cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

የቡታጅራና አካባቢው የሠለፊዮች ጀመዓ (የኹለፋኡ ራሺዲን መስጅድና መድረሳ ጀማዕ) ገተማ

(የኹለፋኡ ራሺዲን መስጅድና መድረሳ ጀማዕ) ኹለፋኡራሺዲን መስጅድ እና መድረሳ አካውንት 1000436020507 ንግድ ባንክ 0023244120101 ዘምዘም ባንክ (ሱና የሚጠፋው በጃሂል ድፍረትና በዓሊም ዝምታ ነው።) https://maps.app.goo.gl/Xy9umwAkJsLpkiYF7

Mostrar más
Publicaciones publicitarias
902
Suscriptores
+324 horas
+87 días
+630 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

Photo unavailableShow in Telegram
አስሰላሙዓለይኩም ወራሕመቱላሂ ወበረካቱሁ             አስደሳች ዜና 🎤🎤 ታላቅ የሙሓዶራ ፕሮግራም 🎤🎤       🟰🟰🟰🟰🟰🟰🟰🟰🟰 እነሆ የፊታችን እሁድ በቀን 07/11/2016 E.C ከወትሮው ለየት ባለና ባማረ ሁኔታ  ታላቅ የሙሓዶራ ፕሮግራም በኹለፋኡ ራሺዲን  መስጅድ ስለተዘጋጀ ይህ ታላቅ እድል እንዳያመልጠዎት ስንል እርሰዎን  ከወዳጅ ዘመድዎ ጋር  በአክብሮት ጋብዘንዎታል። ተጋባዥ እንግዶች፡- 1ኛ. ኡስታዝ ባህሩ ተካ 2ኛ. ኡስታዝ ሸምሱ ጉልታ 3ኛ. ኡስታዝ ኤሊያስ አወል እና ሌሎችም ሁሉም ርዕሶች በሰኣቱ ይገለፃሉ !!!! 👉 ልብ ይበሉ ሌሎች ተጋባዥ እንግዶች እና ልዩ ልዩ ፕሮግራሞች  ይኖራሉ!!!!) ሁላችሁም ተጋብዛችኋል !!!! 🕌 አድራሻ፡- በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት በምስራቅ ጉራጌ ዞን , ቡታጅራ. ከቡታጅራ ወደ ስልጢ መውጫ (ሴራና አካዳሚ) አካባቢ ወደ ፀሀይ መውጫ ገባ ብሎ #ቡታጅራ ገተማ መንደር/ቀጠና 📅 እለተ፡-  እሁድ 07/11/2016      🧭 ሰዓት፡- ከጠዋቱ 2 : 30 ጀምሮ በሰዓቱ ይጀመራል ። 🌷ለሴቶችም በቂና ምቹ ቦታ ተዘጋጅቷል!!!! ጥብቅ ማሳሰቢያ : – ▬▬▬▬▬▬▬ 👉 ይህንን በአይነቱ ልዩ እና አጓጊ የሆነ ፕሮግራም እንዳያመልጥዎት ፕሮግራሞትን ከወዲሁ በማመቻቸት ከቤተሰብዎ፣ ከጓደኛዎ፣ ከስራ ባልደረባዎ ጋር ለመታደም ቁጥር አንድ ፕሮግራምዎ አድርገው ይያዙ ። 👉 አይደለም መቅረት ማርፈድ ያስቆጫል !!! ትልቁ ችግራችን ማርፈድ ነው ፣ እንቅረፍ‼ 👉 ጥሪን ማክበር ኢስላማዊ ስነ-ምግባር ነው !!! ✍️አዘጋጅ፡- ኹለፋኡ ራሺዲን መስጅድና መድረሳ የቴሌግራም ቻናል 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/butajira_akababi
Mostrar todo...
👍 6
🎙ይህ በመሀል አንባ የሰለፊዮች መስጅድ ግንባታ ማሰባሰቢያ ግሩፕ ላይ በውዱ ሸይኻችን ሸይኽ አቡዘር አቡጦለሃ ሀፊዘሁሏህ በ ዙል ሒጃ 22/1445 ሂጅሪያ ጁምዓ ምሽት  የተሰጠ ሁሉም ሙስሊም ወንድምና እህቶች ሊሰሙት የሚገባ አድስና ወሳኝ ሙሐደራ ነው።🎧 ➣عنوان المحاضرة التلون في دين الله صفة مذمومة      ➣ርዕስ በአሏህ ዲን ላይ መቀያየር መገለባበጥ መከረባበት እጅግ በጣም የተወገዘና የተወቀሰ ባህሪ ስለመሆኑ። ➔ከተዘረዘሩ  ቲቂት ዋና ዋና  ፈዋዒዶች መካከል፦➘➘ ➔ የአሏህ ሱብሃነዎ ተዓላ ዲን አንድ ነው። ሂዎትህ እሰካለች ድረስ ፅና አትቀያየር!! ➔በአሏህ ዲን ላይ የሚቀያየሩ ሰዎች እስስት እንደተባለችው አውሬ መመሠላቸው፦ እሰስቷ ልክ እንዳካባቢው ሁኔታ ትሆናለች አካባቢው አረጓደ ከሆነ ከለሯ አረጓደ እንደሚሆን ቢጫ ከሆነ ቢጫ እንደሚሆን... ➔ሀገራችን ላይ ያሉ ሀጁሪዮችና ሙመይዓዎች በዲን ላይ መገለባበጥ መቀያየር ከሚባለው  አስጠሊና የተወገዘ የተወቀሰ ባህሪ ላይ የወደቁ ሰለመሆናቸው፦ ➔አንድ የተከሰተ ክስተት ላይ ትግል ያደረገ ዑለማ በአንድ መሰዓላ ላይ ባደረገው ትግል መሠረት በሰጠው ፈተዋ ወይም በያዘው አቋም ላይ ለውጥ ቢያሳይ ዑለሞች በዲን ላይ መቀያየር ብለው ከገለፁት ገለፃ ውስጥ እንደማይገባ፦ ➔በዲን ላይ መቀያየር እንዲከሰት የሚያደርጉ ነገሮች ተዘርዝረዋል፦ ➔በዲን ላይ የመገለባበጥ ምልክቶች ተጠቅሰዋል፦ ወደመሀል አንባ የሰለፊያ ጀመዓዎች ግሩፕ ለመቀላቀል➘➘➘ https://t.me/+vnsGPHkj9zllMWFk ➣ወደሸይኻችን ሸይኽ አቡዘር አቡጦለሃ ሀፊዘሁሏህ የቴሌ ግራም ቻናል ለመቀላቀል ➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘ https://t.me/UstazAbuzarhassenAbutolha
Mostrar todo...
🕌የመሀል አምባ ሰለፍዮች ቦታ እና መስጂድ ግንባታ ገቢ ማሰባሰቢያ ግሩፕ🕌🕌

የመሀል አምባ ሰለፍዮች ቦታ እና መስጂድ የመዋጮ ግሩፕ ከታለያዩ የጠመሙ ግሩፕዎች ጋር አንጓ ብለው የራሳቸውን ቦታ እና መስጂድ መስራት ፈልገዋል ከጎናቸው ሁነን ሰለፍያን የበላይ እናደር ጋለን ኢሻ አላህ

https://t.me/+ILBxk4bGbiM1Mzhk

ይህ በመንደራ የጓጉል ሲብልካይ ጀመዓቱ  አሰለፊያህ የመስጅድ ግንባታ ገቢ ማሰባሰቢያ ግሩፕ ላይ በውድ ሸይኻችን ሸይኽ አቡዘር አቡ ጦለሃ ሀፊዘሁላህ በዙል ሂጃ 1/1445 ሒጂሪያ ጁምዓ ምሽት በቢዲዓ ዙሪያ የተደረገ  ሁሉም ሊሰማው የሚገባ አድስና ወሳኝ ሙሐደራ ነው። عنوان المحاضرة أضرار وأخطار  البدعة علامات أهل البدع الأ سباب التي أدت إلى انتشار البدع الأسباب المعينة للقضاء على البدع ከተዘረዘሩ ወሳኝ ነጥቦች መካከል፦ ➣ቢዲዓ በዲን ላይ ምንም አይነት መረጃ የሌላቸው ነገሮች ከኢስላም ሰዎችን ሊያወጡ የሚችሉም ሆኑ ሊያወጡ የማይችሉ  ሊሆኑ ይችላሉ ያላቸው ጉዳትና ያላቸው አደጋ እጅግ ከባድ መሆኑ፦ ➣የቢዲዓ ባለቤቶች መገለጫ (ምልክቶች)፦ ➣ቢዲዓ በአለም ላይ ከጫፍ እሰከጫፍ እንዲዘረጋና  እንዲሰራጭ ያደረጉት አሰባቦች ምንድን ናቸው? ➣በዲናችን ላይ አድስ የተፈጠሩ የሆኑ ቢዲዓዎችን ለማጥፍትና ለማውደም አሰባቦች ፦ ሙብተዲዓወችን ጠላት አድርገን መያዝ እንዳለብን እና ዑለማወች የጋራ ሰምምነት እንዳላቸው፦ ድቤ እየወገሩ ከቀኝ ከግራ ወደሰማይ ወደመሬት እየተወዛወዙ የአሏህ መልክተኛው መጡ እያሉ መረሃባ እያሉ የሚቆሙ በየ ሀገሩ ኹራፍዮች ሰለመኖራቸው፦ የኛኑ ወገኖች ነውና እያጠመሙ ያሉት ሁሉንም መዋጋት አለብን።         ➣በስተመጨረሻም ሰለሰደቃ ተወስቷል፦ ወደመንደራ ጀመዓዎች ግሩፕ ለመቀላቀል፦ ➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘ https://t.me/+J8rODkADXKYyNDk0 ወደ ሸይኻችን ሸይኽ አቡዘር የቴሌ ግራም ቻናል  ለመቀላቀል፦ ➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘ @UstazAbuzarhassenAbutolha @UstazAbuzarhassenAbutolha
Mostrar todo...
Recording_1590.amr9.19 MB
👍 3
አሰላሙአለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካቱሁ بسم الله الرحمن الرحيم ጥቂት ዳሰሳ ስለ ኹለፋኡ ራሺዲን መስጅድና መድረሳ ቁጥር -1 በቅድሚያ ለአለማቱ ጌታ ምሰጋና የተገባው ነው፡፡ ኹለፋኡ ራሺዲን መስጅድና መድረሳ በ2007 ዓ/ል በወረሃ ነሐሴ የመስጅዱ ቦታ ለመግዛት የዛሬ አያድርገውና ሁሉም ሰላም በነበረበት ወቅት /አሁንም ሁሉንም ወደ ሰላም ወደ ትክክለኛው መንሀጅ ይመልሰውና/ በቆዳና ሌጦ /በሙሳ ራማሽ መስጅድ/ ውይይት ተደረገ፡፡ በዚህ ውይይት ላይ በከተማው ውስጥ የሚኖሩ ሰለፊዮች በጋራ በመሆን ሹራው ተካሄድ ፡፡ በዚህ ሹራ ላይ ለቦታው ግዢ የሚሆን መዋጮ ይሰብሰብ ተብሎ 11000 (አስራ አንድ ሺህ ብር/ ተሰበሰበ፡፡ በዚህም በመነሳሳት የጀማው ፍላጎት በማየት አይደለም የመስጅዱ ቦታ ብቻ መግዛት መስጅድ መስሪያም ያዋጣል በማለት ቦታው በቀብድ ብቻ በመክፈል 500 ካሮ ቦታ ተገዛ፡፡ በተገዛውም ቦታ 72 ካሬ ሜትር ላይ ያረፈ ቆርቆሮ በቆርቆሮ ተሰራ፡፡ እንዲህ እንዲህ እየሆነ መስጅዱ ለከተማው ሁለተኛ የሱና መስጅድ በ2008 ዓ/ል ተሰርቶ ለምዕመናኑ ለስግደት፣ ለቂራትና በተለያዩ ኡስታዞች እና መሻኺዎች ዳዕዋ ለማድረግ በቃ፡፡ ይህ በእንዲህ እያለ የመስጅዱ ቦታ መስፋፋት አለበት ብሎ የመስጅዱና የመድረሳው ኮሚቴ በ2012 ማስፋፊያ የሚሆን ቦታ ለመግዛት ውይይት ከሀገር ውጭም በሀገር ውስጥም ካሉ የሱና ወንድምና እህቶች ጋር መመካከር ጀመረ፡፡ ምክክሩም ፍሬ አፍርቶ በ2013 ዓ/ል ከመስጅዱ በቂብላ በኩል 265 ካሬ ሜትር ከነበረው ቦታ ላይ ባለው አቅም ግዢ መፈጸም ቻለ፡፡ አሁንም ይህ ቦታ ለግንባታ በቂ አይሆንም በማለት ተጨማሪ ግዢ ለመፈጸም አቅም ባይኖርም በብድር ለመግዛት ተነሳሳ ፡፡ በዚህ በተነሳሳ ሰዓት ሀገራዊ የመንሀጅ ይባስ ብሎ በከተማችን የመንሀጅ ችግር በሰፊው በሱና ወንድምና እህቶች ላይ ክፍተት መፈጠር ጀመረ፡፡ ያኔ የመስጅዱና የመድረሳው ኮሚቴ ባለበት ቆም በማለት ቅድሚያ የመንሀጅ ጉዳይ ይብሳል በማለት እይታችንንና ትኩረታችንን ሙሉ በሙሉ በሆነ ሁኔታ ወደዛው መንሀጃዊ ጉዳይ ሆነ፡፡ በዚህም ጊዜ ሀገራችን ባሉ ዱዓቶችና መሻኺዎች ዳዕዋ በመጋበዝ ለአብነትም በመጀመሪያ ዑስታዝ ሸምሱ ጉልታ(አቡ ሀመውያ) ዳዕዋ አደረገ በመቀጠል በኡስታዝ ሙሀመድ አልወልቂጤ በከተማዋ በነበረው ነባራዊ ሁኔታ ፕሮግራም እንዲሰጥ ተደረገ ፣ በተጨማሪም በዑስታዝ ሻኪር ሱልጣን እና በሼህ አብዱልሀሚድ አለተሚ ዳዕዋ እና ኮርስ እንዲሰጡ ተደረገ ፣ በመቀጠልም ዑስታዝ ባህሩ ተካ ፣ ሼህ መህቡብ ከሳንኩራ ፣ ሼህ ሀሰን ገላው እና ሼህ ዩሱፍ አህመድ ከባህርዳር የዳዕዋ ፕሮግራም ተይዞላቸው ዳዕዋ አደረጉ። በተጨማሪም ከመንገድም ሲያልፋ በማረፈም ጭምር ምክር በመለገስ ዶክትር ሼህ ሁሴን አስልጢይ ፣ ሼህ ጧሀ ኸድር ፣ ሼህ አብድልከሪም ከጅማ እና ሌሎች ኡስታዞች በተገኘው አጋጣሚ ዳዕዋ ተደርጓል፡፡ በከተማዋ እና በአከባቢው በመንሀጅ ጉዳይ ሲባባሱ ተባረሩ የተባሉት ደረሶችን አቅፎ በመያዝ መስጂድ የለንም ብለው እንዳይቦዝኑ እና ኡስታዞቹ የዳዕዋ እንቅስቃሴ እንዲያደርጉ ተደረገ ። በዚህ በተጨማሪ በከተማው ውስጥ ክፍተቶቹ ሲባባሱ የጁማዕ ሶላት በዚሁ መስጅድ 1444ኛው ዓመተ ሂጅራ ረመዷን ወር ላይ ተጀመረ፡፡ ከዚህ በኋላ ከተማው ውስጥ የጁማዕ ኹጥባ ለማቅረብ የማይቀርቡ የነበሩ ዑስታዞችን ማለትም ዑስታዝ ኑራዲስ እና ዶክተር ሸምሱን በመጋበዝ ኹጥባ ከመስጅዱ ካለው ኢማም/ዑስታዝ/ ጋር በመቀያየር ማድረግ ጀመሩ፡፡ ይህ በንዲህ እያለ በ2016 ጉንችሬ በነበረው ሀገራዊ ሙሀደራ ላይ የነበሩ መሻኺዎችና ዱዓቶች ወደ ከተማችን በመጋበዝ ዳዕዋ አደረጉ፡፡ በዚህም ቀን ታዳሚው ያለን ቦታ ተብቀቅቶና ተጠጋግቶ የሙሃደራውን ፕሮግራም ታዶሞ ቢሄድም የነበረው መጨናነቅ በመገንዘብ ከዚህ በፌት የነበረው የቦታ ማሰፋፊያ ፕሮግራም ዳግም እንቅስቃሴ ማድረግ ተጀመረ ፡፡ በዚህም እንቅስቃሴ ከዚህ ቀደሙም ከሀገር ውጭ ባሉ እህቶቻችን በማነሳሳት ሌሎችም ወንድሞቻችንን በመጨመር በሀገር ውስጥም በጁማዕ ሶላትና በኢድ ሶላት  እና በሌሎች እንቅስቃሴ በማድረግ ተጨማሪ 250 ካሬ ሜትር መግዛት ተቻለ፡፡ በመጨረሻም እነዚህ የተገዙ ቦታዎች ላይ በቂ ባይሆንም ሁሌም ቦታ ብቻ መግዛት ሳይሆን በጊዜ ሂደት እንደአስፈላጊነቱ ማሳፋፊያ ይደረጋል ብሎ በማሰብ አሁን ግን ግንባታ መጀመር ያስፈልጋል በማለት የመስጅዱና የመድረሳው ኮሜቴ በጥልቀት ተወያይቶ የዲዛይን ስራ ማሰራት ጀመረ…………… ስለሆነም ለዚህ ግንባታ ከሀገር ውጭም ውስጥም ያላችሁ በተለይም የከተማው ተወላጅና ነዋሪ የሱና ወንደምና እህቶቻችን የሆናችሁ ከጎናችን በመሆን ይህንን መስጅድና መድረሳ ግንባታው በተለመደው ትብብር እና ድጋፍ ዕውን እናድረግ ይላል የኹለፋኡ ራሺዲን መስጅድና መድረሳ ኮሚቴ። https://t.me/butajira_akababi                                               (https://maps.app.goo.gl/Xy9umwAkJsLpkiYF7) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በምስራቅ ጉራጌ ዞን ቡታጅራ /የከተማና የኢንዱስትሪ ማዕከል/ ሰኔ 18 ፣ 2016 ዙልሂጃ 25፣ 1445
Mostrar todo...
የቡታጅራና አካባቢው የሠለፊዮች ጀመዓ (የኹለፋኡ ራሺዲን መስጅድና መድረሳ ጀማዕ) ገተማ

(የኹለፋኡ ራሺዲን መስጅድና መድረሳ ጀማዕ) ኹለፋኡራሺዲን መስጅድ እና መድረሳ አካውንት 1000436020507 ንግድ ባንክ 0023244120101 ዘምዘም ባንክ (ሱና የሚጠፋው በጃሂል ድፍረትና በዓሊም ዝምታ ነው።)

https://maps.app.goo.gl/Xy9umwAkJsLpkiYF7

👍 4
"ሰለፎች አላህን በጥብቅ ይማፀኑ ነበር!" አል-ሃፊዝ ኢብኑ ረጀብ (ረሂመሁላሁ ተዓላ) የሚከተለውን ይላሉ፦ “ከሰለፎች የተወሰኑት ለእያንዳንዱ ጉዳያቸው አላህን ይማፀኑ ነበር፤ የመማፀናቸው ዲካ ለሊጥ ጨውን እንዲሁም ለእንሰሳት ሳርን እስከመፈለግ ድረሥ።”
📚 [جامع العوم والحكم صفحة ٢٧٦]
@semirEnglish
Mostrar todo...
Elige un Plan Diferente

Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.