንህ በጨለማ ይወጣል ጨለማህም እንደ ቀትር ይሆናል።”— ኢሳይያስ 58፥10
291
⭐️"ፍቅር ማለት ሁልጊዜ መግባባት ብቻ አይደለም፤ ፍቅር ማለት ባልተግባባችሁበት ጊዜ እንኳ እርስ በርስ የምታሳዩት መከባበርና መቻቻል ነው። እውነተኛ ፍቅር የአጋሩን ዝምታ እንደ ቁጣ ሳይሆን እንደ መከፋት ተረድቶ፣ 'ምን ላግዝህ/ሽ?' ብሎ ቀድሞ የሚጠይቅ ንቁ ልብ አለው።"✔️+ አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ +
291
☦️ብዙዎች ነቢያትና ጻድቃን አንቺን ሊያዩ ወደዱ አላዩም ምሳሌሽን እንጂ፤፤ የልጅሽን የመለኮትነቱን ምሥጢር ያየን እኛ ግን በቅድስት ጠረጴዛ ሥጋውንና ደሙን ቁርባኑን ተቀበልን አንድ አካል አንድ አምሳል በመሆናችን የተመሰገንን ነን☦️አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ መልካም እለተ ሰንበት
291
✔️ስለ እግዚአብሔር ሀያልነት ለማወቅ ግዴታ እንደ ፍርኦን መቅሰፍት እስኪያገኝህ አትጠብቅ ⭐️ይልቁንም በፍቅሩ ሰንሰለት ታሰር✍Esuye ከሀጢያተኞች ዋና
291
ፍቅራችሁ ያለ ግብዝነት ይሁን። ክፉውን ነገር ተጸየፉት፤ ከበጎ ነገር ጋር ተባበሩ፤ በወንድማማች መዋደድ እርስ በርሳችሁረ ተዋደዱ፤ እርስ በርሳችሁ ተከባበሩ፤ሮሜ 12፥9-10
291
"ፍቅር ማለት ሁልጊዜ መግባባት ብቻ አይደለም፤ ፍቅር ማለት ባልተግባባችሁበት ጊዜ እንኳ እርስ በርስ የምታሳዩት መከባበርና መቻቻል ነው። እውነተኛ ፍቅር የአጋሩን ዝምታ እንደ ቁጣ ሳይሆን እንደ መከፋት ተረድቶ፣ 'ምን ላግዝህ/ሽ?' ብሎ ቀድሞ የሚጠይቅ ንቁ ልብ አለው።"+ አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ +
291
✅''ጠቢባንስ እግዚአብሔርን ያለጥርጥር በሙሉ ልብ የሚያምኑት፤ አምነውም እንደ ፈቃዱ የተከተሉት፤ በክንፈ ጸጋ ተመስጠው ከልብ በሚወጣ ውዳሴ ከእርሱ ጋር ተዋሕደው የሚኖሩ ናቸው፡፡የነፍሳቸውን ረብሕ ጥቅም አውቀው ዕለት ዕለት ያንን የሚለማመዱ በእውነት ጠቢባን እነዚህ ናቸው፡፡''✅[ቅዱስ አባ እንጦንስ]
291
😇"ሞገሳችን ፤ ክብራችን ፤ የድነታችን አርማ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፤ሞገድ የማይቀርበው መርከባችን ሰራቂ የማያገኘው ብል ነቀዝ የማያበላሸው ሀብታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው ..." መጽሐፈ ሰዓታት : (አባ ጊዮርጊስ)😇
291
በፍጹም ልብህ በእግዚአብሔር ታመን፥ በራስህም ማስተዋል አትደገፍ፤ በመንገድህ ሁሉ እርሱን እወቅ፥ እርሱም ጎዳናህን ያቀናልሃል።ምሳሌ 3፥5-6
291
“አንተም ከሕዝቡ ሁሉ አዋቂዎችን፥ እግዚአብሔርን የሚፈሩትን፥ የታመኑ፥ የግፍንም ረብ የሚጠሉትን ሰዎች ምረጥ፤ ከእነርሱም የሺህ አለቆችን፥ የመቶ አለቆችን፥ የአምሳ አለቆችን፥ የአሥርም አለቆችን ሹምላቸው።”— ዘጸአት 18፥21
291
“ጌታ ቸር መሆኑን ቀምሳችሁ እንደ ሆነ፥ ለመዳን በእርሱ እንድታድጉ አሁን እንደ ተወለዱ ሕፃናት ተንኰል የሌለበትን የቃልን ወተት ተመኙ።”— 1ኛ ጴጥሮስ 2፥2-3
291
ተወዳጅ የሆኑ መንፈሳዊ Channel ማግኘት ይፈልጋሉ ?
የተለያዩ የኦርቶዶክስ አስተምሕሮ
አዳዲስ መዝሙሮች
የኦርቶዶክስ ስእላት እናም የተለያዩ ነገሮችን የምታገኙበት Channel ከስር Join በማለት add Channel በመቀላቀል ያግኙ 😊
291
“አብ በስሜ የሚልከው ግን መንፈስ ቅዱስ የሆነው አጽናኝ እርሱ ሁሉን ያስተምራችኋል እኔም የነገርኋችሁን ሁሉ ያሳስባችኋል።” — ዮሐንስ 14፥26ሐዋርያት 2 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹ በዓለ ኀምሳ የተባለውም ቀን በደረሰ ጊዜ፥ ሁሉም በአንድ ልብ ሆነው አብረው ሳሉ፥ ² ድንገት እንደሚነጥቅ ዓውሎ ነፋስ ከሰማይ ድምፅ መጣ፥ ተቀምጠው የነበሩበትንም ቤት ሁሉ ሞላው። ³ እንደ እሳትም የተከፋፈሉ ልሳኖች ታዩአቸው፤ በያንዳንዳቸውም ላይ ተቀመጡባቸው። ⁴ በሁሉም መንፈስ ቅዱስ ሞላባቸው፥ መንፈስም ይናገሩ ዘንድ እንደ ሰጣቸው በሌላ ልሳኖች ይናገሩ ጀመር።
