1 213
Suscriptores
Sin datos24 horas
+17 días
-930 días
Distribuciones de tiempo de publicación
Carga de datos en curso...
Find out who reads your channel
This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.Análisis de publicación
Mensajes | Vistas | Acciones | Ver dinámicas |
01 "የ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች ፈተና መቼ ይሰጣል" የሚሉ በርካታ ጥያቄዎች ደርሰውናል፡፡
የሪሚዲያል ፈተና በሰኔ ወር መጀመሪያ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ብቻ እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር ከዚህ ቀደም መግለፁ ይታወሳል፡፡
ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ባደረገው ማጣራት የሪሚዲያል ፈተና ከሰኔ 1-7/2016 ዓ.ም ወይም ከሰኔ 8-14/2016 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
ዘንድሮ ከ78 ሺህ በላይ ተማሪዎች በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሪሚዲያል ትምህርታቸውን ከታህሳስ ወር ጀምሮ እየወሰዱ ይገኛሉ፡፡
ይሁን እንጂ ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ የሪሚዲያል ተማሪዎች እስካሁን ጥሪ አልተደረገላቸውም፡፡ ተማሪዎቹ ወደሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች ተዘዋውረው የሚማሩበት ዕድል እንዲሁም አማራጭ የፈተና ጊዜ የሚዘጋጅላቸው ስለመሆኑ በባህርዳር ዩኒቨርሲቲም ሆነ በትምህርት ሚኒስቴር የተባለ ነገር የለም፡፡
SHARE❤️
https://t.me/+QcLpbg9EiMllODhk
https://t.me/+QcLpbg9EiMllODhk | 776 | 7 | Loading... |
02 Media files | 1 386 | 1 | Loading... |
03 Media files | 1 216 | 2 | Loading... |
04 Media files | 1 066 | 2 | Loading... |
05 በሲፒዩ ኮሌጅ የ2015/16 የተመረቁ ተማሪዎች ለምረቃ ዝግጅት አሰባስበው የተረፈውን ገንዘብ በአካባቢያችን በአራዳ ክ/ከተማ ወረዳ 9 ለሚገኙ ማህበረሰብ ለትንሳኤ በዓል ምክንያት የማዕድ ማጋራትን የኮሌጁ ማኔጅመንት ተገኝተው አከናውኗል። | 902 | 2 | Loading... |
Photo unavailableShow in Telegram
"የ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች ፈተና መቼ ይሰጣል" የሚሉ በርካታ ጥያቄዎች ደርሰውናል፡፡
የሪሚዲያል ፈተና በሰኔ ወር መጀመሪያ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ብቻ እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር ከዚህ ቀደም መግለፁ ይታወሳል፡፡
ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ባደረገው ማጣራት የሪሚዲያል ፈተና ከሰኔ 1-7/2016 ዓ.ም ወይም ከሰኔ 8-14/2016 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
ዘንድሮ ከ78 ሺህ በላይ ተማሪዎች በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሪሚዲያል ትምህርታቸውን ከታህሳስ ወር ጀምሮ እየወሰዱ ይገኛሉ፡፡
ይሁን እንጂ ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ የሪሚዲያል ተማሪዎች እስካሁን ጥሪ አልተደረገላቸውም፡፡ ተማሪዎቹ ወደሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች ተዘዋውረው የሚማሩበት ዕድል እንዲሁም አማራጭ የፈተና ጊዜ የሚዘጋጅላቸው ስለመሆኑ በባህርዳር ዩኒቨርሲቲም ሆነ በትምህርት ሚኒስቴር የተባለ ነገር የለም፡፡
SHARE❤️
https://t.me/+QcLpbg9EiMllODhk
https://t.me/+QcLpbg9EiMllODhk
በሲፒዩ ኮሌጅ የ2015/16 የተመረቁ ተማሪዎች ለምረቃ ዝግጅት አሰባስበው የተረፈውን ገንዘብ በአካባቢያችን በአራዳ ክ/ከተማ ወረዳ 9 ለሚገኙ ማህበረሰብ ለትንሳኤ በዓል ምክንያት የማዕድ ማጋራትን የኮሌጁ ማኔጅመንት ተገኝተው አከናውኗል።