cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

ልዩ መረጃ

#ልዩ መረጃ #በዚህ ቻናል ለኢትዮጵያ ፍቅር ሰላም አንድነት ስለ ፍትህ የምናወራበት ድምፅ ላጡ ድምፅ የምንሆንበት ነው #መረጃዎች በትኩሱ ና ሳይዉሉ እንዲሁም ሳያድሩ በቻናሉ በኩል ይደርሳሉ #ጥቆማ ለመስጠት 👇👇👇👇 @Liyumereja999bot

Mostrar más
Publicaciones publicitarias
13 134
Suscriptores
-1024 horas
-5417 días
-3 57030 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

ወሳኝ የቴሌግራም የመረጃ ቻነል ልጠቁማችሁ‼️👇 ፈጣን እና በየቀኑ በርካታ ሀገራዊ መረጃዎችን በአንድ የምታገኙት ሀገራዊ የቴሌግራም ቻናል ከስር ባለው ሊንክ ያገኙታል👇👇👇 https://t.me/+Tukd3DqklsixtDDQ https://t.me/+Tukd3DqklsixtDDQ https://t.me/+Tukd3DqklsixtDDQ https://t.me/+Tukd3DqklsixtDDQ https://t.me/+Tukd3DqklsixtDDQ https://t.me/+Tukd3DqklsixtDDQ
Mostrar todo...
👍 1
የሠራተኞች ደመወዝ… 👉 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ የፌደራል መንግስት ሰራተኞች አዋጅ ቁጥር 1064/2010ን ለማሻሻል የቀረበው ረቂቅ አዋጅ ላይ መክሯል። 👉የመንግስት ሰራተኞች የሰው ሀይል ምልመላና መረጣ ግልጽነት ባለው ውድድርና ብቃት ላይ የተመሰረተ ሆኖ ሁሉንም ባካተተና ብዝሀነትን በጠበቀ መልኩ የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ስርአት መዘርጋት በማስፈለጉ ረቂቅ አዋጁ መዘጋጀቱ ተነግሯል። በረቂቅ አዋጁ ማሻሻያ ከተደረገባቸው ጉዳዮች ውስጥ ፦ ✔የደሞዝ ጭማሪ ✔የደሞዝ እርከን ✔ክፍያና ጥቅማጥቅሞች ማትጊያና ማበረታቻ ስርአት ✔ የሰራተኞች ብቃት ምዘናና ማረጋገጫ ስልጠና አሰጣጥ ስራ ስምሪት እና ነጻ ገለልተኛ ስርአት መገንባት፣ ✔ የመንግስት ሰራተኛነት ውል ማቋረጥና ማራዘም የሚሉና ሌሎች እንደሚገኙበት ገልጸዋል፡፡ ✔ረቂቅ አዋጁ አዋጅ ቁጥር 13/2016 ሆኖ በሙሉ ደምጽ ለሰው ሀብት ስራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
Mostrar todo...
👍 8
ወሳኝ የቴሌግራም የመረጃ ቻነል ልጠቁማችሁ‼️👇 ፈጣን እና በየቀኑ በርካታ ሀገራዊ መረጃዎችን በአንድ የምታገኙት ሀገራዊ የቴሌግራም ቻናል ከስር ባለው ሊንክ ያገኙታል👇👇👇 https://t.me/+Tukd3DqklsixtDDQ https://t.me/+Tukd3DqklsixtDDQ https://t.me/+Tukd3DqklsixtDDQ https://t.me/+Tukd3DqklsixtDDQ https://t.me/+Tukd3DqklsixtDDQ https://t.me/+Tukd3DqklsixtDDQ
Mostrar todo...
👍 1
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ  አስተዳደር በራያ ወረዳዎች መሠረታዊ የሕዝብ አገልግሎቶችን ለማስጀመር ከፌደራል መንግሥቱ ጋር እየተወያየ እንደኾነ ለዋዜማ ተናግሯል። በአካባቢዎቹ የመንግሥት ተቋማት እንደተዘጉና መደበኛ እንቅስቃሴዎች ባብዛኛው መስተጓጎላቸውን ዋዜማ ከነዋሪዎች አረጋግጣለች። ከአካባቢው የተፈናቀለ ነዋሪ የለም ሲሉ ያስተባበሉት የደቡብ ትግራይ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ሃፍቱ ኪሮስ፣ በፈረሱት አስተዳደራዊ መዋቅሮች ውስጥ ይሠሩ የነበሩ አመራሮችና ሠራተኞች ግን ተፈናቅለው ሊኾን ይችላል ብለዋል። የተባበሩት መንግሥት ድርጅት የሰብዓዊ ጉዳዮች ቢሮ ግን፣ በቅርቡ በትግራይ ኃይሎችና በአማራ ታጣቂዎች መካከል በተፈጠረው ግጭት ሳቢያ ከራያ አከባቢዎች ከ36 ሺህ በላይ ሰዎች መፈናቀላቸውን አስታውቆ ነበር። ዋና አስተዳዳሪው፣ ከጦርነቱ በፊት በመንግሥታዊ መዋቅሮች ተመድበው ይሠሩ የነበሩ ሠራተኞች ወደ ሥራ እንዲመለሱ እየተደረገ መኾኑን ገልጸዋል።
Mostrar todo...
ወሳኝ የቴሌግራም የመረጃ ቻነል ልጠቁማችሁ‼️👇 ፈጣን እና በየቀኑ በርካታ ሀገራዊ መረጃዎችን በአንድ የምታገኙት ሀገራዊ የቴሌግራም ቻናል ከስር ባለው ሊንክ ያገኙታል👇👇👇 https://t.me/+Tukd3DqklsixtDDQ https://t.me/+Tukd3DqklsixtDDQ https://t.me/+Tukd3DqklsixtDDQ https://t.me/+Tukd3DqklsixtDDQ https://t.me/+Tukd3DqklsixtDDQ https://t.me/+Tukd3DqklsixtDDQ
Mostrar todo...
👍 2
በኢትዮጵያ ዉስጥ የሚገኙ ከ 6 ሺህ በላይ ሱዳናዉያን ስደተኞች በዉሃና በምግብ እጦት እንዲሁም በከፋ የፀጥታ ችግር ምክንያት ህይወታቸው ለአደጋ መጋለጡን አስታወቁ‼️ ዝርዝር ተጨማሪ መረጃ  በቴሌግራም ቻናሉን join አድርጓ ይመልከቱ 👇👇 https://t.me/+Tukd3DqklsixtDDQ https://t.me/+Tukd3DqklsixtDDQ
Mostrar todo...
👍 6
"ኒታንያሁ የዘር ማጥፋት ወንጀለኛ ሆኖ ይወርዳል" - ፔትሮ የኮሎምቢያው ፕሬዝዳንት ጉስታቮ ፔድሮ የእስራዔሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቢኒያም ኒታንያሁ "በዘር ማጥፋት ድርጊቱ በታሪክ ሲታወስ ይኖራል" ሲሉ ተናግረዋል፡፡ ፕሬዝዳንቱ፣ "በሺዎች በሚቆጠሩ ህጻናት፣ ሴቶችና አዛውንቶች ላይ ቦምብ ማዝነብ ጀግና አያስብልም" ብለዋል። #AnadoluAgency
Mostrar todo...
👍 21👎 6🔥 6
ወሳኝ የቴሌግራም የመረጃ ቻነል ልጠቁማችሁ‼️👇 ፈጣን እና በየቀኑ በርካታ ሀገራዊ መረጃዎችን በአንድ የምታገኙት ሀገራዊ የቴሌግራም ቻናል ከስር ባለው ሊንክ ያገኙታል👇👇👇 https://t.me/+Tukd3DqklsixtDDQ https://t.me/+Tukd3DqklsixtDDQ https://t.me/+Tukd3DqklsixtDDQ https://t.me/+Tukd3DqklsixtDDQ https://t.me/+Tukd3DqklsixtDDQ https://t.me/+Tukd3DqklsixtDDQ
Mostrar todo...
👍 2
የመቀሌ ከተማ አስተዳደር ትናንት ለ19 የመምህራን ማኅበራት የመኖሪያ ቤት መስሪያ ቦታዎችን እንደሰጠ የክልሉ ቴሌቪዥን ዘግቧል። የከተማዋ አስተዳደር ትናንት በእጣ ባከፋፈላቸው የመኖሪያ ቤት መስሪያ ቦታዎች፣ ከ350 በላይ መምህራን ተጠቃሚ እንደሚኾኑ ተገልጧል። የከተማዋ አስተዳደር ከትግራዩ ጦርነት በፊት ለመምህራን ማኅበራት የቤት መስሪያ ቦታዎችን የሰጠ ሲኾን፣ ትናንት መሬት የተረከቡት በጦርነቱ ምክንያት ሳይረከቡ የቀሩ ማኅበራት እንደኾኑ ተገልጧል።
Mostrar todo...
👍 5
ዛሬ ይቺን ምድር ከፈጣሪ በታች የቀላቀለችን ፤ አለም ፊቷን ብታዞርብን እሷ ግን በደስታ ምትቀበለን ፤ ለኛ ሁሉ ነገራችን የሆነች ፤ ከአይኗ ብሌን በላይ ምትሳሳልን እናታችን ቀኗ ነው በእርግጥም ሁሉም ቀን እናታችንን ማክበር አለብን ነገርግን ዛሬ ልዩ ቀኗ ነው።    እንኳን ለእናቶች ቀን በሰላም አደረሳችሁ ፤ የእናቶቻችሁን ደስታ ያሳያችሁ ፤ መልካም ቀን!
Mostrar todo...
👍 16