Bashewam Primary & Junior School 1-8
Ir al canal en Telegram
2 759
Suscriptores
+124 horas
+117 días
+5830 días
Archivo de publicaciones
November 29, 2023
👉Notice
Please pay the October and November Months school fee.
Pay Tutorial Class Fee
Thank you!
ህዳር 19, 2016 ዓ.ም
👉ማስታወቂያ
እባክዎን የጥቅምት እና የህዳር ወር የትምህርት ቤት ወርሃዊ ክፍያ እና፡
የማጠናከሪያ ትምህርት ክፍያ ይክፈሉ።
እናመሰግናለን!
N. B :-ALL PROGRAM WILL BE ATTEND IN MORNING LOCAL TIME (2:00-6:00)
የትምህርት ሚኒስቴር ያዘጋጀው የአጠቃላይ ትምህርት ተማሪዎች ምዘናና የክፍል ዝውውር ረቂቅ መመርያ አምስት (5)ወሳኝ ነጥቦች
1.ተማሪዋ ለ15 ተከታታይ ቀናት በወሊድ ምክንያት የምታርፍ ከሆነ ትምህርቷን መቀጠል እንደማትችል የሚገልጸው ረቂቅ መመርያ፣ ለ16 ቀናትና ከዚያ በላይ ለሆኑ ቀናት የምትቀር ከሆነ በዚያ ዓመት ስትከታተል ከነበረው ትምህርት የምትታገድ መሆኑን ያስረዳል፡፡
2.የአጠቃላይ ትምህርት ተማሪዎችን (1ኛ እስከ 12ኛ ክፍል) ያሉ ተማሪዎች ከክፍል ክፍል የሚዘዋወሩበትን አሠራር በዝርዝር የሚያስረዳው መመርያው፣ ማንኛውም ተማሪ በአንድ የትምህርት ዘመን ለ12 ቀናት ከትምህርት ገበታው የሚቀር ከሆነ ትምህርቱን እንዳይቀጥል እንደሚደረግ ይገልጻል፡፡
3. ስለየተፋጠነ የተማሪዎች የክፍል ክፍል ዝውውር የሚደነግገው የመመርያው ክፍል እንደሚያስቀምጠው፣ አንድ ተማሪ ከፍተኛ ውጤት ካመጣ ዓመቱ ሳይጠናቀቅ ወደ ቀጣይ ሊዘዋወር ይችላል፡፡ይህ አሠራር ተግባራዊነቱ በሦስተኛ፣ በአራተኛና በዘጠነኛ ክፍል ተማሪዎች ላይ ብቻ መሆኑ በመመርያው ተመልክቷል፡፡ በዚህ ማዕቀፍ የሚታቀፉ ተማሪዎች በመጀመሪያው የመንፈቅ ዓመት ውጤታቸው፣ በአማካይ ከ95 በመቶ ያነሰና በሁሉም ትምህርት ዓይነቶች ቢያንስ ከ90 በመቶ በታች ውጤት ማምጣት እንደሌለባቸው ይደነግጋል፡፡
4.በመጀመርያና በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች (የስድስተኛና የስምንተኛ ከፍል ክልላዊ ተፈታኞችን ጨምሮ)፣ በሁሉም ትምህርት ዓይነቶች በአማካይ 50 በመቶና ከዚያ በላይ ሲያመጡ ነው ተማሪዎች ወደ ቀጣይ ከፍል የሚዘዋወሩት፡፡ በተለይ በዋነኛ የትምህርት ዓይነቶች ከ50 በመቶ በታች ያመጣ ተማሪ ግን ወደ ቀጣይ ክፍል አይዘዋወርም ይላል መመርያው፡፡
5.ከቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ጀምሮ ለ14 ዓመታት ትምህርቱን ሲከታተል የቆየ ተማሪ፣ የ12ኛ ክፍል ትምህርቱን አጠናቆ ወደ ከፍተኛ ትምህርት የሚገባው ትምህርት ሚኒስቴር የሚያስቀምጠውን የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ነጥብ ሲያሟላና ዋነኛ የትምህርት ዓይነት ተብለው በሚመደቡት ከ50 በመቶ በላይ ውጤት ሲያመጣ ነው፡፡
Parts of the ear
👉The three main parts of the ear include the outer ear, middle ear and inner ear. Your tympanic membrane (eardrum) separates your outer ear and middle ear.
👌Outer ear (external ear)
Outer ear is the part of your ear that’s visible and contains glands that secrete ear wax.
👉Its funnel-shaped canal leads to your eardrum, or tympanic membrane.
👌Middle ear
The middle ear contain three tiny bones in this area — the malleus, incus and stapes. They transfer sound vibrations to eardrum
👉The middle ears also contain eustachian tubes, which help equalize the air pressure .
👌Inner ear
The inner ear contains two main parts: the cochlea and the semicircular canals.
👉 Cochlea is the hearing organ. This snail-shaped structure contains two fluid-filled chambers lined with tiny hairs. When sound enters, the fluid inside of your cochlea causes tiny hairs to vibrate, sending electrical impulses to your brain.
👉The semicircular canals, also known as the labyrinthine, are responsible for balance
የባሸዋም ትምህርት ቤት በገቢዎች እና ጉምሩክ ክበብ ከክፍለ ከተማ በመጡ አካላት ባለሙያዎች ከገቢዎች እና ጉምሩክ ጋር ተያዥዥ በሆኑ ጉዳዮች ላይ ለተማሪዎች ስልጠና ተሰጥቷል።
Endemic animals in Ethiopia
👉Ethiopia is home to a diverse range of endemic animals, many of which are found nowhere else in the world.
👉1. Ethiopian wolf (Canis simensis): This is one of the rarest canids in the world, and it is only found in the Ethiopian highlands.
👉2. Gelada baboon (Theropithecus gelada): Also known as the bleeding-heart baboon, the gelada baboon is endemic to the Ethiopian Highlands.
👉3. Walia ibex (Capra walie): This magnificent mountain goat is only found in the isolated, rocky mountains of Ethiopia.
👉4. Ethiopian bush-crow (Zavattariornis stresemanni): The Ethiopian bush-crow is a unique, crow-like bird that is only found in the highlands of southern Ethiopia.
👉5. Bale monkey (Chlorocebus djamdjamensis): Endemic to Ethiopia's Bale Mountains, this primate species is relatively new to the scientific community.
👉These are just a few examples, and there are many more endemic animal species in Ethiopia.
የተከበራችሁ የ ባሻዋም ት/ቤት ተማርዎች እና ወላጆች የ 2016 ዓ ም
ትምህርት መጀመሩ ይታወቃል ::በዚህ መሰረት የትምህርት ቤት ክፍያ/SCHOOL FEE PAYMENT/
በ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁ 1000499992177 Bashawam kg ,prim & Sec .G. School ከ ሕዳር
01 ,2016 ዓ ም ጀምሮ ወር በ ገባ ከ 1 እስክ 10 ድረስ ያለ ቅጣት እንዲከፍሉ በማስታወስ ገቢ ስታደርጉ
አስገቢ የሚለዉ ላይ የተማረዉ ሙሉ ስም እና የሚማሩበትን ክፍል ማስገባት እንዳይረሱ በ ማሳሰብ
ደረሰኙን ለትምህርት ቤት በ መላክ ማወራረድ እንዳይረሱ እናሳስባለን ::
ለበለጠ መረጃ
910114120
911420389
913793489
ስለመድገም
፡
በአንድ ክፍል ከሁለት ጊዜ በላይ ከደገመ ከትምህርት ቤቱ ይሰናበታል
አዲሱ የተማሪዎች ዝውውር መመሪያ: አንቀጽ 16 ክፍል ስለ መድገም
👉 1) አንድ የአንደኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪ ከ1ኛ አስከ 5ኛ ክፍል ትምህርታቸውን የሚከታተሉ ተማሪዎች በሁለት የተለያዩ ክፍሎች ወይም በአንድ ክፍል ከሁለት ጊዜ በላይ ከደገመ ከትምህርት ቤቱ ይሰናበታል፤
👉 2) አንድ የ7ኛ ክፍል ተማሪ ከሁለት ጊዜ በላይ ከደገመ ከትምህርት ቤቱ ይሰናበታል፤
👉 3) በ6ኛ እና በ8ኛ ክፍሎች ላይ በሚሰጡ ፈተናዎች የማለፊያ ነጥብ ካላገኘ ለአንድ ጊዜ በትምህርት ቤቱ በመደበኛነት ትምህርቱን እንዲከታተል ይደረጋል፤
👉 4) አንድ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ ከ12ኛ ክፍል ውጪ በአንድ ክፍል ከሁለት ጊዜ በላይ ከደገመ እና በተከታታይ ክፍሎች ከደገመ ከትምህርት ቤቱ ይሰናበታል፡፡ ትምህርት ቤቱም ይህን የሚገልፅ ማስረጃ ለተማሪው/ዋ መስጠት ይኖርበታል፡፡
👉 5) ከላይ በተጠቀሰው አግባብ ተማሪው በሌላ የመንግስት ትምህርት ቤት በመደበኛ ተማሪነት ገብቶ መማር አይችልም። ሆኖም ሌሎች አማራጮችን በመጠቀም ትምህርቱን መቀጠል ይችላል፡፡ በየደረጃው ያለው የትምህርት መዋቅር ለተማሪዎቹ አስፈላጊውን ድጋፍ መስጠት ይኖርበታል፡፡
¡Ya disponible! Investigación de Telegram 2025 — los principales insights del año 
