@Maria Rubatto primary catholic school
Ir al canal en Telegram
Mostrar más
1 326
Suscriptores
+424 horas
+187 días
+9830 días
Archivo de publicaciones
እንኳን ደስ አለን!!
ዛሬ 9/4/2017 ዓ.ም በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 በተካሔደው የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ጥያቄና መልስ ውድድር ትምህርት ቤታችን አሸናፊ ሆኗል!!
ለወላጆች በሙሉ
ነገ አርብ 27/3/2017 ዓ.ም በት/ቤታችን የብሔር ብሔረሰቦች በአል ይከበራል። በዕለቱ ትምህርት የማይኖር ሲሆን በአሉ የሚከበረው እስከ ከ 2:00 እስከ 6:00 ስለሆነ በሰአቱ ልጆቻችሁን እንድትወስዱ በትህትና እናሳውቃለን።
የማሪያ ሩባቶ ካቶሊክ ት/ቤት ወላጆች እና አሳዳጊዎች በሙሉ የት/ቤት ክፍያ የሚከፈለው ወር በገባ ከ1- 14 መሆኑ የሚታወቅ ሲሆን ክፍያው በንግድ ባንክ ስትከፍሉ የተማሪው ስም ከነአባት እና የክፍል ደረጃው በትክክል ሊፃፍ ይገባል። የተማሪው ስም እና ክፍል ካልተፃፈ ደረሰኝ ተቀብሎ ት/ቤት መጥታችሁ ልታወራርዱ ይገባል።
ለተማሪ ወላጆች
የሁለተኛ ዙር ወርሐዊ ፈተና የሚሰጠው ህዳር 12 እና 13/3/2017 ስለሆነ ከወዲሁ ተማሪዎች እንዲዘጋጁ ያድርጓቸው።
በወላጅ ኮሚቴ የተዘጋጀ የቴሌግራም ግሩፕ ነው። ግሩፑን በመቀላቀል ያላችሁን ሐሳብ ለወላጅ ኮሚቴ ማጋራት ትችላላችሁ።
