Grade 9,10,11 and 12 books and teacher guide new curiculum
Ir al canal en Telegram
3 220
Suscriptores
+124 horas
-17 días
-4630 días
Archivo de publicaciones
ይህ የቴሌግራም ቻናል ለእናንተ 12 ተፈትናችሁ ዉጤት የምትጠብቁ እና remedial ተማሪወች የተዘጋጀ ነው! ስለ ትምህርት፣ ስለ ዩኒቨርሲቲ ህይወት እና ለፈተናዎች እንዴት መዘጋጀት እንደምትችሉ ጠቃሚ መረጃዎችን እናካፍላችኋለን። ኑ አብረን እንማር!
https://t.me/fresmw
https://t.me/fresmw
https://t.me/fresmw
https://t.me/fresmw
📢 በምደባ ወቅት አዎንታዊ ድጋፍ ለምትሹ ተማሪዎች
በ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በመደበኛው ፕሮግራም ለመማር ያለፋችሁ እና በምደባ ወቅት አዎንታዊ ድጋፍ ለምትሹ ተማሪዎች ማመልከቻችሁን በ https://student.ethernet.edu.et በኩል እስከ መስከረም 16/2018 ዓ.ም ድረስ እንድታመለክቱ እየገለጽን ምንም አይነት ማመልከቻ በአካል የማንቀበል መሆኑን እንገልጻለን።
Repost from ETHIO FRESHMAN
📢 ዩኒቨርስቲ ስትመርጡ ጥንቃቄ አድርጉ
የትኛው ዩኒቨርሲቲ እና ምን አይነት Department መግባት እንዳለባችሁ በጥንቃቄ ማሰብ አለባችሁ። ይህን ለማድረግ ደግሞ እነዚህን ነገሮች አስቡባቸው፤
1. መግባት የምትፈልጉትን Department ለዩ
በጣም የሚስባችሁ የትኛው የትምህርት አይነት እንደሆነና ወደፊት ምን መስራት እንደምትፈልጉ ለራሳችሁ ግልጽ ማድረግ።
ለምሳሌ website, mobile apps የመሣሠሉት ላይ መስራት የምትፈልጉ ከሆነ፣ እነዚህን ትምህርት የሚሰጡ ዩኒቨርሲቲዎችን መምረጥ ትችላላችሁ ፤ like Software, computer science ,it department ያላቸውን።
2. ዩኒቨርሲቲው በቡዙ ነገሮች የተሻለ መሆኑን አረጋግጡ
ዩኒቨርሲቲው ጥሩ ስም ካለውና ጥራት ያለው ትምህርት የሚሰጥ ከሆነ አሪፍ ነው። በተለይ ደግሞ እናንተ የምትፈልጉት department ምን ያህል ጥራት እንዳለው ማረጋገጥ አለባችሁ።
መምህራኖቹ ጥሩ እውቀትና ልምድ ያላቸው መሆን አለባቸው።
ቤተ መጽሐፍት፣Computer class፣ wifi፣ የላብራቶሪ መሳሪያዎችና ሌሎች ነገሮች በዩኒቨርሲቲው ውስጥ መሟላት አለባቸው።
3. አቅማችሁን እወቁ
እንደ አዲስ አበባ፣ ባህርዳር፣ ጎንደር ያሉ ትላልቅ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ተፈላጊ የሆኑ Departመንቶች ላይ ለመግባት ፍክክር አለ። ምክንያቱም ብዙ ጎበዝ ተማሪዎች ከ እነዚ ዩኒቨርቲዎች ስለሚኖሩ እና አብረዋችሁ ስለሚወዳደሩ ውጤታችሁ(GPA) ከፍ ያለ መሆን አለበት።
ስለዚህ የትምህርት ፍላጎታችሁን ብቻ ሳይሆን ውጤታችሁንም እና አቅማችሁንም እያያችሁ የሚመጥናችሁን ዩኒቨርሲቲ መምረጥ አለባችሁ።
ለምሳሌ Adiss Ababa ላይ Software ለመግባት Gpa ከ 3.97 ጀምሮ መስራት ሊጠበቅባችሁ ይችላል፤ እንደ Debre brihan diredawa የመሣሠሉት ደግሞ ከ 3.5፣ 3.7 ጀምሮ ሰርታችሁ መግባት ትችላላችሁ።
ይሄ ብዙ ተማሪዎች የሚሸወዱበት ነው በትኩረት በደንብ እስቡበት፤ አቅማችሁን እወቁ!
...ሌሎች የሰላም ሁኔታ የመሣሠሉት እንዳሉ ሆነው እነዚህን ነገሮች በማሰብ ምርጫ አድረጉ
🔥🚀 አስደሳች ዜና ለTelegram Group ባለቤቶች በሙሉ ለአጭር ጊዜ ሚቆይ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ ይፍጠኑ ይፍጠኑ 👇
✔️2017........................👉 1400 birr
✔️2018........................👉 1300 birr
✔️2019........................👉 1300 birr
✔️2020........................👉 1300 birr
✔️2021........................👉 1250 birr
✔️2022 ................High chat 1200 birr
.................low chat 1100 birr
✔️2023................. High chat 900 birr
..................Low chat 800 birr
2024..... Jan and Feb 700 birr
March ....500 birr
❤️ DM NOW 👉 @magcr23
❤️ DM NOW 👉 @magcr23
📮 Obey the Rules Below 📮
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
1️⃣ Send the link
2️⃣ Provide Proof
3️⃣ Transfer Ownership
4️⃣ Make Payment
5️⃣ Done ✅
🤝ታማኝነት መለያችን ነው ስጋት አይግባቹ
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
✔️ አብዛኛው Old Telegram ግሩፖች እንገዛለን እያሉ ዋጋ ከፍ እያደረጉ ማጭበርበር ተጀምሯል ተጠንቀቁ 🙌)
⏫⏫⏫⏫⏫⏫⏫⏫⏫⏫⏫⏫⏫⏫
👇 ⚠️ ማሳሰብያ ⚠️ 👇
1. Payment is after ownership transfer
❗️❗️ቅድሚያ ክፍያ የምትሉ አትምጡ❗️❗️
2. OLD GROUP ሲያመጡ HISTORY CLEAR እንዳያደርጉ ❌
3.TWO STEP VERIFICATION ON ማድረጋችሁን CHECK አድርጉ የግድ ለመሸጥ TWO STEP VERIFICATION ON ካደረጋችሁ 7 ቀን ሊሞላው ይገባል።✅
4. የጠፋባችሁን group ለማግኘት @Whatiownbot (Click 4th button)
የኮሌጅ መግቢያ ውጤት አልመጣልህምና ምን ?
በስሙ ከአንድ ሺህ በላይ የፈጠራ ስራዎችን ያስመዘገበው the father of modern innovation በሚል ስም የሚታወቀው ቶማስ ኤድሰን ፡ አደለም ዩኒቨርስቲ ፡ አደለም ኮሌጅ ፡ በህይወቱ የትምህርት ቤት ደጃፍ ረግጦ አያውቅም ።
እስካሁን ዉጤት ያላየ አለ እንዴ ካላያችሁ የቲንሽ ሰዉ እንይላችሁ
Repost from ETHIO FRESHMAN
የ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች የሚያገኙበት አድራሻዎች ይፋ ሆኑ፡፡
የ2017 ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተፈተኑ ተፈታኞች በሚከተሉት አድራሻዎች ዛሬ ከሰዓት ጀምሮ ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ፡፡ ዌብ ሳይትና ቴሌግራም አድራሻ የሚጠቀሙ ተፈታኞች ጊዜያዊ ሰርቲፊኬታቸውን ወዲያውኑ አውርደው (download አድርገው) መውሰድና መጠቀም ይችላሉ፡፡
አድራሻዎቹ፡
1. ዌብ ሳይት፡ https://result.eaes.et
2. ቴሌገራም፡ https://t.me/EAESbot
3. አጭር የጽሑፍ መልዕክት (SMS)፡ 6284
ስለትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ትክክለኛ መረጃን ከትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ማህበራዊ ሚዲያዎች ያገኛሉ፡፡
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
መስከረም 05/ 2018 ዓ/ም
Repost from ETHIO FRESHMAN
+2
#MoE : የ2017 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤትን አስመልክቶ የተዘጋጀው ጋዜጣዊ መግለጫ ሙሉ ይዘት ከላይ ተያይዟል።
Repost from ETHIO FRESHMAN
1,249 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ ሳያሳልፉ ቀርተዋል።
ከአምናው ጋር ሲነጻጸር 114 ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች በማሳለፍ መሻሻል ታይቷል።
መቶ በመቶ ተማሪዎቻቸውን ያሳለፉት 50 ትምህርት ቤቶች ብቻ ናቸው።
በሌላ በኩል በሀገር አቀፍ ደረጃ 2,384 ተማሪዎች ከ500 በላይ ውጤት አስመዝግበዋል።
አዲስ አበባ ከተማ 888 ተማሪዎች ከ500 በላይ በማስመዝገብ ከሁሉም ክልሎች አንደኛ ደረጃ መያዝ ችላለች።
📢 ወደ 2016 እንመልሳችሁ
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ውጤትን በተመለከተ ይሄን ይመስል ነበር
📌 ከፍተኛ ውጤት የትግራይ ክልል 675 ከ 700 ወንድ
📌 ከፍተኛ ውጤት በናቹራል ሳይንስ ተማሪ 575 ሴት
📌 ከፍተኛ ውጤት በሶሻል ተማሪ 538 ሴት
📌 በ2016 ዓ.ም በአጠቃላይ ያለፉ ተማሪዎች 5.4% ተማሪዎች አልፈዋል።
📌 በአጠቃላይ 1363 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ አላሳለፉም።
📌 ጠቅላላ ያለፉ ተማሪዎች ቁጥር 36,409 ተማሪዎች አልፈዋል
📚 የ 2017 መግለጫ ከ ትምህርት ሚኒስቴር ዛሬ 10 ስሃት ይጠበቃል፣ መልካሙን ሁሉ እንመኛለን!
Repost from ETHIO FRESHMAN
ውጤት እስከ ነገ ቀን 6:00 ይለቀቃል ተብሏል።
" ምንም የተሳሳተ ነገር እንዳይኖርና እርግጠኛ ለመሆን ስለፈለግን የተወሰኑ ልጆች አሉ የተዛባ እሱን አስተካክለን እስከ ነገ ቀን 6:00 ሰዓት የፈተናው ውጤት ይለቀቃል። " - የትምህርት ሚኒስትር ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ
ዘንድሮ የሬሜዲያል /አቅም ማሻሻያ/ ፕሮግራም ይኖራል ?
በዘንድሮ ዓመት ሬሜዲያል /የአቅም ማሻሻያ/ ፕሮግራም እንደሚኖር የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ገልጸዋል።
" ከባለፈው ዓመት መግቢያውን ከፍ በማድረግ ሬሚዳል ይሰጣል " ነው ያሉት።
ምን ያህል ተማሪዎች ሬሜዲያል ይገባሉ ? ለሚለው ጥያቄ ሚኒስትሩ " አልወሰንም " ሲሉ መልሰዋል።
" ዘንድሮ ሪሚዲያል እድል የሚሰጣቸውን ተማሪዎች ቁጥር አልተወሰነም። 40-50 በመቶ መካከል ይሁን የሚለው ላይ በውይይት ላይ ነው " ብለዋል።
ካለፈው አመት ግን መግቢያው ከፍ እንደሚደረግ እና የሚገባው ተማሪ ቁጥርም ቅናሽ እንደሚኖረው ተገልጿል።
@remedial_tricks
Repost from ETHIO FRESHMAN
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ከነገ እሁድ ሌሊት ጀምሮ መታየት ይጀምራል ።
የትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ እንደሚደረግ ያሳወቀ ሲሆን የፈተና ውጤቱን አስመልክቶ ነገ ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ መግለጫ እንደሚሰጥ ገልጿል።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ውጤት ተሰርቶ ሲያልቅ በተቻለ መጠን በአጭር ጊዜ እንድሚለቀቅ እና፤ትክክለኛው ቀን ሲወሰን በሚዲያ ይፋ እንደሚደረግ ከሰሞኑ አሳውቆ ነበር።
በዚህም የተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያዎች ትክክለኛ ያልሆነ መረጃ በማስተላለፍ ተማሪዎችን እያወናበዱ በመሆኑ ተማሪዎች ውጤቱ ይፋ የሚደረግበትን ቀን ከተቋሙ እስኪሰሙ በትዕግስት እንዲጠብቁ ጥሪ ማቅረባቸውን ዘግበን ነበር።
የ2017 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 8 ቀን 2017 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ የተሰጠ ሲሆን በተፈጥሮ ሳይንስና በማህበራዊ ሳይንስ በአጠቃላይ 608 ሺህ 742 ተማሪዎች ተመዝግበው 581 ሺህ 905 ተማሪዎች ፈተናውን ወስደዋል።
ከተፈታኞቹ መካከል 134 ሺህ 828 ተማሪዎች በበይነ መረብ የተፈተኑ ሲሆን፤ ቀሪዎቹ ተማሪዎች ደግሞ በወረቀት ፈተናውን መውሰዳቸው ተጠቁሟል።
Repost from ETHIO FRESHMAN
" ሲያልቅልን ውጤት ይፋ የሚደረግበትን ትክክለኛ ቀን እናሳውቃችኋለን " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
በርካታ ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች " የ2017 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት መቼ ነው ይፋ የሚደረገው ? ከዚህ ቀደም የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ጳጉሜን 4/2017 ዓ/ም ይፋ ይደረጋል ብለው ነበር ሳይደረግ አለፈ ውጤት ይፋ የሚደረገው መቼ ነው ? " ሲሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ጥያቄ አቅርበዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የተማሪዎች እና ወላጆችን ጥያቄ ይዞ አንድ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ከፍተኛ አመራርን አነጋግሯል።
እኚህ አመራር " ውጤት ሲያልቅ እንገልፃለን በተቻለ መጠን በአጭር ጊዜ ይለቀቃል፤ ትክክለኛው ቀን ሲወሰንም በይፋ ሚዲያ ጠርተን እናሳውቃለን " ብለዋል።
" የተለያዩ የማህበራዊ ሚድያዎች ትክክለኛ ያልሆነ መረጃ በማስተላለፍ ተማሪዎችን እያወናበዱ ነው " ያሉት አመራሩ ተማሪዎች ውጤቱ ይፋ የሚደረግበትን ቀን ከተቋሙ እስኪሰሙ በትዕግስት እንዲጠብቁ ጥሪ አቅርበዋል።
በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ገፆች (በፌስቡክ ፣ ቴሌግራም፣ ቲክቶክ) " ስለ ውጤት መረጃ አገኘን በዚህ ቀን ይወጣል " እያሉ የሚያሰራጩት መረጃዎችም ሀሰተኛ እንደሆነ ተጠቁሟል።
" እኛ በሚያልቅ ጊዜ እናንተን ጨምሮ ሚድያዎችን ጠርተን እናሳውቃለን " ያሉም ሲሆን " ' በዚህ ቀን ይወጣል ተብሎ ነበር ' የሚለው ሳይሆን ጥርት ብሎ ሲያልቅልን በፍጥነት እናሳውቃለን " ሲሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
የ2017 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን ከ580 ሺህ በላይ ተማሪዎች መውሰዳቸው አይዘነጋም።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
Repost from ቀልድ እና ቁምነገር
ሰላም ሰላም
እ
ን
ኳ
ን
ለ🌼🌼🌼🌼
🌼 🌼
🌼
🌼
🌼🌼🌼
🌼
🌼
🌼🌼🌼🌼
🌼🌼🌼🌼
🌼 🌼
🌼 🌼
🌼 🌼
🌼🌼🌼🌼
🌼🌼🌼🌼
🌼 🌼
🌼 🌼
🌼 🌼
🌼🌼🌼🌼
🌼
🌼🌼
🌼
🌼
🌼
🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼🌼🌼🌼
🌼 🌼
🌼 🌼
🌼🌼🌼
🌼 🌼
🌼 🌼
🌼🌼🌼🌼🌼
አ.ም አደረሳችሁ
አመቱ የሰላም፣የጤና፣የፍቅር፣የስኬት
ይሁንላችሁ
🥰🥰🥰🥰🥰🥰
Repost from ETHIO FRESHMAN
የ2017 የ12ኛ ክፍል ተማሪዎችን ውጤት ዛሬ ጷጉሜ 5/2017 ወይም አርብ መስከረም 2/2018 ጠዋት እንደሚለቀቅ ተገለፀ።
መስከረም 8 ቀን 2018 ዓ.ም ሁሉም ተማሪ ዩኒቨርስቲ የሚገባበት እለት መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወሳል።
የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የፈተና ውጤት ጳጉሜ ላይ ይፋ ይሆናል በማለት እስከዚያም ድረስ የሚቆየው ፈተና ያልወሰዱና ነሐሴ ወር ለፈተና የሚቀመጡ ቀሪ ተፈታኝ ተማሪዎች በመኖራቸው መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ሐምሌ ላይ ገልፀው ነበር።
Repost from ETHIO FRESHMAN
+1
እንዴት አደራችሁ 🙏🥰
ዛሬ ለኢትዮጵያውያን 🇪🇹🇪🇹🇪🇹 በሙሉ ታላቅ ቀን ነው አባቶቻችን አስበዉት በተስፋ ጀምረዉት የቅርቡ ትዉልድ የሚከፈለውን ሁሉ ዋጋ ከፍሎ ለዚህ አብቅቶታል ☀️☀️☀️።
አቃለሁ ብዙ የዉስጥ ችግር አለብን ከሰላም በላይ ምንም የለም ነገር ግን ደግሞ በስንት መስዋዕትነት የተከፈለበት ጠላት ሀገሮቻችንን ያስደነገጥንበት ትልቁ መሳሪያችን ☄️☄️☄️✨
የልጆቻችን የወደፊት ተስፋ አባይ ግድብ ዛሬ ይመረቃል 💚💛❤️🇪🇹
እንኳን ደስ ያለን እንኳን ደስ አላችሁ 💥💥💥
አንድ የሚያደርገን ታላቁ ምክንያት 💚💛❤️
👉 ❤️🔥 ለደስታችን እና ለአንድነታችን
ሁላችሁም ❤️🔥
Repost from ቀልድ እና ቁምነገር
ኢንተርኔት በነፃ‼️
የታላቁ የኢትዮጵያን ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅን ተከትሎ ነገ የምረቃ ስነስርዓቱን በቀጥታ ስርጭት በነፃ ይከታተሉ ሲል ኢትዮ ቴሌኮም ብስራት አሰምቷል።
የዓመታት ሕልማችን በይፋ ዕውን የሚሆንበት ታላቅ ታሪካዊ የድል ብስራት ነገ ዻጉሜ 4 ቀን 2017 ዓ.ም ከኢንተርኔት ክፍያ ነፃ መከታተል ይችላሉ።
#አዩዘሀበሻ
Repost from ETHIO FRESHMAN
#ለማስታወስ
📚 የ 12ተኛ ክፍል ዉጤት ሲገለፅ የምታዩባቸው መንገዶች
1. eaes.et
2. eaes.gov.et
3. eaes.edu.et
4. result.neaea.gov.et
5. SMS 6284
6. t.me/EAESbot
ከወዲሁ መልካም እድል ተመኘን🙏
Share
https://t.me/fresmw
https://t.me/fresmw
¡Ya disponible! Investigación de Telegram 2025 — los principales insights del año 
