Ab Trades
رفتن به کانال در Telegram
Trading community
نمایش بیشترکشور مشخص نشده استدسته بندی مشخص نشده است
314
مشترکین
-124 ساعت
-17 روز
-430 روز
آرشیو پست ها
313
Join me on TX and we both get rewarded! Use my referral code:
https://tx.market/referral?ref=AzcUZqDtguRSxMc0WlwEIvO6qMi1
referral code
👇👇👇👇👇
AzcUZqDtguRSxMc0WlwEIvO6qMi1
✅ download app
✅ register with email
✅ add referral code (must)
✅ complete kyc
✅ reward will be distributed with in 24 hours
Reward 24 hour ሊቆይ ይችላል ከዛ Bitget or Mexc መላክ ትችላላችሁ
⚠️ referral code ካልተጠቀማችሁ ሽልማት አይሰጠም
Video YouTube ላይ post ይደረጋል ነገ Verfy አድርጋችሁ ጠብቁ
313
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
+1
" በማወቅም ሆነ ባለማወቅ ለአንድ የባንክ ሂሳብ ቁጥር ከ1,550 እስከ 5,000 ብር ክፍያ በመቀበል የሂሳብ ቁጥራቸውን አሳልፈው የሚሰጡ በዝተዋል " - ወ/ሮ እጣወርቅ ተስፋዬ
የባንክ ሂሳብ ቁጥርን በመሸጥና በማከራየት የሚፈጸም የማጭበርበር ወንጀል መበራከቱን በፍትህ ሚኒስቴር፣ የጠቅላይ አቃቤ ህግ ዘርፍ ገለጸ።
አጭበርባሪዎች የሌሎችን ሰዎች የባንክ አካውንት (የሂሳብ ቁጥር) በመግዛት እና በመከራየት፣ በወንጀል የተገኘን ህገወጥ ገንዘብ ለማዘዋወር እየተጠቀሙበት እንደሆነ በምርመራ ማረጋገጡን ለሸገር ኤፍ ኤም 102.1 ሬድዮ ተናግሯል።
በፍትህ ሚኒስቴር፣ የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ የተደራጁና ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎች ዳይሬክቶሬት ምክትል ዳይሬክተር ወ/ሮ እጣወርቅ ተስፋዬ " ወንጀለኞቹ አብዛኛውን ጊዜ የባንክ አካውንት የሚገዙት ዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ከሚገኙ ሰዎች ወይም ከቅርብ ጓደኞቻቸው ነው " ብለዋል። ለዚህም የተወሰነ ገንዘብ እንደሚከፍሏቸው አመልክተዋል።
አጭበርባሪዎቹ በሌላ ሰው ስም የተከፈተ አካውንት የሚፈልጉበት ዋና ምክንያት፣ ራሳቸውን ከተጠያቂነት ለመደበቅ እና በወንጀል ያገኙትን ገንዘብ ያለ ስጋት እንደልብ ለማዘዋወር እንደሆነና ለዚህም ተግባራቸው በአብዛኛው የንግድ ባንክ አካውንቶችን እንደሚመርጡ ተናግረዋል።
ወንጀለኞቹ አካውንቱን እስከ 5,000 ብር በሚደርስ ክፍያ ከገዙ በኋላ፣ አዲስ ስልክ በመግዛት የሞባይል ባንኪንግ መተግበሪያ (App) ያስጭናሉ። በመቀጠል የባንክ አካውንቱን ባለቤት የይለፍ ቃል ( #Password ) በመቀበል፣ ሙሉ የአካውንት የማስተላለፍና የመቆጣጠር ስልጣኑን በእጃቸው እንደሚያስገቡ አብራርተዋል።
" ከጓደኛዬ ወይም ከቤተሰቤ የመጣ ነው ፤ በአንተ አካውንት ገቢ ይደረግና እኔ ለምነግርህ ሰው አስተላልፍ፣ የተወሰነውን ደግሞ አንተ ያዘው " በሚል ሰበብ በወንጀል የተገኘን ገንዘብ በሌላ ሰው አካውንት እንዲተላለፍ በማድረግ ራሳቸውን ከተጠያቂነት ለማሸሽ የሚፈልጉ አጭበርባሪዎች ቁጥር ስለመጨመሩ ተገልጿል።
ነገር ግን አንድ ሰው በማወቅም ይሁን ባለማወቅ የባንክ አካውንቱን ለሌላ አካል አሳልፎ ሰጥቶ፣ በአካውንቱ ላይ በወንጀል የተገኘ ህገወጥ ገንዘብ ከተዘዋወረና ይህ በምርመራ ከተረጋገጠ፣ በህግ ተጠያቂ የሚሆነው አካውንቱ በስሙ የተከፈተው ባለቤት እንደሆነ ተጠቁሟል።
" ህግን አለማወቅ ከተጠያቂነት አያድንም " ያሉት ም/ዳይሬክተሯ " በማወቅም ሆነ ባለማወቅ ለአንድ የባንክ ሂሳብ ቁጥር ከ1,550 እስከ 5,000 ብር ክፍያ በመቀበል የሂሳብ ቁጥራቸውን አሳልፈው የሚሰጡ በዝተዋል " ብለዋል።
በዚህ መንገድ ሰዎች እስከ 25 ዓመት በሚደርስ እስራት በሚያስቀጣ የወንጀል ድርጊት እየተሳተፉ መሆኑን መገንዘብ አለባቸው ሲሉ አስጠንቅቀዋል።
ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የሸገር ኤፍ ኤም ሬድዮ ጣቢያ ነው።
ሰኔ 26 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia
313
Repost from Aplus Hustler
+1
" በማወቅም ሆነ ባለማወቅ ለአንድ የባንክ ሂሳብ ቁጥር ከ1,550 እስከ 5,000 ብር ክፍያ በመቀበል የሂሳብ ቁጥራቸውን አሳልፈው የሚሰጡ በዝተዋል " - ወ/ሮ እጣወርቅ ተስፋዬ
የባንክ ሂሳብ ቁጥርን በመሸጥና በማከራየት የሚፈጸም የማጭበርበር ወንጀል መበራከቱን በፍትህ ሚኒስቴር፣ የጠቅላይ አቃቤ ህግ ዘርፍ ገለጸ።
አጭበርባሪዎች የሌሎችን ሰዎች የባንክ አካውንት (የሂሳብ ቁጥር) በመግዛት እና በመከራየት፣ በወንጀል የተገኘን ህገወጥ ገንዘብ ለማዘዋወር እየተጠቀሙበት እንደሆነ በምርመራ ማረጋገጡን ለሸገር ኤፍ ኤም 102.1 ሬድዮ ተናግሯል።
በፍትህ ሚኒስቴር፣ የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ የተደራጁና ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎች ዳይሬክቶሬት ምክትል ዳይሬክተር ወ/ሮ እጣወርቅ ተስፋዬ " ወንጀለኞቹ አብዛኛውን ጊዜ የባንክ አካውንት የሚገዙት ዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ከሚገኙ ሰዎች ወይም ከቅርብ ጓደኞቻቸው ነው " ብለዋል። ለዚህም የተወሰነ ገንዘብ እንደሚከፍሏቸው አመልክተዋል።
አጭበርባሪዎቹ በሌላ ሰው ስም የተከፈተ አካውንት የሚፈልጉበት ዋና ምክንያት፣ ራሳቸውን ከተጠያቂነት ለመደበቅ እና በወንጀል ያገኙትን ገንዘብ ያለ ስጋት እንደልብ ለማዘዋወር እንደሆነና ለዚህም ተግባራቸው በአብዛኛው የንግድ ባንክ አካውንቶችን እንደሚመርጡ ተናግረዋል።
ወንጀለኞቹ አካውንቱን እስከ 5,000 ብር በሚደርስ ክፍያ ከገዙ በኋላ፣ አዲስ ስልክ በመግዛት የሞባይል ባንኪንግ መተግበሪያ (App) ያስጭናሉ። በመቀጠል የባንክ አካውንቱን ባለቤት የይለፍ ቃል ( #Password ) በመቀበል፣ ሙሉ የአካውንት የማስተላለፍና የመቆጣጠር ስልጣኑን በእጃቸው እንደሚያስገቡ አብራርተዋል።
" ከጓደኛዬ ወይም ከቤተሰቤ የመጣ ነው ፤ በአንተ አካውንት ገቢ ይደረግና እኔ ለምነግርህ ሰው አስተላልፍ፣ የተወሰነውን ደግሞ አንተ ያዘው " በሚል ሰበብ በወንጀል የተገኘን ገንዘብ በሌላ ሰው አካውንት እንዲተላለፍ በማድረግ ራሳቸውን ከተጠያቂነት ለማሸሽ የሚፈልጉ አጭበርባሪዎች ቁጥር ስለመጨመሩ ተገልጿል።
ነገር ግን አንድ ሰው በማወቅም ይሁን ባለማወቅ የባንክ አካውንቱን ለሌላ አካል አሳልፎ ሰጥቶ፣ በአካውንቱ ላይ በወንጀል የተገኘ ህገወጥ ገንዘብ ከተዘዋወረና ይህ በምርመራ ከተረጋገጠ፣ በህግ ተጠያቂ የሚሆነው አካውንቱ በስሙ የተከፈተው ባለቤት እንደሆነ ተጠቁሟል።
" ህግን አለማወቅ ከተጠያቂነት አያድንም " ያሉት ም/ዳይሬክተሯ " በማወቅም ሆነ ባለማወቅ ለአንድ የባንክ ሂሳብ ቁጥር ከ1,550 እስከ 5,000 ብር ክፍያ በመቀበል የሂሳብ ቁጥራቸውን አሳልፈው የሚሰጡ በዝተዋል " ብለዋል።
በዚህ መንገድ ሰዎች እስከ 25 ዓመት በሚደርስ እስራት በሚያስቀጣ የወንጀል ድርጊት እየተሳተፉ መሆኑን መገንዘብ አለባቸው ሲሉ አስጠንቅቀዋል።
ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የሸገር ኤፍ ኤም ሬድዮ ጣቢያ ነው።
ሰኔ 26 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia
