ፍኖተ- አማራ ሚዲያ (Finote- Amhara ) Midea
Ir al canal en Telegram
የተመሠረተው የአማራን ሕዝብ ለማንቃት፣ ለማደራጀት እና ለማስተባበር ነው። የአማራ ሕዝብን ✅ ፖለቲካዊ ✅ ማህበራዊ ✅ ኢኮኖሚያዊ ታሪካዊ ጥያቄዎችን ለማሰማት እና የአማራን ሕዝብ በማንቃት ሰፊውን ሕዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ይሰራል። ወደዱም ጠሉም የኃላ ታሪካችን በእኛ እጅ ይፃፋል። አማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ( አፋብን)
Mostrar más2 923
Suscriptores
+3224 horas
+3727 días
+36630 días
Archivo de publicaciones
የሸዋ አማራ የአሳምነው ፋኖ፦ ከደምና ከነፍስ የተሰራ የጽናት ተራራ! በተጋደለ ምድር፣ በነጎድጓዳም ተራራዎችና በሰፊው የሸዋ ሜዳ ላይ ቆሞ የቆሰለውን ልብ የሚያናፍስ ፋኖ የህዝብ ብረት፣ የነፃነት ህያው ጋሻ ነው!
የሸዋ ህዝብ በታሪኩ ለፍትህ፣ ለክብሩና ለአንድነቱ ሲል ህይወቱን አሳልፎ ለመስጠት አንድም ቀን አላመነታም። ይህ የተቀደሰ ህዝባዊ ማዕበል "በአንድ ድምፅና በአንድ አካል" ሲነሳ የተራራው ቁልቁለት በፍቅርና በወኔ ይንቀጠቀጣል፤ ታሪክም የጀግኖችን ስም በወርቅ ብዕር፣ በህዝቡ ልብ ውስጥ ለመጻፍ ይገደዳል።
የህዝብ አለኝታ፦ የደምና የነፍስ ወንድምነት የአንድነት ብረት፦ "በአንድ ድምፅ፣ በአንድ አካል!" የተሳሰሩት የሸዋ ፋኖዎች፣ የህዝባቸውን አለኝታነትና እውነተኛ አባትነት በተግባር አስመስክረዋል።
የተራራዎች ምሽግ፦ ከግርማዊው መንዝ እስከ ሸዋ ሮቢት፣ ከይፋት እስከ ቡልጋ ባሉት ተራራዎችና ሸለቆዎች ውስጥ አደራቸውን በነፍሳቸው ጠብቀው፣ የህዝባቸውን ህልውና በደማቸው ያስከብራሉ።
የማይበገስ ወኔ፦ ለህዝብ ክብርና ለትውልድ ነፃነት ሲሉ መከራንና እንግልትን እንደ ውድ ጌጥ ይቆጥሩታል፤ የጋራ ህልማቸው የህዝብን ፍቅርና ክብር ማስከበር ብቻ ነው። በልብ የሚያስቀረው የጽናት ስንኝ፦ የአማራ ልጅ ጀግና በአንድ ድምፅ በአንድ አካል፣
ሸዋ መከረ ሀገር ጠነከረ!
የህዝቡ አለኝታ የነፃነት ጋሻ፣ ለክብሩ የሚቆም የጽናት መንሻ!"
ይህ የሸዋ አማራ የአሳምነው ፋኖዎች ከወገኖቻቸው ጋር ያላቸውን የማይበጠስ የደም ቁርኝት፣ ጥልቅ ፍቅርና ለሀገር ክብር ያላቸውን ዘላለማዊ ህያውነት ቁልጭ አድርጎ ያሳያል።
ለህዝብ ህልውናና ለሀገር ክብር የቆመ ጽናት መቼም አይወድቅም! #Dave #Amhara
አፋብን በላይ ዘለቀ 3ኛ ዕዝ 204ኛ አስቻለው ደሴ ኮር እና ዳግማዊ ቴዎድሮስ 5ኛ ኮር ንስር በለሳ ክፍለ ጦር በጥምረት በበለሳ ቀጠና ህዝባዊ ውይይቶችን እና አደረጃጀቶችን አጠናክረው ቀጥለዋል።
ነሐሴ 17/ 2018 ዓ.ም
ከአንድነት ማግስት የተገኘውን ፖለቲካዊና ወታደራዊ ድል ለማጽናት በተቀመጠው ግልጽ አቅጣጫ መሰረት በቀጣናው የተመደበው የዕዝ፣ የኮር እና የክፍለ ጦር አመራሮች ህዝባዊ አደረጃጀቶችን የማዋቀር እና ውይይቶችን በመምራት ደጋፊ ህዝባችንን ለላቀ ግዳጅ ማዘጋጀት ተገቢ መሆኑን በመረዳት ትኩረት ተሰጥቶት እየተመራ ይገኛል።
በመድረኩ የተገኙት የአካባቢው ነዋሪዎች እና የውይይቱ ተሳታፊዎች በበኩላቸው ከአንድነት ማግስት የተፈጠረው የውይይት መድረክ፣ መቀራረብ እና መደጋገፍ ትልቅ ተስፋ እና ብርታት እንደሆነ በመረዳት ከእስካሁን ቀደሙ በተሻለ፣ አደረጃጀቶችን በማስተካከል ትግሉን ህዝባዊ ማድረግ እና የተራዘመውን ትግል ከቀጠናው ማስወጣትና ማሳጠር በሚቻልባቸው ጉዳዬች ላይ ትኩረት እንዲደረግ አጽንኦት ሰጠውበታል።
በቀጣይም እንደ ህዝብ የመጣውን አደጋ በልኩ በመረዳት ከሰራዊታችን ጎን በመቆም ለአካባቢያቸው ሰላምና ደህንነት አስፈላጊውን ድጋፍ ለማድረግ ሙሉ ዝግጁነታቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገልጸዋል ሲል መረጃውን ያደረሰን የኮሩ ህዝብ ግንኙነት ነው።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !
አፋብን በላይ ዘለቀ 3ኛ ዕዝ ህዝብ ግንኙነት መምሪያ!
በመቅደላ ወረዳ አዲስ ጊዚያዊ የሲቪል አስተዳደር ተዋቀረ!!
በመቅደላ ወረዳ የሕዝብ አገልግሎትንና የአካባቢውን ደኅንነት ለማስጠበቅ ያለመ አዲስ የሲቪል አስተዳደር መዋቅር በዛሬው ዕለት ነሐሴ 17 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ ተዋቅሯል።
የአስተዳደር መዋቅሩ የተዘረጋው የአፋብን ምኒልክ 1ኛ ዕዝ ምክትል አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አርበኛ ሲሳይ ሳተናው ፣ የድርጅት ጽሕፈት ቤት ምክትል ኃላፊ አርበኛ ቃለአብ ወርቅዬ ፣ አርበኛ አብዱ አያሌዉ የምኒልክ 1ኛ ዕዝ ም/ትል ህግና ስነ ምግባር ኃላፊ እና ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ተካሂዷል።
የመቅደላ ወረዳ ጊዚያዊ ሲቪል መዋቅር አመራሮቹም እንደሚከተለዉ ተዘርዝረዋል:-
1.ዋና አስተዳዳሪ:-አርበኛ ዉለታዉ ሽታዬ
2.ም/አስዳዳሪ:-አርበኛ ባንቲ ወንድምነዉ
3.የፖለቲካ ጉዳዮች መምሪያ እና ኦድት ቁጥጥር:-አርበኛ ሃይሉ አረጋ
4.ሰላምና ደህንነት መምሪያ:-ዋና ሳጅን ብርሌዉ መንገሻ
5.ማህበራዊ ጉዳዮች መምሪያ:-አርበኛ ሃብታሙ መኮነን
6.ህዝብ ግንኙነት መምሪያ:-ኢንጅነር ደሳለኝ በለጠ
7.መረጃና ደህንነት መምሪያ:-*
8.ም/ል መረጃ እና ደህንነት፦*
9.ፋይናስ መምሪያ:-አርበኛ ወንዶሰን በላይ
10.ሎጅስቲክ መምሪያ:-አርበኛ ክፍሌ ፈንታዉ
11.ወጣቶች ጉዳይ መምሪያ:-አርበኛ የሱፍ አሊ
12.ም/ሎጀስቲክ መምሪያ:-አርበኛ ኡመር ካሳነዉ
13.ም/ሰላምና ደህንነት መምሪያ:-ሃምሳ አለቃ ካሳዬ ከተማ
14.ህግ መምሪያ ዋና ዳኛ:-አርበኛ ዋለልኝ ጉበና
15.ህግ ክፍል ጸሀፊ:-አርበኛ ጥላሁን ሙህዬ
16.ህግ ክፍል አባል:-አርበኛ አዳነ ይመር
17. ሴቶች ጉዳይ:-አርበኝት ማርታ ክንዱ
18ኛ.ም/ል ሴቶች ጉዳይ=አርበኝት ኮከብ ሰሎሞን በማደረግ ሾሟል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአፋብን ምኒልክ 1ኛ ዕዝ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን መምሪያ!!
ነሐሴ:- 17/ 2018 ዓ/ም
የአገዛዙ ሰራዊት ስረዓተ ቀብሩ በታላቁ ዲማ ጊዮርጊስ ተፈፀመ!!
64ኛ ክ/ጦር ነሐሴ 17/2018 ዓ.ም
~~~~~~
አይበገሬው 64ኛ ክ/ጦር በዲማ ከተማና ለምጨን አካባቢ ባአካሄደው እልህ አስጨራሽ ውጊያ በርካታ የአገዛዙ ሰራዊት አባላትን የአሞራ ቀለብ አድርጓቸዋል።
በጄኔራል ሶፊያ በክሪ ትዛዝ የተሰጠው ኮሎኔር ፀጋየ በጮቄ ሰንሰለታማ ተራሮች በታንክ፣ መድፍ፣ BM፣ ዙ23፣ ሞርተር፣ ድሽቃ፣ በእግረኛ፣ በሰማይና በምድር ሲርመሰመስ የነበረው የአገዛዙ ሰራዊት የተወጣጣ ተጨማሪ ሀይል በመያዝ ነሀሴ 09/2018 ዓ.ም በለምጨን መስመር፣ በጎተራ፣ ወይራና ጠልማ፣ ዲንሳ እነቆራ፣ ቦርቦር እና በ74ኛ ክ/ጦር ቀጠና አብራጅት ቀበሌ አድማሱን አስፍቶ ምሽት ቢንቀሳቀስም የጠላት ኃይል ነሀሴ 10/2018 ዓ.ም ከጥዋቱ 12:30 እስከ ምሽቱ 12:00 ሰዓት ሲቀጠቅጥ ውሎ ምሽቱን ደ/ወረቅና ቢቸና መሰል ከተሞች የልቅሶ ቀብር ምሽት አድርጎታል።
በኮሎኔር ፀጋየ መሪነት በጎጃም ከተለያዩ ቦታዎች የተወጣጣ ተጨማሪ ሀይል በመያዝ ከጮቄ ተራራ እስከ አባይ ሸለቆ ያለን የፋኖ ሰራዊት አፀዳለው ብሎ ዘው ብሎ የጀግኖች አርበኞች ምድር ከረመጧ ዲማ ጊዮረጊስ፣ ለምጨን፣ ዲንሳ እነቆራና ቦረቦር እየተግተለተለ የመጣው የአገዛዙ ዙፋን አስጠባቂ ሰራዊት በዲማ ደ/ፅሞና ተርቦች፣ በክ/ሩ ስር የሚገኙ ንስር ኮማንዶዎች፣ በለምጨን የበላይ ግልገሎች፣ በአልሞ አይስቴ የቀቦች፣ በ74ኛ ክ/ጦር ክንድነት አማካኝነት፣ በክፍለ ጦሩ ወታደራዊ አመራሮችና አባላት የጠላት ሰራዊት በዲማ ጊዮረጊስ ከተማና ግባተ መሬቱ ተፈፅሟል።
የጄኔራል ሶፊያ በክሪ ትዕዛዝ የተቀበሉ ጀነራሎችና ኮሎኔሎች የአማራን ህዝብ ከምድርገፅ ለማጥፋት እየኳተነ የሚገኘው አገዛዝ በእነማይ ወረዳ ዲማ ቅዱስ ጊዮረጊስ፣ ለምጨን፣ ደንሳ እንቆራ፣ የገናዥ ቦረቦርና አካባቢው የሚገኙ ህዝባችንን ለመዝረፍ፣ ለማውደም፣ ለመጨፍጨፍ፣ ወረራና ( jenocide ) ለመፈፀም በረካታ የእግረኛ ሰራዊትና ከባድ መሳሪያዎችን ሲያስወነጭፍ ቢውልም ይዞት የገባውን ሰራዊት በንስሮች አይበገሬዎቹ 64ኛ ክ/ጦር አናብስቶች አስጨርሶታል።
የደጅ አዝማች በላይ ዘለቀ ልጆች በዲማ ከተማ ቀኑን ሙሉ በአካሄዱት እልህ አስጨራሽ ውጊያ ከተገኘው ድል ውስጥ:-
➤18 ክላሽ የተማረከ
➤105 በላይ መከላከያ ሙትና ቁስለኛ
➤ 12 በላይ አድማ ብተና ሙትና ቁስለኛ
➤ 21 ሚሊሻ እና ፖሊስ የተደመሰሰ
➤ 24 ሚሊሻ ከባድና ቀላል ቁስለኛ ሲሆኑ በደብረ ወርቅ ከተማ ከተቀበሩት ውስጥ:-
1ኛ.ጀበሩ ፖሊስ የሞተ
2ኛ.ይበልጣል ፖሊስ የሞተ
4ኛ.ተስፋየ ፖሊስ የሞተ
5ኛ.ጌትነት ተሾመ ሚሊሻ የሞተ
6ኛ.አበው ሚሊሻ የሞተ
7ኛ.ደሴ ፈረደ ሚሊሻ የሞተ
8ኛ.እንዳላመው ባለው ሚሊሻ
9ኛ.ማማር
10ኛ.ታዴ
11ኛ.አብዩ አዱኛው ሚሊሻ ቁስለኛ
12ኛ.ይቆየሁ ሚሊሻ ቁስለኛ
13ኛ.ተሾመ ጌትነት ሚሊሻ ቁስለኛ ሲሆኑ ከ11 በላይ ስማቸው ያልታወቁ ሚኒሻዎች መድኅኒዓለም ቤ/ክ የተቀበሩ ሲሆን ጠላት ዲማ ከተማ ለመግባት 8 ግዜ ባደረገው የማጥቃት ሙከራ በብቃት የመከቱት የአባ ኮስትር በላይ ዘለቀን መንፈስ የተላበሱት ጀግኖች በምሽጋቸው ሆነው የዙ 23 ተኳሹን ጨምሮ በርካታ የእግረኛ ሰራዊት ግንባር ግንባሩን ሲበሱት ውለዋል።
ከደጅ አዝማች በላይ ዘለቀ ልጆች ጋር ተዋግቶ ዲማ ከተማን መቆጣጠር ያቃተው የአገዛዙ ሰራዊት ከደ/ወረቅ መድፍና በእነማይ ሰቀላ ቀበሌ Bm 107፣ ሌሎች ከባድ መሳሪያዎችን በማስወንጨፍ የዲማ የመጀመረያ ት/ቤት፣ የሆቴል መገልገያ ዕቃዎች፣ የንግድ ተቋማትን፣ የአርሶ አደሮች የአፈር ማዳበሪያ፣ ገዳማትን፣ መነኮሳትን፣ ለበረከትና ፈውስ ለማግኘት የመጡ ምዕመናንና የቅዱስ ጊዮወረጊስ ሙዚዬም ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል።
በእነማይ ወረዳ ሰቀላ ቀበሌ የገባው ጠላት አባ ኮስትር በላይ ዘለቀ የትውልድ ቅየ ለምጨን ለመግባት ቢሞክረም ጀግኖቹ የበላይ ዘለቀ ልጆች የጠላትን ሰራዊት ሲያራውጡት ውለዋል። አገዛዙ በዲማ ጊዮረጊስ ገዳም፣ በዲማ ከተማ እና ደብረፅሞና የሚኖሩ ኖሪዎች ላይ የፈፀማቸው ግፎችን በተጨባጭ ማስረጃ ይዘን የምንመለስ ይሆናል።
ላናሸንፍ የጀመርነው ትግል የለም! አማራነት ወይም ሞት!!
ድል ለአማራ ህዝብ🔥🔥🔥 ድል ለአማራ ፋኖ🔥🔥🔥
አዲስ ትውልድ ፣አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!!
ነሀሴ 17/2018 ዓ.ም
አፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክ/ጦር ሕዝብ ግንኙነት
የአማራን ህዝብ በደል የተረዱ የብልፅግና አገዛዝ የጦር አባላት ከነሙሉ ትጥቃቸው ፋኖን ተቀላቀሉ!!
ነሐሴ 17/2018 ዓ.ም
የአባቶቻቸውን ጀግንነትና ወታደራዊ ብልሀት የሰነቁት የአፋብን አሳምነው 5ኛ ዕዝ፣ ዓፄ አምደጽዮን ኮር ንጉስ ሣህለ ሥላሴ ክፍለ ጦር አባላት ከጠላት የሚከዱ የሰራዊት አባላትን ጥሩ አቀባበል የማድረግ ሂደት ተጠናክሮ ቀጥሏል።
የአገዛዙ ሰራዊት እየተዳከመና እየፈረሰ በሚገኝበት በዚህ ወቅት የአገዛዙን ብልፅግና ውድቀት የተረዱት የጦር አባላት ቆራጥ ውሳኔ በመወሰን ከነሙሉ ትጥቃቸው በመውጣት ፋኖን ተቀላቅለዋል።በዚህም ከ112ኛ አየር ወለድ ክፍለ ጦር በየቀኑ ፋኖን እየተቀላቀሉ ይገኛሉ ሲል የኮሩ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን አስታውቋል። የተቀላቀሉት አባላትም፦
1.፲አለቃ አለሙ ግዛው
✔2 AK103 ክላሽንኮቭ፣ 250 ተተኳሽ፣ 6 ካዝና፣ 1 የደረት ትጥቅ በመያዝ
2.መ/ወታደር ኡመር መንገሻ
✔1 AK103 ክላሽንኮቭ፣ 5ካዝና፣ 2 F1ቦምብ፣ 300 ተተኳሽ፣ 1 የደረት ትጥቅ፣ 1 ወ/ቦርሳ
3.መ/ወታደር ልደቱ ተፈሪ
✔ 1 AK103 ክላሽንኮቭ፣ 5 ካዝና፣ 2 F1 ቦምብ፣ 90 ተተኳሽ፣ 1 የደረት ትጥቅ፣ 1 ወ/ቦርሳ
4. መ/ወታደር ፉአድ ከማል
✔1 AK103 ክላሽንኮቭ፣ 5 ካዝና፣ 2 F1ቦምብ፣ 400 ተተኳሽ፣ 1 የደረት ትጥቅ
5. መ/ወታደር ብሩክ የውሀንስ
✔1 AK-103 ክላሽንኮቭ፣ 5 ካዝና፣ 2 F1ቦምብ፣ 332 ተተኳሽ፣ 1 የደረት ትጥቅ
6.አቶ ደቁሴ የሺዱላ(ሚሊሻ) የጓዱን መሳሪያ ነጥቆ ዓፄ ምኒልክ ክ/ርን የተቀላቀለ አባል
✔1 ባለ ሁለት እግር ክላሽ፣ 1ካዝና፣ 30ተተኳሽ ጠቅላላ ድምር
==========
➾ ክላሽ =====7
➾ ተተኳሽ ==1402
➾ ካዝና==== =27
➾ትጥቅ የደረት =5
➾f1 ቦንብ ====8
➾ወ/ቦርሳ ====2
በመያዝ ንጉስ ሣህለ ሥላሴ ክ/ጦርን ተቀላቅለዋል።ሌሎችም የነሱን ብልሀት መከተል ህይወታችሁን ለማትረፍ አማራጭ አድርጉ።
" ክብር ለትግሉ ሰማዕታት!
" ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአፋብን አሳምነው 5ኛ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
ቢቡኝ አባ ደሞ ሻለቃ ከአስደናቂ ግዳጅ መልስ የውጊያ አፈፃፀም ግምገማ አካሄች ።
==========================
.....ነሐሴ16/2018 ዓ.ም
የአፋብን ቴዎድሮስ 2ኛ ዕዝ 201 ኛ ኮር 54 ኛ ክ/ጦር አካል የሆነችው ቢቡኝ-አባ ደሞ ሻለቃ ከሰሞኑ ማለትም ነሐሴ 11 /2018 ዓ.ም ከጮቄው ማማ ስር ዋብር ከተማ ላይ የመሸገውን የጠላት 6ኛ ዕዝ ውስጥ የሚገኙትን 117 ኛ ክ/ጦር፣ 10 ክ/ጦር ፣አድማ በተናና ሚሊሻ ላይ የተጠና አስደናቂ የሆነ ውጊያ በማድረግ ከፍተኛ ድል መጎናፀፍ ችላለች። በዚህም የጠላት 10ክ/ጦር አካል የሆነችውን 4ኛ ሬጅመንት ሙሉ በሙሉ በመደምሰስ ድሽቃ፣ብሬን፣ስናይፐር፣በርካታ ክላሽ ከእነ ተተኳሹ እና ሌሎች ወታደራዊ ቁሳቁሶችን መማረክ ተችሏል ።
ይህን መነሻ በማድረግ በዛሬው ዕለት 54ኛ ክ/ጦር ቢቡኝ -አባ ደሞ ሻለቃ የውጊያ ግምገማ ያደረገች ሲሆን በአውደ ውጊያው ወቅት የነበሩ ጠንካራና ደካማ ጎኖችን በጥልቀት በመገምገም ውሳኔ ላይ በመድረስና በቀጣይም ጠንካራና በድል የታጀበ ግዳጅ ለመፈፀም በሚያስችል መልኩ ቅድሚያ ተሰጥቶ በሚሰራባቸው ስራዎች ላይ የተቆጠሩ የስራ አቅጣጫ በማስቀመጥ ሁሉም የሻለቃ አመራሮች ፣የወረዳው ጊዜአዊ መንግስት አመራሮች፣ የክ/ጦር አመራሮችና ተጋባዥ የሆኑና በተለያዬ የሃላፊነት ቦታ ላይ ያሉ በተቋማችን የአደረጃጀት መዋቅር ውስጥ የሚገኙ አመራሮች በተገኙበት ውይይት ተደርጓል ።
ድል ለአማራ፣ድል ለፋኖ !!
አዲስ ትውልድ ፣አዲስ አስተሳሰብ ፣አዲስ ተስፋ !!
አፋብን ቴዎድሮስ 2ኛ ዕዝ 201ኛ ህዝብ ግንኙነት
የብልፅግና አገዛዝ የደገሰው የህዝብ ለህዝብ የማጋጨት የጥፋት ሴራ በህዝቡ ወንድማማችነት እና አሩቅ አሳቢነት ከሽፈ!!
-----------------------------------------------------------
ነሐሴ 16/2018
የህዝባችን ህብረት፣ እርስ በርስ የመቻቻል እና አርቆ የማሰብ ጥበብ በታሪክ አጋጣሚዎች ሁሉ ለዘመናት የጸና የጥንካሬያችን መሰረት ሆኖ ቆይቷል። በተለይም በበረከት፣ በምንጃር ሸንኮራ እና በአሳግርት ወረዳዎች የሚኖሩ ክርስቲያን እና ሙስሊም ወንድማማቾች በደስታም ሆነ በችግር ጊዜ አብረው የኖሩ፣ በፅኑ ወንድማማችነት እና በማህበራዊ እሴቶች የተሳሰሩ፣ የሀገራችን የሰላም ተማሳሌቶች ናቸው።
በቅርቡ ነሐሴ 9 ቀን 2018 ዓ.ም ከምንጃር ሸንኮራ ጮባ ቀበሌ ለገበያ ወደ በረከት ወረዳ በባጃጅ ሲያንቀሳቅሱ በነበሩ ንጹሃን ሙስሊም ወንድሞቻችን ላይ የተፈጸመው አሳዛኝ ግድያና አካባቢውን ለማተራመስ የተደረገው እኩይ የሴራ ሙከራ አጠቃላይ ህዝባችንን በክፉኛ ያሳዘነ ድርጊት ነው። ይህ እኩይ ተግባር በበረከት ወረዳ የብልፅግና ምስለኔ የሰላምና ደህንነት ኃላፊ የሆነው አወቀ ታምሬ አቀነባባሪነት እንዲሁም በወንድሙ እና በአጎቱ ልጅ ተልዕኮ ተቀባይነትና ፈጻሚነት የተከናወነ ጥፋት ቢሆንም፣ የሴራው ዋና ዓላማ በሁለቱ ተደጋጋፊ እና በአለም መከራ ተረዳጂ አማኝ ህዝቦች መካከል ግጭት የመቀስቀስ ፍላጎት ቢሆንም ህዝባችን ባሳየው የላቀ አስተዋይነት፣ ትዕግስት እና ብስለት ማክሸፍ ተችሏል።
የዚህን አሳዛኝ ክስተት ተከትሎ ሌላ ችግር እንዳይፈጠር፣ ሰላም እንዲወርድ እና የአካባቢው መረጋጋት እንዲጠበቅ ሌሊት ከቀን ሲደክሙ ለነበሩ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የሃይማኖት አባቶች እና የህብረተሰብ መሪዎች የላቀ ምስጋናችንን እያቀረብን
ወንጀሉ ከተፈጸመበት ቅጽበት ጀምሮ ፍትህን ለማስፈን እና ጥፋተኞችን ለህግ ለማቅረብ አሳምነው 5ኛ ዕዝ ከሰም ፪ኛ ኮር ቡልጋ ክፍለጦር አስፈላጊውን ክትትል ሲያደርግ የቆየ ቢሆንም፣ ወንጀል ፈጻሚዎቹ ለጊዜው በመሰወራቸው ምክንያት እስካሁን በቁጥጥር ሥር ሊውሉ አልቻሉም።ነገር ግን ፍትህ እስክትረጋገጥ ድረስ ጥረቱ የሚቀጥል ይሆናል።
➱ለህዝባችን የቀረበ ጥሪ፦
1ኛ. አንድነትን ማጠናከር፦ ህዝባችን ከጥንት ጀምሮ የገነባውን የማህበራዊ ትስስር፣ የመቻቻል እና የመከባበር ባህል አጠናክሮ በመቀጠል የጠላቶችን እኩይ አላማ እንዲያከሽፍ ጥሪ እናቀርባለን።
2ኛ. የስርዓቱን ሴራ ነቅቶ መጠበቅ፦ በሁለቱ ህዝቦች መካከል የሚደረጉ ማናቸውንም የትንኮሳ እና የከፋፋይነት እንቅስቃሴዎች በጋራ በመቆም እና በሰላማዊ መንገድ በማከሸፍ ቀጠናችንን የሰላም እና የፍቅር አካባቢ አድርገን እንድናስቀጥል እናሳስባለን።
3ኛ. ለፍትህ በጋራ በመቆም፦ የንጹሃን ደም በከንቱ እንዳይቀርና ፍትህ እንዲነግስ የማህበረሰቡ ድጋፍ እና ጥረት ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
ህዝባችን በጋራ ጥረቱ እና በወንድማማችነቱ የትኛውንም አይነት የከፋፋይነት ሴራ በማክሸፍ ታሪካዊ አንድነቱን አጽንቶ ይቀጥላል ሲል የከሰም ፪ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት ክፍል አክሎ መረጃውን አድርሷል።!
ክብር ለትግሉ ሰማዕታት
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን"!
አሳምነው 5ኛ ዕዝ ህዝብ ግንኙነት መምሪያ
+1
ሦስት የአገዛዙ አድማ ብተና የሰራዊት አባላት 81ኛ (ዉባንተ አባተ) ክፍለ ጦርን ተቀላቀሉ!
አማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምኒልክ 1ኛ ዕዝ 303ኛ አሳመነው ኮር 81ኛ (ውባንተ አባተ) ክፍለ ጦርን ሦስት የአገዛዙ አድማ ብተና አባላት ከነሙሉ ትጥቃቸው ተቀላቀሉ።
መነሻቸውን ሰሜን ወሎ ዞን ጋዞ ወረዳ እስታይሽ ከተማ በማድረግ ነሐሴ 2018 ዓ/ም ሁለት ዳይሞሊ ክላሽ እና አንድ ኤርትራ ክላሽ እንዲሁም 360 የክላሽ ተተኳሽ፣ ስድስት የእጅ ቦምብ፣ ሦስት የወገብ ትጥቅ በመያዝ ተቀላቅለዋል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአፋብን ምኒልክ 1ኛ ዕዝ ህዝብ ግንኙነት መምሪያ
ነሐሴ:- 16/ 2018 ዓ/ም
የአገዛዙ ሰራዊት እየፈራረሰ በጅምላ ፋኖን እየተቀላቀለነው~~~~~~~~~~~
በአፋብን ቴዎድሮስ 2ኛ ዕዝ 206ኛ ኮር 14ኛ ክ/ጦር ሚዲያ ክፍል
የጨቋኙ የአብይ አህመድ ስርዓት ታዳጊ ህጻናትን ለጦርነት እየማገደ በአማራ ህዝብ ላይ የሚደርሰውን ግፍና መከራ በመቃወም ከአገዛዙ ስርዓት በመክዳት ወደ አፋብን/2ኛዕዝ/206ኛኮር/14ኛ/ክ/ጦር ተቀላቀሉ::
1ኛ:ወታደር ዮሐንስ ሞሴ አድማ ብተና ከ ከጎዛምን ወረዳ ቸርተከል ታዳጊ ከተማ በመክዳት አንድ ኮሪያ ታጣፊ ክላሺ በመያዝ ከእነ ሙሉ ትጥቁ 14ኛክፋለጦርን ተቀላቅሏል::
2ኛ:ም/ክትል ሳጅን ደጉ ገብረዮሐንስ ከጎዛምን ወረዳ ከሊባኖስ ታዳጊ ከተማ ከአድማ ብተና በመክዳት 1ኮሪያ ክላሺ ከእነ ሙሉ ትጥቁ በመያዝ የ14ኛክፋለጦር ተቀላቅሏል::
3ኛ:ወታደር ምግባር ቆያቸው ከፈንድቃ ታዳጊ ከተማ ከፓራ ኮማንዶ አንድ ኮሪያ ክላሺ ከእነ ሙሉ ትጥቁ በመያዝ የ14ኛ ክፍለጦር ተቀላቅሏል::
4ኛ:ወታደር ታረቀኝ ሉሌ ከፈንድቃ ታዳጊ ከተማ ከፓራ ኩማዶ በመክዳት አንድ ኮሪያ ክላሺ ከእነ ሙሉ ትጥቁ በመያዝ የ14ክፍለጦር ተቀላቅሏል::
5ኛ:ወታደር አብርሀም ይሁን ከባሶሊበን ወረዳ ከየላምገጅ ከአድማ ብተና በመክዳት አንድ ኮሪያ ክላሺ ከእነ ሙሉ ትጥቁ በመያዝ የ14ኛ ክፍለጦር ተቀላቅሏል::
6ኛ:ወታደር አቢዬት ካሳ ከደብረኤልያስ ወረዳ ከፓራ ኩማዶ በመክዳት አንድ ኮሪያ ክላሺ በመያዝ የ14ኛክፍለጦር ተቀላቅሏል::
7ኛ:ወታደር ሙሉሰው እድሚለም ከደብረኤልያስ ወረዳ ከፓራ ኩማዶ በመክዳት አንድ ኮሪያ ክላሺ በመያዝ 14ኛክፍለጦር ተቀላቅሏል::
8ኛ:ወታደር ማናየ አብጥ ከፈንደቃ ታዳጊከተማ ከሰላም አስከባሪ በመክዳት ጀሌ 14ኛ ክፍለጦር ተቀላቀለ::
አዲስ ትውልድ አዲስ ተስፋ አዲስ አስተሳሰብ!!!!
አፋብን ቴዎድሮስ 2ኛ ዕዝ 206ኛ ኮር 14ኛ ክ/ጦር ሚዲያ ክፍል
አፋብን በላይ ዘለቀ 3ኛ ዕዝ 305ኛ ጎቤ መልኬ ኮር 76ኛ ክፋለ ጦር ለወራት ሲያሰለጥናቸዉ የቆዩትን የአማራ የቁርጥ ቀን ልጆቹን በደማቁ አስመርቋል!!
ነሐሴ 16/12/2018 ዓ.ም
የአማራን ሕዝብ ሕልውና የማስከበር ትግል ለማጠናከር ለተከታታይ ወራት የተሰጠውን ወታደራዊ ስልጠና ሲከታተሉ የቆዩ ሰልጣኞች በዛሬው ዕለት በድምቀት ተመርቀዋል።
በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የአፋብን ምክትል ኃብት አፈላላጊ መምሪያ ኃላፊ አርበኛ በለጠ አዱኛ፣ የ305ኛ ጎቤ መልኬ ኮር ዋና ወታደራዊ አዛዥ አርበኛ ኤሊያስ ድንቁ፣አርበኛ ጌታቸዉ የሽወንድም የ305ኛ ኮር አስተዳደር መምሪያ ኃላፊ፣ አርበኛ ናቃቸዉ ጌትነት የ305ኛ ኮር ፀጥታ መምሪያ ኃላፊ ፣ አርበኛ አበባዉ አማረ የ305ኛ ኮር ም/ዘመቻ መምሪያ ኃላፊ ፣አርበኛ ተስፋየ ማስረሻ 305ኛ ኮር 76ኛ ክፋለ ጦር ዋና አዛዥ ፣ እንዲሁም ሌሎች የዕዝ፣ የኮር እና የክፍለ ጦር ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል።
ተመራቂዎቹ ላለፉት 3 ተከታታይ ወራት ያጋጠሟቸውን ሁለገብ ችግሮችና ፈተናዎች በጽናት በመጋፈጥ የጀመሩትን ጠንካራ ወታደራዊና ስልታዊ ስልጠና በስኬት አጠናቀዋል። ሰልጣኞቹ በሥነ-ሥርዓቱ ላይ ባሳዩት ዝግጁነት ለአማራ ሕዝብ ህልውናና መብት መከበር በሚደረገው ትግል ውስጥ እራሳቸውን ሙሉ በሙሉ በማዘጋጀት ግንባር ቀደም ሚናቸውን ለመወጣት ቃል ገብተዋል።
የእዝ እና የኮር አመራሮቹ በበኩላቸው ይህ ፕሮግራም ከጎንደር አንድነት ማግስት መሆኑ ልዩ ልዩ ስሜት የሚሰጥ መሆኑ እንዳለ ሆኖ ሰልጣኞች ያሳዩትን ጽናትና ቁርጠኝነት አድንቀው፣ የተገኘው ወታደራዊ ክህሎት ለትግሉ አዲስ ጉልበትና ጥንካሬ እንደሚሆን እምነታቸውን ገልጸዋል ሲል መረጃውን ያደረሰን የኮሩ ህዝብ ግንኙነት ነው።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብን በላይ ዘለቀ 3ኛ ዕዝ ህዝብ ግንኙነት መምሪያ !
