es
Feedback
Secrets of Truth - 𝘽𝙮 𝙍𝙚𝙨𝙝𝙖𝙙

Secrets of Truth - 𝘽𝙮 𝙍𝙚𝙨𝙝𝙖𝙙

Ir al canal en Telegram

● ዲናችንና በሚመለከት ወቅታዊ መረጃዎችን ➶ Current information about Muslims and Islam 🔗 ሌሎችንም አንገብጋቢ ጉዳዮችን የምንተዋወስበት Channel ነው‼️ ➞ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ አጠር ያሉ ስንኞች (በተለይም ስለ ፈለስጢን 🇵🇸) 🎯 አላማዬ:- የእውነትን ሚስጥሮች ማጋለጥ ነው‼️ #Free_Palestine 🇵🇸

Mostrar más
213
Suscriptores
Sin datos24 horas
-17 días
-430 días
Archivo de publicaciones
“በኔ ላይ አንድን ሰለዋት ያወረደ አላህ አስር ሰለዋትን ያወርድለታል። አስር ሀጢያቱን ይሰርዝለታል። ደረጃውን በአስር ከፍ ያደርግለታል።” ረሱል (ﷺ)

ከላይ ያለው Additional Details ላይ የሚሞላው ጽሑፍ በዝቶ ከቆረጠባችሁ ይህን አጠር ያለውን ተጠቀሙ።
«We report @effoyyt (https://www.tiktok.com/@effoyyt?_t=ZM-8ucUL2mii74&_r=1), previously "Efoy" (Solomon Shiferaw), for hate speech degrading Prophet Muhammad (PBUH) in videos/live streams, presenting as "apologetics." This is tantamount to religious conflict in Ethiopia. Muslims are outraged, Orthodox Christians mobilize through "I'm Efoy Too," escalating tensions. The Inter-Religious Council (https://www.facebook.com/share/p/1ELNvVUHvy/) and Fana Broadcasting (https://www.facebook.com/share/p/18dJUJ4kt2/, https://vm.tiktok.com/ZMBYaY9rn/) condemned it. Security services are searching for him. If not banned, there will be violence, and we will have a national TikTok ban, hurting your reputation globally. We have evidence (screenshots/clips). He is constantly changing his usernames but is now @effoyyt. This is against rules, not free speech. Act quickly to ban him.»

👆👆👆 Additional details ለሚለው ከላይ ያለውን ኮፒ ፔስት አድርጋችሁ አስገቡ።

We are reporting the account at present with the handle @effoyyt (link: https://www.tiktok.com/@effoyyt?_t=ZM-8ucUL2mii74&_r=1) for spreading dangerous religious hate speech which can incite mass conflict in Ethiopia. This account, once "Efoy (legal name: Solomon Shiferaw)," has posted videos and live streams defaming religious leaders—Prophet Muhammad (PBUH)—and spreading lies under the guise of "apologetics" and "comparative religion." These are no exercise of free speech but deliberately planned hate speech to provoke religious tensions. This is an immediate issue and moving fast. Ethiopian Muslims have responded in anger, and some Orthodox Christians have begun a solidarity campaign (""እኔም እፎይ ነኝ" or "I'm Efoy Too"), and so the polarization continues. The Ethiopian Inter-Religious Council issued a press statement condemning this action (see: https://www.facebook.com/share/p/1ELNvVUHvy/), and government media outlets like Fana Broadcasting Corporation have reported it (links: https://www.facebook.com/share/p/18dJUJ4kt2/, https://vm.tiktok.com/ZMBYaY9rn/, https://vm.tiktok.com/ZMBY5vcpj/). The security personnel are seriously searching for this individual behind this account, citing the severity of the threat. Unless this account and others similar to it that are backing it are blocked and removed forever, we are concerned about an eruption of religious violence in Ethiopia. This would escalate to the extent that the Ethiopian government would ban TikTok forever across the nation, which would set a dangerous precedent for the app globally and damage its reputation. This would be detrimental to TikTok, its users worldwide, and the millions of Ethiopians who rely on it positively. Action is needed urgently to prevent this. We have concrete evidence of the hate speech from the live streams and videos, and we can produce these as attachments (screenshots and clips). The user keeps on changing handles to evade being detected, but the current handle is @effoyyt. This is not an isolated event—his material regularly provokes hatred, scoffs at cherished beliefs, and threatens to bring about instability to our country. Although we appreciate TikTok's dedication to unrestricted expression, this is crossing the line into hurtful hate speech that contravenes your Community Guidelines. You should act with urgency to suspend this account and stop further damage before things go too far beyond repair.

አፍጥኑት‼ ======== ✍ መጀመሪያ ወደዚህ ኦፊሲያል የቲክቶክ ካምፓኒ ሪፖርት ማድረጊያ ገፅ በዚህ ሊንክ ግቡ። https://www.tiktok.com/legal/report/feedback?lang=en
+3
አፍጥኑት‼ ======== ✍ መጀመሪያ ወደዚህ ኦፊሲያል የቲክቶክ ካምፓኒ ሪፖርት ማድረጊያ ገፅ በዚህ ሊንክ ግቡ። https://www.tiktok.com/legal/report/feedback?lang=en ከዚያ ከታች በፎቶው ላይ Step 1, Step 2… የሚሉትን ተከትላችሁ ሙሉ። √ Topic በሚለው ስር ካሉት አማራጮች «Report a potential violation» የሚለውን ምረጡ። √ ከዚያ Category በሚለው ስር ካሉ አማራጮች «Account violation» የሚለውን ምረጡ። √ ከዚያ Reason for reporting በሚለው ስር «Others» የሚለውን ምረጡ። √ ከዚያ  Contact information Email በሚለው ስር ኢሜይላችሁን አስገቡ። √ ከዚያም Username (Optional) በሚለው ስር ቲክቶክ ተጠቃሚ ከሆናችሁ የቲክቶክ ዩዘርኔማችሁን አስገቡ። ከሌላችሁ እለፉት፤ ችግር የለውም። √ ከዚያ Link to the content or account you want to report በሚለው ስር ሪፖርት የሚደረገውን የጥላቻ ሰባኪውንና ተሳዳቢውን እፎይ የቲክቶክ ፕሮፋይል ሊንክ አስገቡ። ይሄንን ማለት ነው፦ https://www.tiktok.com/@effoyyt?_t=ZM-8ue4CopOQpJ&_r=1 √ ከዚያ Additional details በሚለው ስር ጉዳዩን በእንግሊዝኛ ብቻ በደንብ የሚገልፅ ማብራሪያ አስገቡ። በራሳችሁ መፃፍ የምትችሉ መጀመሪያ ሃሳቡን ከዚህ ውሰዱ፣ የማትችሉ ግን ቀጥታ ይህን ኮፒ ፔስት አድርጉና ሙሉ። «We are reporting the account at present with the handle @effoyyt (link: https://www.tiktok.com/@effoyyt?_t=ZM-8ucUL2mii74&_r=1) for spreading dangerous religious hate speech which can incite mass conflict in Ethiopia. This account, once "Efoy (legal name: Solomon Shiferaw)," has posted videos and live streams defaming religious leaders—Prophet Muhammad (PBUH)—and spreading lies under the guise of "apologetics" and "comparative religion." These are no exercise of free speech but deliberately planned hate speech to provoke religious tensions. This is an immediate issue and moving fast. Ethiopian Muslims have responded in anger, and some Orthodox Christians have begun a solidarity campaign (""እኔም እፎይ ነኝ" or "I'm Efoy Too"), and so the polarization continues. The Ethiopian Inter-Religious Council issued a press statement condemning this action (see: https://www.facebook.com/share/p/1ELNvVUHvy/), and government media outlets like Fana Broadcasting Corporation have reported it (links: https://www.facebook.com/share/p/18dJUJ4kt2/, https://vm.tiktok.com/ZMBYaY9rn/, https://vm.tiktok.com/ZMBY5vcpj/). The security personnel are seriously searching for this individual behind this account, citing the severity of the threat. Unless this account and others similar to it that are backing it are blocked and removed forever, we are concerned about an eruption of religious violence in Ethiopia. This would escalate to the extent that the Ethiopian government would ban TikTok forever across the nation, which would set a dangerous precedent for the app globally and damage its reputation. This would be detrimental to TikTok, its users worldwide, and the millions of Ethiopians who rely on it positively. Action is needed urgently to prevent this. We have concrete evidence of the hate speech from the live streams and videos, and we can produce these as attachments (screenshots and clips). The user keeps on changing handles to evade being detected, but the current handle is @effoyyt. This is not an isolated event—his material regularly provokes hatred, scoffs at cherished beliefs, and threatens to bring about instability to our country. Although we appreciate TikTok's dedication to unrestricted expression, this is crossing the line into hurtful hate speech that contravenes your Community Guidelines. You should act with urgency to suspend this account and stop further damage before things go too far beyond repair.» √ ከዚያ አንዳንድ መጥፎ ቪድዮዎቹን ስክሪን ሹት አድርገን እስከ 10 ኢሜጆች select አድርገን እናስገባ። √ ከዚያ አግሪመንቶቹን ቲክ አድርገን submit እናድርግ። በትክክል ጨርሰናል። ኢሜይል ላለው ሰው ሁሉ አሰራጩት። በትክክል አንደዜ ከሞላችሁ መደጋገም አያስፈልግም። || t.me/MuradTadesse

ለ Report Upload የምታረጓቸው 10 ፈቶዎች
+9
ለ Report Upload የምታረጓቸው 10 ፈቶዎች

አዲሱ ሪፖርት የማድረጊያ መንገድ በቪድዮ‼ ኢሜጅ Upload ስታደርጉ በአንድ ጊዜ አስሩንም ሰሌክት ማድረግ ትችላላችሁ። 10 ባይሞላም ችግር የለውም። Additional Details ላይ የሚሞላው ጽሑፍ በዝቶ ከቆረጠባችሁ ይህን አጠር ያለውን ተጠቀሙ። ከአንድ በላይ ኢሜይል ካላችሁና ሌላም ኢሜይል ካወቃችሁ በዛም ሪፖርት አድርጉ። ዩዘርኔም ላይ ቲክቶክ አካውንት ያለው የቲክቶክ ዩዘርኔሙን ይጠቀም፣ የሌለው በባዶ ይለፈው። ችግር የለውም። ለሌሎችም አሰራጩ!
«We report @effoyyt (https://www.tiktok.com/@effoyyt?_t=ZM-8ucUL2mii74&_r=1), previously "Efoy" (Solomon Shiferaw), for hate speech degrading Prophet Muhammad (PBUH) in videos/live streams, presenting as "apologetics." This is tantamount to religious conflict in Ethiopia. Muslims are outraged, Orthodox Christians mobilize through "I'm Efoy Too," escalating tensions. The Inter-Religious Council (https://www.facebook.com/share/p/1ELNvVUHvy/) and Fana Broadcasting (https://www.facebook.com/share/p/18dJUJ4kt2/, https://vm.tiktok.com/ZMBYaY9rn/) condemned it. Security services are searching for him. If not banned, there will be violence, and we will have a national TikTok ban, hurting your reputation globally. We have evidence (screenshots/clips). He is constantly changing his usernames but is now @effoyyt. This is against rules, not free speech. Act quickly to ban him.»
|| t.me/MuradTadesse

ረመዿን 13 🌙 *الحكمة من الصوم*🌙 የፆም ጥበቡ ከፆም ጥበብ ውስጥ አንድ ሰው አላህ ፈቅዶለት ከነበሩት ነገራቶች ብቻ ሳይሆን ክልክል ከተደረገበት ነገራቶችም መፆም እንደሚገባው ነው ለዚህም ማስረጃው እናንተ ያመናችሁ ሰዎች ሆይ ከናንተ በፊት በነበሩት ላይ ፆም እንደተደነገገ ሁሉ በናንተ ላይም ተደነገገ የሚለው የጌታችን ንግግር ነው። ለምንድነው የተደነገገው? እሱን ልትፈሩት ይከጀላልና ለዚህ ነው እንጂ እንድትራቡ ወይም እንድትጠሙ አይደለም፤  አላህን እንድትፈሩት የሚከጀለው ደግሞ ግድ ያደረገባቹን በመተግበር እና እርም ያደረገባቹን ነገሮች በመተው ነው። የአላህ መልዕክተኛﷺ እንዲህ ይላሉ የሐሰት ንግግርን ፣ በሐሰት መስራትን እንዲሁም መሀይምነትን (የመሐይማንን ተግባር) ያልተወ ሰው ምግቡንና መጠጡን ከመተዉ አላህ ጉዳይ የለውም፡፡›› አላህ በዋናነት ከእኛ የሚፈልገው ተፈቅደው የነበሩትን ምግብና መጠጥ እንድንተው አይደለም ይልቁንም  ሐሰትን በሐሰት መስራትን እና የመሃይም ስራዎችን ከመስራት እንድንቆጠብ ነው ሐሰት ንግግር ሲባል ክልክል የሆኑ ማንኛውም ንግግሮችን ያካታል የውሸት ንግግሮች ክልክል ናቸው ። ወንድሜ ሆይ! ከሙናፊቆች ጋር መመሳሰል ትፈልጋለህን? 🔈 ሸይኽ ሙሐመድ ቢን ሷሊህ አል ዑሠይሚን አላህ ይዘንላቸውና

More than 120,000 new lights installed to illuminate the Grand Mosque in Makkah
More than 120,000 new lights installed to illuminate the Grand Mosque in Makkah

አሁን'ማ ጭራሽ በየ 30 ደቂቃው ጋፕ ሊሆን ነው እንደ? ለካ ለዚህ ነው ቅጥል ብለው ከውይይት ይልቅ ብሽሽቅና ጸያፍ ስድብ ውስጥ የገቡት?
አሁን'ማ ጭራሽ በየ 30 ደቂቃው ጋፕ ሊሆን ነው እንደ? ለካ ለዚህ ነው ቅጥል ብለው ከውይይት ይልቅ ብሽሽቅና ጸያፍ ስድብ ውስጥ የገቡት?

በየሰዓቱ እየሆነ ያለው ይህ ነው። ከስድብና ጥላቻ የጸዳ ሰላማዊና ኢስላማዊ አስተምህሮ! እንዳውም ስድብ ሲከሰትም በትዕግስት አሳልፎ በመልካም ቃላት መመለስ! ወንድማችን ሑሴን አላህ ይጨምርለት። እን
በየሰዓቱ እየሆነ ያለው ይህ ነው። ከስድብና ጥላቻ የጸዳ ሰላማዊና ኢስላማዊ አስተምህሮ! እንዳውም ስድብ ሲከሰትም በትዕግስት አሳልፎ በመልካም ቃላት መመለስ! ወንድማችን ሑሴን አላህ ይጨምርለት። እንኳን ለብዙ ሰው ለአንድ ሰው የሂዳያ ሰበብ መሆን በራሱ ትልቅ መታደል ነው። አላህ ኢኽላሱን ይወፍቀው።

ሁሉንም ነውረኛ ስድቦቻቸውን ከእፎይ ጀምሮ ከላይ እስከ ታች ያሉትን በሙሉ፤ በቪድዮ፣ በጽሑፍ፣ በድምፅና በምስል የሚጋራበት ራሱን የቻለ የቴሌግራም ቻነል ተከፍቷል። በዚህ ሊንክ ግቡ። t.me/ArrestEffoy ያንን ሁሉ ለጆሮ የሚሰቀጥጥ ከግብረ ገብነት የወጣ፣ እንኳን ኃይማኖተኛ ነኝ ከሚል ሰባኪ ከተራ ዱርዬ እንኳ የማይጠበቅ ብልግና ጭምር ያፍሩበት ዘንድ፣ እውነትም የርሱ ደጋፊ መሆናቸውን ከልብ ይመሰክሩ ዘንድ ይለቀቅበታል። በዚህ የጥላቻ ሰበካ የሚፈለጉ ግለሰቦች በፎቶና አድራሻቸው ይለቀቃል። ቻነሉን ለሌሎችም አሰራጩት!

በፍልስጤም አል-አቅሳ መስጂድ የዛሬው የኢሻና የተራዊኽ ሰላት በምስል፦
+2
በፍልስጤም አል-አቅሳ መስጂድ የዛሬው የኢሻና የተራዊኽ ሰላት በምስል፦

NEWS: President Sheikh Sudais will be the Khateeb of Jumu’ah at Masjid Al Haram on Friday, 14 Ramadan 1446
NEWS: President Sheikh Sudais will be the Khateeb of Jumu’ah at Masjid Al Haram on Friday, 14 Ramadan 1446

More than 9.7 million worshippers attended Masjid Al Nabawi during the first ten days of the month of Ramadan, at a rate of 9
More than 9.7 million worshippers attended Masjid Al Nabawi during the first ten days of the month of Ramadan, at a rate of 970 thousand worshippers per day.

Preparing and allocating a special place for those who performing I’tikaf in Masjid Al Nabawi.
Preparing and allocating a special place for those who performing I’tikaf in Masjid Al Nabawi.

ረመዿን 12 🌙 خطورة اللسان 🌙 የምላስ አደጋ ፆመኛ የሆነ ሰው ትኩረት ሊሰጠው  የሚገባ ጉዳይ ፆሙን ከሚያበላሹ ነገራቶች መብላት መጠጣት ግኑኝነት ማድረግ እና መሰል አፍራሾች በተጨማሪ  ከምላስ ጋር ያለውን ነገር ነው ፆመኛ የሆነ ሰው መላው አካሉን ሊጠብቅ ይገባል በእጁ ሰው ላይ ድንበር ከማለፍ በእግሩ መጥፎ ቦታ ከመሄድ ዓይኑን ደግሞ ሀራምን ከመመልከት በጆሮ ሀራምን  ከመስማት ሊጠብቅ ይገባል በማንኛውም ሰዓት መጠበቁ ግድ ቢሆንም በይበልጥ ደግሞ በትላልቅ እና ምርጥ በሆኑ ቦታዎች እና ወቅቶች በረመዷን ይመስል እኒህ ነገሮች በጣም ክልክል  ይሆናሉ ነብዩ (ﷺ) እንዲህ ብለዋልና፦ ‹‹የሐሰት ንግግርን ፣ በሐሰት መስራትን እንዲሁም መሀይምነትን (የመሐይማንን ተግባር) ያልተወ ሰው ምግቡንና መጠጡን ከመተዉ አላህ ጉዳይ የለውም፡፡››   የሐሰት ንግግር ሲባል ክልክል የሆኑ ንግግሮችን በጠቅላላ ያካትታል ኢብነል ዓረቢ እንዲህ ይላል ይህ ሐዲስ የሚያስፈርደው የተጠቀሱትን ነገሮች የፈፀመ ሰው ምንዳ እንደሌለው ነው ከፆም የተፈለገው ነፍስን በ ረሃብ እና በጥማት ማሰቃየት ሳይሆን ስሜትን በመስበር አመፀኛ የሆነችወን በመጥፎ የምታዝን ነፍስ ወደ ተረጋጋች ነፍስ መለወጥ ነው ይህ ካልተከሰተ ግን አላህ ወደ ጿሚው መራብ እና መጠማትን አይመለከትም አላህ ከመራቡ ከመጠማቱ ጉዳይ የለውም ሲባል በሌላ አነጋገር  አይቀበለውም ምንዳን አይለግሰውም ማለት ነው ፆሙ ፈርሷል ተበላሽቷል ባንልም እንኳን ምንዳው ሙሉ በሙሉ ወይም ደግሞ በከፊል ሊቀንስበት ይችላል ምክንያቱም በ ሐዲስ ላይ ነብዩ (ﷺ) ያሉት ‹‹የሐሰት ንግግርን ፣ በሐሰት መስራትን እንዲሁም መሀይምነትን (የመሐይማንን ተግባር) ያልተወ ሰው ምግቡንና መጠጡን ከመተዉ አላህ ጉዳይ የለውም፡፡››  ነውና። ሸይኽ አብዱልከሪም አል-ኹደይር

لا تضيع دقيقة في رمضان!!الشيخ : #محمد_الشنقيطي