Secrets of Truth - 𝘽𝙮 𝙍𝙚𝙨𝙝𝙖𝙙
Ir al canal en Telegram
● ዲናችንና በሚመለከት ወቅታዊ መረጃዎችን ➶ Current information about Muslims and Islam 🔗 ሌሎችንም አንገብጋቢ ጉዳዮችን የምንተዋወስበት Channel ነው‼️ ➞ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ አጠር ያሉ ስንኞች (በተለይም ስለ ፈለስጢን 🇵🇸) 🎯 አላማዬ:- የእውነትን ሚስጥሮች ማጋለጥ ነው‼️ #Free_Palestine 🇵🇸
Mostrar más213
Suscriptores
Sin datos24 horas
-17 días
-430 días
Archivo de publicaciones
#فائدة_في_ثلاثين_ثانية
لسماحة الشيخ ابن باز رحمه الله
الحث على الاقتصاد في الخطبة وعدم التطويل
▪️ጁሙዓ ነው ፤ ሰለዋት እናብዛ
🔻የአላህ መልእክተኛ - ﷺ - እንዲህ ይላሉ ፦ [ በኔ ላይ አንድ ሰለዋትን ያወረደ ሰው ፤ አላህ በሱ ላይ አስር ሰለዋትን ያወርድበታል። ] (ሙስሊም ዘግቦታል).
____
اللهم صل على محمد وعلى آل محمد كما صليت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم إنك حميد مجيد، اللهم بارك على محمد وعلى آل محمد كما باركت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم إنك حميد مجيد.
___
+2
በየካቲት 23 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ኒቃብ እንዳይለበስ የከለከሉ ሙስሊም ጠ*ል አመራሮች እነዚህ ናቸው
በደምብ ሼር ይደረግ
ኒቃቧንም ትለብሳለች ትምህርቷንም ትማራለች
+2
በአዲስ ከተማ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ኒቃብ እንዳይለበስ የከለከሉ ሙስሊም ጠ*ል አመራሮች እነዚህ ናቸው
በደምብ ሼር ይደረግ
መረጃወችን ለወዳጄ ዘመድ ሼር ያርጉ!
+2
በየካቲት 23 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ኒቃብ እንዳይለበስ የከለከሉ ሙስሊም ጠ*ል አመራሮች እነዚህ ናቸው
በደምብ ሼር ይደረግ
ኒቃቧንም ትለብሳለች ትምህርቷንም ትማራለች
.
Can I Shake Hands With My Wife's Sister? - Shaykh Sulayman Ar-Ruhayli حفظه الله
⚠️🔊✅️
عُد إلى الله ولو أذنَبت ألف مرَّة ❀
Go back to Allah, even if you’ve sinned a thousand times
ለሴት ልጅ መራቆትን እውቅና የሰጠው የሀገራችን ህግ ነውር አካል መሸፈንን ግልፅ እውቅና መስጠት እንዴት ተሳነው ...!
ኒቃቤን እለብሳለሁ
ትምህርቴን እማራለሁ
በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ የሚገኙ አራት ትምህርት ቤቶች "ኒቃባችሁን ካላወለቃችሁ አትማሩም" በሚል ሙስሊም ተማሪዎችን ከት/ት ገበታ ማገዳቸው ተገለፀ!
- ሀሩን ሚዲያ፣ ጥቅምት 18/2017፣ አዲስአበባ
በአዲስ አበባ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ የሚገኙ አራት ትምህርት ቤቶች "ኒቃባችሁን ካላወለቃችሁ መማር አትችሉም" በማለት በርካታ ሙስሊም ተማሪዎችን ከትምህርት ገበታ ማገዳቸው ተማሪዎች ለሀሩን ሚዲያ በላኩት መረጃ ገልጸዋል።
ተማሪዎቹ ከዚህ በፊት ያለምንም ችግር ኒቃብ ለብሰው እየተማሩ የነበረ ቢሆንም በጥቅምት ወር ጀምሮ ኒቃብ እንዲያወልቁ መታዘዛቸውን ተናግረዋል። አንዳንድ ትምህርት ቤቶች በኒቃብ ምትክ ማስክ ፈቅደው የነበረ ቢሆንም አሁን ላይ ማስክ ለብሰው መማር እንደማይችሉ መደረጉን ተማሪዎቹ ገልጸዋል።
ተማሪዎቹ ከኒቃብ መከልከላቸው ባሻገር በርዕሰ መምህራኖቹ "ኒቃብ ለብሶ የሚመጣ ተማሪ አሸባሪ እንጂ የእኛ ተማሪ አይደለም" በማለት የተማሪዎችን ስነ-ልቦና በሚነካ መልኩ መናገራቸው ተሰምቷል።
የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ም/ቤት ይህ ችግር ከተከሰተበት ጊዜ አንስቶ ከተማሪዎች እና ከወላጆች ጋር በመሆን ችግር ለመፍታት የተለያዩ ጥረቶች ሲያደርግ መቆየቱን ገልፆ ነገር ግን ጉዳዩ ከአቅሙ በላይ በመሆኑ ለአዲስ አበባ መጅሊስ እንዲሁም ለሌሎች ለሚመለከታቸው ተቋማት ደብዳቤ መፃፉን ለሀሩን ሚዲያ ተናግረዋል።
ተማሪዎቹ በኒቃባቸው ምክንያት ከትምህርት ገበታቸው ከታገዱ ከ15 ቀን በላይ እንደሆናቸው የገለፁ ሲሆን የሚመለከተው አካል መፍትሔ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል።
- ሀሩን ሚዲያ በዚህ ጉዳይ ዙሪያ ተጨማሪ መረጃዎችን ወደ እናንተ የሚያደርስ ይሆናል።
©: ሀሩን ሚዲያ
How Many Shayātīn Enter Your Home and Eat With You? Shaykh 'Abdurrazzāq al-Badr حفظه الله
Tawhid and its Connection to Happiness _ Shaykh Abdurrazzaq al-Badr حفظه الله
እራሳቸዉን «ቁርአንዮች» ብለዉ የሚጠሩ ቡድኖች በኡለማዎች ፍርድ መሠረት ሙስሊሞች ሊባሉ አይገባም!
https://t.me/islamictrueth
Fajr and Isha prayer in congregation | Shaykh Abdus Salam al-Shuway’ir حفظه الله
📚 ልጅዎ ላይ ከመጮህ ይቆጠቡ፤ ጩኸትና ግትርነት ጥላቻንና ቂምን ብቻ ነው የሚያተርፈው።
7122 SMS | ቤተሰብ
