ASTU Network ®️
Ir al canal en Telegram
🛜 ASTU Network ®️ ➲ Join us || @ASTU_Network || || @ASTU_Network_Group || 📚 Library: @ASTU_Network_Library 👁🗨 We are here to keep you updated! ➲ Admin 📩 👤 @NS_Nazu Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷] |➲| @ASTU_Network
Mostrar más4 785
Suscriptores
+724 horas
+877 días
+26630 días
Archivo de publicaciones
4 785
ሰበር ዜና፦ ከ20 ቀናት በፊት ተደርጎ የነበረው የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ፣ ዛሬም በድጋሚ ተደረገ።
የዛሬው ተመን ካለፈው ወር ጋር ሲነጻጸር
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ከዛሬ መጋቢት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ የሚሆን አዲስ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ተመን ይፋ አድርጓል።
ይህ አዲስ መመሪያ ካለፈው መጋቢት 1 ቀን 2018 ዓ.ም ወጥቶ ከነበረው ተመን ጋር ሲነጻጸር በሁሉም የነዳጅ ውጤቶች ላይ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ መታየቱን ያረጋግጣል።
ባለፉት 20 ቀናት ውስጥ የታየው የዋጋ ልዩነት በዝርዝር እንደሚከተለው ቀርቧል፦
1. የድሮው ዋጋ (ከ20 ቀናት በፊት - መጋቢት 1 ቀን 2018 ዓ.ም)
* ቤንዚን፦ 132.18 ብር
* ነጭ ናፍጣ፦ 139.84 ብር
* ኬሮሲን፦ 146.14 ብር
* ቀላል ጥቁር ናፍጣ፦ 137.03 ብር
* ከባድ ጥቁር ናፍጣ፦ 133.45 ብር
* የአውሮፕላን ነዳጅ፦ 145.23 ብር
2. አዲሱ ዋጋ (የዛሬው ተመን - መጋቢት 23 ቀን 2018 ዓ.ም)
* ቤንዚን፦ 142.41 ብር (+10.23 ብር ጭማሪ)
* ነጭ ናፍጣ፦ 163.09 ብር (+23.25 ብር ጭማሪ)
* ኬሮሲን፦ 151.39 ብር (+5.25 ብር ጭማሪ)
* ቀላል ጥቁር ናፍጣ፦ 163.98 ብር (+26.95 ብር ጭማሪ)
* ከባድ ጥቁር ናፍጣ፦ 160.68 ብር (+27.23 ብር ጭማሪ)
* የአውሮፕላን ነዳጅ፦ 150.48 ብር (+5.25 ብር ጭማሪ)
ከላይ ካለው ንጽጽር መረዳት እንደሚቻለው፣ በተለይም በናፍጣ ምርቶች ላይ የታየው ጭማሪ እጅግ ከፍተኛ ነው።
በሊትር እስከ 27 ብር ከ23 ሳንቲም የደረሰ ጭማሪ የተመዘገበ ሲሆን፣ ይህም በትራንስፖርት እና በሸቀጦች ዋጋ ላይ ቀጥተኛ ተጽዕኖ ሊያሳድር እንደሚችል ይገመታል።
ቤንዚንም በሊትር ከ10 ብር በላይ ጭማሪ የታየበት ሲሆን፣ ይህም ከ20 ቀናት በፊት በ132.18 ብር ይሸጥ የነበረውን ዋጋ ወደ 142.41 ብር ከፍ አድርጎታል።
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ይፋ ባደረገው መመሪያ መሰረት፣ ሁሉም የነዳጅ ማደያዎች ከዛሬ መጋቢት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ምሽት 12፡00 ሰዓት ጀምሮ በዚህ አዲስ የዋጋ ተመን ሽያጭ እንዲጀምሩ ታዟል።
መመሪያውን በምርት የሚደብቁ ወይም ካለው ተመን በላይ የሚሸጡ አካላት ላይ ጥብቅ ቁጥጥር እንደሚደረግም ተገልጿል።
©️የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር
@Ethionews433 @Ethionews433
4 785
#Library
በትራንስፖርት እጥረት ምክንያት ከዛሬ ጀምሮ የዩኒቨርስቲው ቤተመጻሕፍት የአዳር ፈረቃ አገልግሎት እንደማይሰጡ የቤተመጽሐፍት አገልግሎት አስታውቋል።
በመካከለኛው ምስራቅ በአሜሪካ-እስራኤል እና ኢራን መካከል እየተካሄደ የሚገኘው ጦርነት በሁሉም የአለም ሀገራት ላይ በሚባል ደረጃ ተጽዕኖ እያሳደረ ይገኛል።
|➲| @ASTU_Network
4 785
Repost from 𝐀𝐒𝐓𝐔 𝐄𝐧𝐭𝐞𝐫𝐭𝐚𝐢𝐧𝐦𝐞𝐧𝐭 ™️
#ሰበር‼️
ከዚህ በፊት በነበረን ዘገባ በዚህ አመት ለሚካሄደው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ የጸጥታ እና የደህንነት ተግባራትን ለማከናወን እንዲረዳ ተማሪዎች ከምርጫው በፊት ወደየአካባቢያቸው እንዲደርሱ ሲባል የሁለተኛ ሴሚስቴር ትምህርት ቀድሞ በወጣለት schedule መሰረት ላይቀጥል እንደሚችል ነግረናችሁ ነበር።
አሁን ባገኘነው አዲስ መረጃ መሰረት የሁለተኛ ሴሚስቴር ትምህርት ቀድሞ ከታቀደለት ጊዜ ከአንድ ወይም ከሁለት ሳምንት በፊት ሊጠናቀቅ ይችላል የተባለ ሲሆን ፣ ቀኑን ለመወሰንም ምክክር እየተደረገ ይገኛል።
April 1 — April the Fool ... 🫵🥂😉😂
@ASTU_Entertainment 😸
4 785
🚀 WE ARE HIRING: SOCIAL MEDIA HOST (AFAN OROMO) 🚀
📌 Sex: Girl
Are you comfortable in front of the camera? Do you speak Afan Oromo fluently? We want YOU to be the face of our brand!
✨ The Role:
We need a high-energy Female Social Media Host/Model to record engaging video content.
📍 Requirements:
✅ Fluent in Afan Oromo (English/Amharic is a plus!)
✅ Great personality & Engaging smile
✅ Able to read scripts naturally on camera
⏰ Working Time: Only a few hours per week! Perfect for Students and Freelancers.
💰 Salary:
Starting at 1.5K ETB , with performance-based increases and a long-term contract for the right person.
📩 Interested?
Contact us here: @BrTSupport
4 785
Repost from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
Pro 5S Airpods! — New Version! 🆕
🎧 Clear Stereo Sound — deep bass, smooth vocals.
⚡ Bluetooth 5.3 — quick and stable connection.
🔋 Long Battery Life — lasts for hours with the case.
💁🏻♂ Available in black and white color
✅ Condition: New 🤗
💰 Price: 850ETB
DM: Pro5S
@Astu_marketplace
4 785
Repost from MTJ DELIVERY
ጠዋት ከራበህ ለውዝ ቀብተህ ብላ....ማታ ድክምም ብሎህ ከላይብረሪ ስትመለስ ለውዝ ቀብተህ ብላ....ቀጫጫ ከሆንክ ጡንቻ መገንባት ከፈለክ...ለውዝ ቀብተህ ብላ.. የcost sharing 3000 ብር ለወር አልበቃ ብሎህ ከተቸገርክ ለውዝ ቀብተህ ብላ... በጣም አሪፍ የሆነ የለውዝ ቅቤ በ480ብር ብቻ እኛጋር ያገኛሉ።
ዶርም ድረስ እናደርሳለን!
በተጨማሪም
ቸኮሌቶችም አሉን በ1ኪሎ በ2ኪሎ በ4ኪሎ አሉን
@origincoffee_bot
0922218897
@M_Fatih2
አዲስ ነገር ስንለቅ እንዲደርሳቹህ ቻናሉን join ማድረግ እንዳይረሳ
by MTJ GROUP
https://www.tiktok.com/@mtjgroup?_r=1&_t=ZS-93LLnbt7nnQ
4 785
Ehud twat central library 3rd floor lyi mobile charger(with letter B on its adapter) tekebilehegn, ante lyi resiche yewetaw lij @in_messiah lyi dm arg or library askemitlign
4 785
Repost from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
+2
Do you want stickers for your PC, phone, or anything else❓
We’ve got you covered! 🤗
Order any sticker you want—choose from the samples we’ve posted on our channel, or send us your own photos and designs.
🔗: [Click Here]
🛃 Hurry and order now!
DM: Stickers
➕
JOIN US 👇
@Astu_marketplace4 785
#Internship #ECE (Only)
#EthioTelecom
Greetings, dear 3rd and 4th-year students. Anyone interested in undertaking an internship at Ethio Telecom is kindly invited to fill out the provided form by tomorrow afternoon.
Note: Placement will be assigned based on your selected district, and each district has a limited quota. Therefore, placement is not guaranteed for all applicants.
🔗 LINK:
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSfM_gUBt8I-o6KW- PyKPVF744AfYg_TeJwT_sIygZwiMTSG2g /viewform?usp=header|➲| @ASTU_Network
4 785
#Congratulations #MidExam
Congratulations to all the students who finished the first semester midterm exam today! Whether you struggled or did well, it is what it is 😁. You have nothing to worry about... 🤗 lol😅
Just chill! 🚬😎
Have a great day!
|| @ASTU_Network
4 785
#ETA
በትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን የተላለፈባቸውን ውሳኔ ተግባራዊ ባላደረጉና በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ ተሰማርተው በሚገኙ 52 ተቋማት ላይ እርምጃ እንዲወሰድ ባለሥልጣኑ ጠየቀ፡፡
ባለሥልጣኑ በቀን 16/07/2018 ዓ.ም ለሁሉም ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤቶች፣ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት፣ ለድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት፣ ለሁሉም ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት እና ከተማ አስተዳደር ፍትህ ቢሮዎች፣ ለሁሉም ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት እና ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን ጽ/ቤቶች እና ከተማ አስተዳደር ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጽ/ቤቶች እንዲሁም ለሁሉም ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት እና ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮዎች በጻፈው ደብዳቤ በተቋማቱ ላይ እርምጃ እንዲወሰድ ጠይቋል፡፡
ከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ የዳግም ምዝገባ ስርዓት ውስጥ ባለመግባታቸው ምክንያት ከከፍተኛ ትምህርት ሴክተር እንዲወጡ የታዘዙ መሆናቸው ተገልጿል፡፡
ተቋማቱ አራት ጊዜ በስልክ እንዲሁም አንድ ጊዜ በአካል ቀርበው እንዲያስረዱ ጥሪ የቀረበላቸው ቢሆንም የሚጠበቅባቸውን መስፈርት እና ሒደት በማሟላት ከትምህርት ሴክተር ያልወጡ መሆኑን ደብዳቤው ያስረዳል፡፡
በመሆኑም "ተቋማቱ የተላለፈውን ውሳኔ ተግባራዊ ባለማድረጋቸው ህጋዊነታቸው የተቋረጠ ሰለሆነ በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ ተሰማርተው ዜጎች ላይ ጉዳት እንዳያደርሱ የከፍተኛ ትምህርት አገልግሎት መስጠት እንዲያቆሙ እንድታደርጉ እንዲሁም እስካሁን ያደረሱት ጉዳት ካለ በመፈተሽ አስፈላጊ የህግ እርምት እርምጃ እንዲወሰድባቸው" የተቋማቱን ስም ዝርዝር በማያያዝ ባለሥልጣኑ ጠይቋል፡፡ (የተቋማቱ ስም ዝርዝር ከላይ ተያይዟል፡፡)
@tikvahuniversity
4 785
+1
52 ኮሌጆች ተሰረዙ‼
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን ጥራትን ለማስጠበቅ ባደረገው ክትትል፣ የሚከተሉት ተቋማት ከዘርፉ እንዲወጡ ተወስኗል፦
📌ተቋማቱ በዳግም ምዝገባ ስርዓት ውስጥ ባለመግባታቸው እና በተደጋጋሚ (በደብዳቤ፣ በስልክና በአካል) የቀረበላቸውን ጥሪ ባለማክበራቸው።
📌 ህጋዊነታቸው የተቋረጠ በመሆኑ ማንኛውንም የትምህርት አገልግሎት በአስቸኳይ እንዲያቆሙና አስፈላጊው የህግ እርምጃ እንዲወሰድባቸው የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን አስታውቋል።
1 አቢሲኒያ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ
2 አፍራን ቀሎ ኮሌጅ
3 አገው ምድር ቢዝነስ እና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ
4 አዲስ ፋና ኮሌጅ
5 ቢኤ ኮሌጅ
6 ኡቡንቱ ቢዝነስና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ
7 ፈጣም ኮሌጅ
8 ግሪን የምርምርና የልማት ተቋም
9 ሴንቸሪ ኮሌጅ
10 ኮቻ ኪድማስ የቢዝነስና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ
11 ካንድል ላይት የርቀት ትምህርት ኮሌጅ
12 ቀይ ባህር ኮሌጅ
13 ማራኪ ቴክኖሎጂ እና ቢዝነስ ኮሌጅ
14 ኒው ዲፕሎማት ኮሌጅ
15 ፒቢቲ አፍሪካ ኮሌጅ
16 ኳሊቲ ስኮላር ኮሌጅ
17 ራዲካል ኢንተርናሽናል ኮሌጅ
18 ውቅያኖስ ኮሌጅ
19 የኔታ ኢንጅነሪንግ ኮሌ
20 ቪዥነሪስ የድህረ ምረቃ ኮሌጅ
21 ባቱ ግሎባል ኮሌጅ
22 ባህረ ጥበብ ጤናና ቢዝነስ ኮሌጅ
23 ማይክሮ ቢዝነስ ኮሌጅ
24 ማያ ኮሌጅ
25 ትሪፕል ኮሌጅ
26 ቤታሎጎ ኮሌጅ
27 ቤካ ኮሌጅ
28 ቀስተ ደመና ኮሌጅ
29 ብራይት ቪዥን ኮሌጅ
30 ኤ.አር.ቲ ሜዲካል ኮሌጅ
31 ኢሊያስ ኮሌጅ
32 ሳይፕሮ ኮሌጅ
33 ዳይናሚክ ኮሌጅ
34 ግራንድ ማርክ ኮሌጅ
35 ዱርማን ኮሌጅ
36 ህብረት ቴክኖሎጂ ኮሌጅ
37 አይቤክስ ሆቴልና ቱሪዝም ኮሌጅ
38 አይ ኪው ኮሌጅ
39 ገራይ ኮሌጅ
40 ጋላክሲ ቢዝነስና ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ
41 ቪዥን ላንድ ኮሌጅ
42 መራ ሄመንገድ ኮሌጅ
43 ዩናይትድ ኦሮሚያ ኮሌጅ
44 ኢንተርናሽናል ሊደርሺፕ ኮሌጅ
45 ሲምለስ የርቀት ትምህርት ኮሌጅ
46 ዛክቦን ኮሌጅ
47 ኤም ኤስ ኤል ጂ ኮሊጅ
48 ስሪሳይ ኮሌጅ
49 ፋም ኮሌጅ
50 ስማርት ቢዝነስና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ
51 ሊድስታር ኮሌጅ ኦፍ ቢዝነስና ሊደርሺፕ
52 ዳሎል የቲክኖሎጂና ቢዝነስ ኮሌጅ
#አዩዘሀበሻ
=====================
💎⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
4 785
+1
10 ቀን ብቻ ቀረው‼️
የባንክ ሒሳብዎን ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር የማጣመሪያ ጊዜ መጋቢት 30 ፣ 2018 ዓ.ም ይጠናቀቃል። ባሉበት ሆነው ከስር የተቀመጠውን ሊንክ ብቻ በመጠቀም አካውንትዎን ማጣመር ይችላሉ። የሁሉንም ባንኮች ማጣመሪያ ሊንክ ከስር አስቀምጠናል።
🔗 LINK:
https://id.et/connect|➲| @ASTU_Network
4 785
10 ቀን ብቻ ቀረው‼️
የባንክ ሒሳብዎን ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር የማጣመሪያ ጊዜ መጋቢት 30 ፣ 2018 ዓ.ም ይጠናቀቃል። ባሉበት ሆነው ከስር የተቀመጠውን ሊንክ ብቻ በመጠቀም አካውንትዎን ማጣመር ይችላሉ። የሁሉንም ባንኮች ማጣመሪያ ሊንክ ከስር አስቀምጠናል።
🔗 LINK:
https://id.et/connect|➲| @ASTU_Network
4 785
#የነዳጅ_ቀውሱ ለሀገራችን‼️
መንግስት በነዳጅ እጥረት ሳቢያ አንገብጋቢ የሥራ ድርሻ የሌላቸው የመንግስት ሰራተኞች በአመት ፈቃድ እንዲወጡ መመርያ አስተላልፏል፡፡
ሪፖርተር በእንግሊዝኛ እትሙ እንዳስነበበው በመዲናችን አዲስ አበባ ከባድ የነዳጅ እጥረት ተከስቷል፡፡ በተለይም ቤኒዝን በማደያዎች ማግኝት የማይቻልበት ደረጃ ላይ ተደርሷል፡፡
በከተማዋ የነዳጅ ማደያ ማእከላት እጅግ ረጃጅም የተሽከርካሪ ሰልፎች እየታዩ ነው፡፡
የመንገድ መጨናነቆች በስፋት ይታያሉ - የትራንስፖርት አገልግሎት ፍሰት ተፈትኗል፡፡
ይህንን ተከትሎ መንግስት ለልማት ድርጅቶች እና ሰቪል ሰርቪስ ተቋማት ባስተላለፈው መመርያ አንገብጋቢ የሥራ ድርሻ የሌላቸው የመንግስት ሰራተኞች በአመት ፈቃድ እንዲወጡ አድርጉ ብሏል፡፡
የመመርያው አላማ እጅግ እየጨመረ ያለው የነዳጅ እና ትራንስፖርት ፍላጎቱን ለማስታገስ ነው፡፡ ይህንን ተከትሎ ተቋማቱ አንገብጋቢ የሥራ ድርሻ ያላቸው እና የሌላቸው የመንግስት ሰራተኞችን የመለየት ስራ ላይ ተጠምደዋል ሲል ነው ዘገባው ያተተው፡፡
ኢትዮ ኢንጅነሪንግን የመሰሉ የመንግስት ልማት ድርጅቶች ደግሞ ገና ከወዲሁ አንገብጋቢ የሥራ ድርሻ የሌላቸውን ስታፎች በፈቃድ ማሰናበት ጀምረዋል፡፡
ግሩፑ በውስጥ ባስተላለፈው መመርያ “ሀገሪቷን እየፈተናት ያለው የነዳጅ እጥረት የፐብሊክ ሰርቪስ አገልግሎት በሚሰጡ አውቶብሶች ላይ ከፍተኛ ተግዳሮት ደቅኗል፡፡
እናም ችግሩ እስኪስተካከል አንገብጋቢ የስራ ድርሻ ያላችሁ ሰራተኞች ብቻ ለሚቀርቧችሁ ጣቢያዎች ሪፖርት አድርጉ፡፡ ቀሪዎቹ በአመት እርፍት ቤታችሁ ተቀመጡ፡፡ ሌሎቻችሁ ደግሞ ወደ ቢሯችሁ ለመግባት መደበኛ ትራንስፖርት ተጠቀሙ” ሲል ነው ያስታወቀው፡፡
አዩዘሀበሻ
=====================
💎⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
4 785
🤖 Ethio Robo Robotics! 🇪🇹
💁🏻♂ በቅርቡ የሚደረገውን እና በ "Ethio Robo Robotics" የተዘጋጀውን አንድ የሮቦቲክስ ውድድር እናስተዋውቃችሁ... 👇
👉 ውድድሩ በአጠቃላይ አስራ ሰባት (17) ቡድኖች የሚሳተፉበት ሲሆን እነዚህ ቡድኖች በሀገሪቱ ከሚገኙ የተለያዩ ሀይስኩሎች እና ዩኒቨርስቲዎች የተውጣጡ ናቸው።
◆ ከእነዚህም መካከል...
👉 ASTU (Team Alpha)
👉 AASTU
👉 አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ (5ኪሎ)
👉 ብሪቲሽ ኢንተርናሽናል ት/ቤት
👉 Ethio robo robotics
. . . . . እና ሌሎችም ይገኙበታል!
👉 የዩኒቨርስቲያችን ቡድን (Team) ስያሜው "Team Alpha" ሲሆን በውድድሩ ጊዜ የሚደረግ Badge ይኖራል።
👉 በውድድሩ ለሚሳተፉ ተማሪዎች የውድድሩ አዘጋጅ ተቋም ኢንተርናሽናል እውቅና ያለው ሰርተፍኬት የሚሰጥ ይሆናል።
📍ውድድሩ የሚካሄድበት ቦታ: አዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም
📆 ውድድሩ የሚካሄደው: ለ3 ተከታታይ ቀናት ሲሆን ከ April 2-4 ማለትም ከመጋቢት 24-26 ፣ ከሐሙስ እስከ ቅዳሜ ይካሄዳል።
በባለፈው አመትም በተመሳሳይ ጊዜ የተደረገው ውድድር 9 ቡድኖችን ያሳተፈ ሲሆን ፣ ዩኒቨርስቲያችን (Team Alpha) ይህንን ውድድር በሀገር አቀፍ ደረጃ ሁለተኛ ደረጃን ይዞ ማጠናቀቁ ይታወሳል። በዚህ አመትም ጥሩ ደረጃን ይዘን እንደምናጠናቅቅ ይጠበቃል።
ለተወዳዳሪዎቻችን (Team Alpha) መልካም የውድድር ጊዜ እንዲሆን እንመኛለን። Salute! 🫡
|➲| @ASTU_Network
¡Ya disponible! Investigación de Telegram 2025 — los principales insights del año 
