cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

Gion media_ግዮን ሚዲያ

የግፉን ድምፅ

Mostrar más
Publicaciones publicitarias
991
Suscriptores
+424 horas
+37 días
+14430 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

Our leader with his advisers💪
Mostrar todo...
👍 7 1
👍 6
ደብረማርቆስ አድማብተና ካምፕ የዘንዶው ሰራዊት እርስ በእራሱ በዲሺቃ የታገዘ ውጊያ ሲተኮስ ውሏል።
Mostrar todo...
🔥 9
Photo unavailableShow in Telegram
በኮረኔል የሚመራው የአማራ ፋኖ ወሎ እዝ ከምስረታው እስከ አሁን ብዙ ፈተናዎችን አልፏል ቡድንተኞች ሚዲያውን በጩኸት ሞልተው ህዝቡ እውነቱን መረዳት እስኪያቅተው ዘምተውበታል የግንባሩ አባል በማስመሰል እዙን ተቀባይነት እንዳያገኝ በሀሰት ዘምተውበታል በግንባሩ በኩል እውነታውንም እንዲህ ብለን አስቀምጠናል ግንባሩ ከሰበሰበው ብር ለእዙ እንደሌሎቹ ባይሆንም የተወሰነ ረድቷል ይህንንም እዙ ምስጋና አቅርቧል ሌሎቹ መሀበራት (ከምክር ቤቱ ውጭ) እዞችን እንደሚደግፉ ግንባሩ እገዛ አድርጓል ከዛ ያለፈ ምንም ነገር የለም እዙ በእስክንድር ዙሪያ እንደ አንዳንዶቹ እስክንድር ይጥፋ የሚል ጽንፍ የረገጠ ጥላቻ የለውም ለሁሉም የአማራ ፋኖዎች እኩል እይታ አለው በመገፋፋት እና በመጠፋፋት እዙ አያምንም እዙ እስከ አሁን ጌታቸው በየነ ከሚመራው ከአማራ ምክር ቤት ምንም አይነት ድጋፍ አላገኘም በተቃራኒው እነጌታቸው በየነ ኮረኔል የሚዲያ እና የሎጂስቲክ ድጋፍ እንዳያገኝ በብርቱ ስርተው ነበር አሁን አብዛኛው ህዝብ እውነቱን ተረድቶ ድጋፍ እያደረገ ነው በተለይ ኮረኔል ከአማራ አንድነት የሚበልጥ ክብር የለኝም ብሎ ዝቅ ብሎ ታናሺ ወንድሙ ምሬን ምራ ካለ በኋላ ሰው ለምን የወሎ እዝ ተገፋ ብሎ መጠየቅ ጀምሯል እውነቱም ይሄው እየተገለጠ ነው እነ ጌታቸው በየነ ስውር እጃቸውን ከኮረኔልም ከእዙም እስኪያነሱ እንታገላቸዋለን ‼️
Mostrar todo...
👍 12 3
የዳኜ ዋለ ሙዚቃ ጉድ አፈላ! መርጦለማርያም አካባቢ  ሰኞ ገበያ ከምትባል ንዑስ መዘጋጃ የገጠር ከተማ የሰፈረው መከላከያ እርስበርሱ ተመታቷል።  ይሄ የተፈጠረው ከትናንት ወዲያ ሲሆን በሬ አርደው ድግስ ላይ የዳኜ ዋለን ሙዚቃ ከፍተው ሲጨፍሩ አንድ የመቶ አለቃ ያለው አዛዥ እንዲያቆሙ ከልክሏቸው በዚያው በተነሳ ተኩስ 5 ሲሞቱ፣ 6 በፀና ቆስለው መርጡለማርያም ሆስፒታል እና ሞጣ ሆስፒታል ገብተዋል።  ከሞቱት ውስጥ 3 የመቶ አለቃ ማዕረግ ያላቸው ሲሆን ሻለቃ አሻግሬ የተባለ አዛዥም ሊገድሉት ሲሉ ከካምፕ ጠፍቶ አድሯል። በለጠ ካሳ https://t.me/gionMedi
Mostrar todo...
Gion media_ግዮን ሚዲያ

የግፉን ድምፅ

👍 11
Photo unavailableShow in Telegram
መረጃ ላስታ አውራጃ እና አካባቢው❗️ የ ላስታ አውራጃ የሚገኘው የ ጄኔራል አሳምነው ክፍለ ጦር ስር የምትገኘው የ ጄኔራል ሀይሉ ከበደ ብርጌድ በ ፋኖ ዘላለም ጥጋቡ የምትመራው ሺህ አለቃ 3 በ ቀን ማክሰኞ ማለትም 05/10/13 ዓ.ም ከ ምሽት 4 -7 ሰዓት ውጊያ ያደረገች ሲሆን በ ውጊያው ፋኖዎቻችን ከ ጠላት የ ፋሽስት ሀይል 11 ክላሽ ማርከዋል። በዚህም ውጊያ በ ዋግ ህምራ ዞን ውስጥ የሚገኙ 11 ቀበሌዎችን ለመቆጣጠር ተችሏል።
Mostrar todo...
👍 10
Photo unavailableShow in Telegram
Photo unavailableShow in Telegram
መረጃ ፋኖ አርባያ በለሳ‼️ የጎንደር ፋኖ ጠላትን አይቀጡ ቅጣት ቀጥቶ በርካቶች ደግሞ እጅ ሰጥተዋል። አርባያ በለሳ አካባቢ የሚንቀሳቀሰው የሻለቃ ሚናስ የሚመራው ዳግማዊ ቴዎድሮስ ብርጌድ ከአርባያ ከተማዋ ውጭ ያሉትን 30 ቀበሌዎችን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥረዋል። @kalabe seyum
Mostrar todo...
👍 8
Photo unavailableShow in Telegram
ስምጥ ብትገባ ስርጥ እንደ አርበኛ ዘመነ ካሴ ያለ መሪ አታገኝም። ዋን አቧራዎች ስላጥላሉት የሚቀነስበት ነገር የለም። እንዳውም ግርማ ሞገሱ ይበልጥ ይጨምራል። እውቀት፣ አስተውሎት፣ የመምራት ብቃት፣ ቅንነት፣ ጀግንነት፣ የህዝብ ፍቅር ወዘተ ያለው አርበኛው ዘንድ ነው። ወደድክም ጠላህም የትግሉ ምልክት ሆኗል።
Mostrar todo...
👍 7 1🥰 1