Maths Group11
Ir al canal en Telegram
The main purpose of this channel is to: 1. Print various Maths questions. 2. Publishing various books. 3. Print various short notes. Share it with your friends! Hirriyyoota keessaniif share godha!
Mostrar más5 090
Suscriptores
-324 horas
-217 días
-4230 días
Archivo de publicaciones
5 089
Repost from Future Coders ET
📆 Days Left For Final Exam
👉 Natural: 51 days left
👉 Social: 59 days left
@Ethiopia_School
@Ethiopia_School
5 089
A shoes factory is polluting an agricultural field around it in such a way that the rate of pollutants entering the field at t months is given by N'(t) = 300t^½, where N is the total number of pounds of pollutants in the field at time t. How many pounds of pollutants enter the field in 9 months?
A. 8100
B. 10,800
C. 5400
D. 16,200
5 089
Which of the following is the volume of a spherical ball of radius 3 cm?
5 089
What is the solution set of the equation given by log₃ x + log₃ (x + 2) = 1?
5 089
Repost from Future Coders ET
"በጣም ቀሽም ተማሪ ነበርኩ ኳስ ግን በጣም ጥሩ ተጨዋች ነበርኩ" የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ "ተማሪ ሳለሁ ከኳስ ዉጪ ትምህርት ትዝ ብሎኝ አያዉቅም ነበር" ብለዋል።
"ከኳስ ሌላ ክፍል ገብቶ መዉጣት ምናምን ነበር። በጣም ቀሽም ተማሪ ነበርኩ ኳስ ግን በጣም ጥሩ ተጨዋች ነበርኩ" ብለዋል።
ዳጉ ጆርናል ከ2 አመታት ገደማ በፊት በአንድ ፕሮግራም ላይ ፕሮፌሰር ብርሃኑን አግኝቷቸዉ ነበር። በፕሮግራሙ ላይም የኳስ ብቃታቸዉን አይቷል።
@Ethiopia_School
@Ethiopia_School
5 089
Diraamaa Abshaaloo Kutaa 70ffaan gadi lakkifamee jira. Namoonni barbaaddan seenaa ilaalaa.
https://t.me/diraamaa_abshaaloo
5 089
Suppose a line passes through two points (x1, y1) and (x2, y2) with x1≠x2. Then what is the gradient of the line?
5 089
Repost from Future Coders ET
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ተደረገ።የ2017 ትምህርት ዘመን ኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ / የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት መርሃ ግብር ይፋ ተደርጓል። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ ባደረገው መርሃ ግብር ፈተናው ከሰኔ 23/2017 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሐምሌ 8/2017 ዓ/ም የሚሰጥ ይሆናል። በወረቀት የሚፈተኑ የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 21 እና 22/2017 ዓ/ም እንዲሁም የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 29 እና 30/2017 ዓ/ም ወደሚፈተኑበት ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ይሆናል፡፡ በበይነ መረብ የሚፈተኑ ተፈታኞች ከመኖሪያ ቤታቸው በየቀኑ እየተመላለሱ በተመደቡበት መፈተኛ ማዕከል የሚፈተኑ ሲሆን ዝርዝር መርሃ ግብሩ ከላይ ተያይዟል። የፈተናው ይዘት በተማሪው መጽሐፍ ላይ ያተኮረ በመሆኑ እያንዳንዱ ተፈታኝ በትምህርት ቤቱ የተማረበትን የተማሪ መጽሐፍ መሠረት አድርጎ ተገቢ የሆኑ አጋዥ መጽሐፍትን ለበለጠ እውቀትና መረዳት በመጠቀም እንዲዘጋጅ አገልግሎቱ ጥሪውን አስተላልፏል። በፈተና ወቅት ለፈተና ስርቆትና ኩረጃ የሚውሉ ማንኛውንም ቁሳቁሶች መጠቀም የተከለከለ ነው ተብሏል። መረጃው ከትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የተላከ ነው። @Ethiopia_School @Ethiopia_School
5 089
Repost from N/a
5 089
#kutaa12ffaa
Guyyaan qormaata biyyoolessaa kutaa 12ffaa ifoomeera.
Sagantaan qormaata Xumura Barnoota Sadarkaa Lammaffaa Itiyoophiyaa / Kutaa 12ffaa bara 2017 ifoome.
Akkaataa sagantaa Tajaajilli Madaallii Barnootaafi Qormaataa biyyoolessaa beeksiseen qormaanni kun Waxabajji 23/2017 hanga Adoolessa 8/2017tti kan kennamu ta’a.
Barattoonni saayinsii uumamaa waraqaa irratti qoraman Waxabajjii 21 fi 22/2017 Yuunivarsiitii seenuun, Waxabajjii 29 fi 30/2017 ammoo barattoota saayinsii hawaasaatu seenu.
Barattoonni toora interneetii irratti qoraman mana isaanii irraa deddeebi’uun wiirtuu qormaataa ramadameetti kan qoraman ta’a.
Qabiyyeen qormaataa kitaaba barataa irratti kan hundaa'e waan ta'eef, tokkoon tokkoon barattootaa kitaaba barataa mana barumsaatti baratan irratti hundaa'uun beekumsaa fi hubannoo fooyya'aa argachuuf kitaabota wabii mijatoo ta'an fayyadamuun akka qophaa'an tajaajilichi waamicha dhiyeessee jira.
Meeshaalee hannaa fi gowwoomsaa qormaataaf oolu kamiyyuu yeroo qormaataatti fayyadamuun dhorkaadhas jedhama.
Odeeffannoon kun kan Tajaajilli Madaallii Barnootaafi Qormaataa Biyyoolessaa irraa argamedha.
SABA GUDDAA WAAN TAANEEF MIIDIYAA GUDDAATU NUUF MALA!
📡 MIIDIYAA @ABDII_SABAA 📡
5 089
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ተደረገ።
የ2017 ትምህርት ዘመን ኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ / የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት መርሃ ግብር ይፋ ተደርጓል።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ ባደረገው መርሃ ግብር ፈተናው ከሰኔ 23/2017 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሐምሌ 8/2017 ዓ/ም የሚሰጥ ይሆናል።
በወረቀት የሚፈተኑ የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 21 እና 22/2017 ዓ/ም እንዲሁም የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 29 እና 30/2017 ዓ/ም ወደሚፈተኑበት ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ይሆናል፡፡
በበይነ መረብ የሚፈተኑ ተፈታኞች ከመኖሪያ ቤታቸው በየቀኑ እየተመላለሱ በተመደቡበት መፈተኛ ማዕከል የሚፈተኑ ሲሆን ዝርዝር መርሃ ግብሩ ከላይ ተያይዟል።
የፈተናው ይዘት በተማሪው መጽሐፍ ላይ ያተኮረ በመሆኑ እያንዳንዱ ተፈታኝ በትምህርት ቤቱ የተማረበትን የተማሪ መጽሐፍ መሠረት አድርጎ ተገቢ የሆኑ አጋዥ መጽሐፍትን ለበለጠ እውቀትና መረዳት በመጠቀም እንዲዘጋጅ አገልግሎቱ ጥሪውን አስተላልፏል።
በፈተና ወቅት ለፈተና ስርቆትና ኩረጃ የሚውሉ ማንኛውንም ቁሳቁሶች መጠቀም የተከለከለ ነው ተብሏል።
መረጃው ከትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የተላከ ነው።
@tikvahethiopia
5 089
What is the sum of all positive numbers between 5 and 200, including both 5 and 200, that are divisible by 5?
5 089
Repost from Future Coders ET
ትምህርት ሚኒስቴር በ ዌብሳይቱ ያሳወቀው የ Model Exam and Entrance መፈተኛ ቀን ይህንን ይመስላል
@Ethiopia_School
@Ethiopia_School
5 089
Repost from Future Coders ET
የ ዘንድሮውን ፈተና በዚህ ቀን ይሰጣል የሚል ስህተት የሆነ መረጃ እየተሰራጨ ተመልክተናል ።
ትክክለኛውን ቀን ለማወቅ የ አዲስ ኢንትራንስ ሃብ ድህረ ገፅን ይጎብኙ 👇👇
https://addisentrancehub.com
@Ethiopia_School
@Ethiopia_School
¡Ya disponible! Investigación de Telegram 2025 — los principales insights del año 
