Addis Ababa Immigration (ICS Ethiopia)
This is the official channel of the FDRE Immigration and Citizenship Services
Mostrar más19 133
Suscriptores
+9924 horas
+3207 días
+1 56030 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
Photo unavailableShow in Telegram
ከሰኔ 24/2016 ዓ.ም ጀምሮ ፓስፓርት የምትወስዱ ደንበኞቻችን ከዚህ በታች ሙሉ ስም ዝርዝር የለቀቅን እና በ 7876 አጭር የፅሁፍ መልዕክት የላክን ሲሆን በስም መነሻ ፊደላችሁ ቀን ብቻ ከሰኞ እስከ አርብ ከጠዋቱ 3:00-09:00 ሰዓት ቅዳሜ ከጠዋቱ 3:00-6:30 ሰዓት ጎተራ በሚገኘው ኢሚግሬሽን ቢሮ በመገኘት ፓስፖርታችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ወደ ተቋማችን ስትመጡ ኦንላይን ያመለከታችሁበትን ፕሪንት አውት ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን።
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
——
👍 16❤ 12👎 1
Photo unavailableShow in Telegram
💬💬💬💬💬💬
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎትን የበለጠ ተደራሽ እና ምቹ ለማድረግ የፓስፖርት ማመልከቻ እና ሂደት ለአመልካቹ የመኖሪያ ቦታ ወይም የስራ ቦታ ቅርብ በሆኑ የኢሚግሬሽን እና የዜግነት ጽሕፈት ቤቶች ብቻ የተወሰነ ይሆናል። ለአመልካች የመኖሪያ ቦታ ወይም የስራ ርቀው ላሉ የኢሚግሬሽንና ዜግነት ጽ/ቤቶች የሚቀርቡ ማመልከቻዎች እንደማይስተናገዱ ስናሳውቅ ከአክብሮት ጋር ነው።
To make the services of the Immigration and Citizenship Service more accessible and convenient, passport application and processing will now be limited to the Immigration and Citizenship Offices closest to the applicant's residence or place of work. Please be advised that applications submitted to Immigration and Citizenship offices outside of an applicant's residence or designated area of work will not be processed.
——
⚡️Telegram channel
https://t.me/IcsEthiopiaOfficial
👍 48❤ 22💯 9👎 6
Photo unavailableShow in Telegram
ከሰኔ 21 ጀምሮ ፓስፓርት የምትወስዱ ደንበኞቻችን ከዚህ በታች ሙሉ ስም ዝርዝር የለቀቅን እና በ 7876 አጭር የፅሁፍ መልዕክት የላክን ሲሆን በስም መነሻ ፊደላችሁ ቀን ብቻ ከጠዋቱ 3:00-09:00 ሰዓት ጎተራ በሚገኘው ኢሚግሬሽን ቢሮ በመገኘት ፓስፖርታችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ወደ ተቋማችን ስትመጡ ኦንላይን ያመለከታችሁበትን ፕሪንት አውት ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን።
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
——
👍 27❤ 6
Photo unavailableShow in Telegram
ከሰኔ 19 ጀምሮ ፓስፓርት የምትወስዱ ደንበኞቻችን ከዚህ በታች ሙሉ ስም ዝርዝር የለቀቅን እና በ 7876 አጭር የፅሁፍ መልዕክት የላክን ሲሆን በስም መነሻ ፊደላችሁ ቀን ብቻ ከጠዋቱ 3:00-09:00 ሰዓት ጎተራ በሚገኘው ኢሚግሬሽን ቢሮ በመገኘት ፓስፖርታችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ወደ ተቋማችን ስትመጡ ኦንላይን ያመለከታችሁበትን ፕሪንት አውት ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን።
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
——
👍 23❤ 10
Photo unavailableShow in Telegram
ከሰኔ 17 ጀምሮ ፓስፓርት የምትወስዱ ደንበኞቻችን ከዚህ በታች ሙሉ ስም ዝርዝር የለቀቅን እና በ 7876 አጭር የፅሁፍ መልዕክት የላክን ሲሆን በስም መነሻ ፊደላችሁ ቀን ብቻ ከጠዋቱ 3:00-09:00 ሰዓት ጎተራ በሚገኘው ኢሚግሬሽን ቢሮ በመገኘት ፓስፖርታችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ወደ ተቋማችን ስትመጡ ኦንላይን ያመለከታችሁበትን ፕሪንት አውት ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን።
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
👍 23❤ 9👎 7👏 6
Elige un Plan Diferente
Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.