Mark Tech Info | Mark Technology Information
Ir al canal en Telegram
Buy ads: https://telega.io/c/MarkTechInfo ለአስተያየት ፣ ጥቆማ ፣ ለማስታወቂያ እና ለጥያቄዎች በዚህ ያናግሩን። 👇👇👇👇👇👇👇👇 @MarkTechInfoBot
Mostrar más6 207
Suscriptores
-424 horas
-307 días
-30330 días
Archivo de publicaciones
የደብረብርሀን ዮኒቨርስቲ የተመደብለትን ተማሪዎች በመቀበል ላይ ይገኛል።ቀደም ሲል እንደተገለፀው በተማሪዎች ህብረት የተዋቀረ አስተባባሪ እና ተቀባይ ኮሚቴ አለ። በአሁኑ ሰዓት አስተባባሪዎቹም በአዲስ አበባ ላምበረት መናኸሪያ፣በደብረብርሃን መናኸሪያ፣በደብረብርሃን ከተማ ውስጥ ጅሩ መገንጠያና በዮኒቨርሲቲው መግቢያ በር ላይ እንዲሁም በየ ብሎኮች መገንጠያ ላይ ተማሪዎችን በመቀበል ላይ ይገኛሉ።
ጥንቃቄ እንዳይለያችሁ እያሳሰብን እንኳን ወደ ዮኒቨርስቲያይን በደህና መጣችሁ እንላለን።
ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 @grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
የጥሪ ማስታወቂያ
#በ2014 የትምህርት ዘመን የዩንቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ተፈትናችሁ 50% እና በላይ በማምጣት ወደ ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የተመደባቹህ ተማሪዎች ወደ ግቢ መግቢያ ቀን የካቲት 20/2015 እና 21/2015 መሆኑን የደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ሬጂስትራር ዳይሬክቶሬት ገልጿል።
ዝርዝር መረጃውን ከማስታወቂያው ይመልከቱ።
ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 @grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
#Point‼️
ለ 2015 የመጀመሪያ አመት ተማሪዎች እስካሁን ጥሪ ያደረጉ ዩኒቨርሲቲዎች
🔭 ደብረ ብርሀን ዩኒቨርሲቲ - የካቲት 13 - 14.
🔭 ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ - የካቲት 15 - 16.
🔭 ድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ - የካቲት 20-21.
🔭 አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ - የካቲት 15 - 16
🔭 ባህር ዳር ዩንቨርስቲ - የካቲት 20 - 22
🔭 ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ Online ምዝገባ የካቲት 20-26.
( የመግቢያ ቀንየካቲት 27-28 )
ያልጠሩ ዩኒቨርስቲዎች ዛሬ እና ነገ እንደሚጠሩ ይጠበቃል።
ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 @grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
የጥሪ ማስታወቂያ
በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ 50 ከመቶና ከዚያም በላይ አምጥታችሁ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በ2015 ዓ.ም አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች:-
ምዝገባ በበየነ መረብ ”Online” 👉 ከየካቲት 20-26/2015 ዓ.ም ድረስ የሚከናወን ሲሆን የተማሪዎች ወደ ዩኒቨርስቲ የመግቢያ እና ሪፖርት ማድረጊያ ጊዜ 👉 የካቲት 27-28/2015 ዓ.ም በዋናው ግቢ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ማሳሰቢያ፤
ስለምዝገባ ሂደቱ ዝርዝር መረጃዎችን በዩኒቨርስቲዉ ድህረ-ገጽ https://hu.edu.et እና በዩኒቨርስቲው የማህበራዊ ገጾች የሚገለጹ መሆኑን እንድታውቁ፡፡
ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው ሲመጡ የሚከተሉትን ይዘው መምጣት ይጠበቅባችኋል፡፡
1ኛ. የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዋናውና ቅጂው
2ኛ. ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ቅጂው
3ኛ. የሌሊት አልባሳት
4ኛ. 4 ጉርድ ፎቶ ግራፍ
5ኛ. የስፖርት ትጥቅ
በተለያየ ምክንያት ትምህርት አቋርጣችሁ ለመልሶ ቅበላ ውጤታችሁ የሚያበቃችሁ ተማሪዎች አዲስ ከተመደቡ የ1ኛ ዓመት ተማሪዎች ጋር በመቅረብ በ2015 ዓ.ም. የመጀመሪያ ሴሚስተር ለመልሶ ቅበላ የካቲት 29 እና 30 2015 ዓ.ም እንድታመለክቱ እናሳውቃለን፡፡
ከተጠቀሰው ቀን በፊትም ሆነ በኃላ የሚመጣ ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን በጥብቅ እናሳውቃለን፡፡
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር እና አልሙኒ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 @grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
የጥሪ ማስታወቂያ
በ2015 ዓ/ም በመደበኛ መርሃ ግብር የመጀመሪያ ዲግሪ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ አዲስ ተማሪዎች በሙሉ
፨ሁሉም የማህበራዊ ሳይንስ (Social Science) ተማሪዎቹ እና ስማችሁ ከ ̈ የሚጀምር የተፈጥሮ ሳይንስ (Natural Science) ተማሪዎች በግሸ አባይ (ይባብ ካምፓስ፣ 👉ከየካቲት 20/2015 እስከ 22/2015 ዓ/ም ሪፖርት እንድታደርጉ ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 @grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
የጥሪ ማስታወቂያ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ።
የካቲት 11 ቀን 2015
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2015 የትምህርት ዘመን በመደበኛ መርሃ-ግብር ለመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርት አዲስ ለተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2015 የትምህርት ዘመን በመደበኛ የዲግሪ ትምህርት መርሃ-ግብር በትምህርት ሚ/ር መስፈርት መሠረት አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ፡
የካቲት 15 ቀን እና የካቲት 16 ቀን 2015 ዓ.ም በየተመደባችሁበት የዩኒቨርስቲው ካምፓሶች በመገኘት ሪፖርት እንድታደርጉ ያሳውቃል፡፡ በተጨማሪም ተማሪዎችም ለምዝገባ ስትመጡ
1ኛ - የአስራ ሁለተኛ ክፍል ማጠቃለያ ፈተና ውጤት ዋናውንና ፎቶ ኮፒ፣
2ኛ - ስምንት ጉርድ ፎቶግራፍ፣
3ኛ - ብርድልብስና አንሶላ እንዲሁም የስፖርት ትጥቅ ይዛችሁ መምጣት እንዳለባችሁ ያስታውቃል፡፡
➢ በተጠቀሱት ቀናት ከአዲስ አበባ ውጪ ለሚመጡት ተማሪዎች በመርካቶ አውቶብስ ተራ፣ በላም በረት፣ በአቃቂ እና በአስኮ የመኪና መናኸሪያዎች በመገኘት ዩኒቨርስቲው የትራንስፖርት አገልግሎት ያቀርባል፡፡ ፡
➢ ከተገለጸው ቀን በፊት ለሚመጡ ተማሪዎች ምንም ዓይነት አገልግሎት ዩኒቨርስቲው አይሰጥም፡፡
➢ ለተጨማሪ መረጃ የዩኒቨርስቲውን ድረገጽ https://portal.aau.edu.et/ ወይም www.aau.edu.et ማየት የሚቻል ሲሆን
➢ ነዋሪነታችሁ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሆኖ ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች ሪፖርት የምታደርጉትና ስለ ዩኒቨርስቲው ገለጻ የምታገኙት የካቲት 17 ቀን 2015 ዓ.ም መሆኑን ያሳውቃል፡፡
➢ ከአዲስ አበባ ውጪ ለምትመጡ ተማሪዎች በዩኒቨርስቲው ውስጥ የመኝታ አገልግሎት ለማግኘት የተመደበላችሁን የመኝታ ክፍል 12ኛ ክፍል በተፈተናችሁበት ቁጥር በመጠቀም ከ https://portal.aau.edu.et ማግኘት የምትችሉ መሆኑን ያሳውቃል፡፡
➢ በተለያየ ምክንያት ትምህርት አቋርጣችሁ ለመልሶ ቅበላ ውጤታችሁ የሚያበቃችሁ ተማሪዎች አዲስ ከተመደቡ 1ኛ ዓመት ተማሪዎች ጋር በመቅረብ በ2015 ዓ.ም. የመጀመሪያ ሴሚስተር ለመልሶ ቅበላ ከየካቲት 15 እስከ የካቲት 17 2015 ዓ.ም እንድታመለክቱ እናሳውቃለን፡፡
ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 @grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
‼️ኮተቤ ዩኒቨርሲቲ
በ2014 ዓ.ም ተፈትናችሁ ማለፊያ ዉጤት ላመጣችሁ እንኳን ደስ አላችሁ እያልን የሥነ-ትምህርት ባለሙያዎችን የማፍራት ተልዕኮ ተሰጥቶት በአዲስ መልኩ የተቋቋመው አንጋፋው ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስደው የማለፊያ ነጥብ ካስመዘገቡት ተማሪዎች መካከል አወዳድሮ በቅድመ ምረቃ መደበኛ ፕሮግራሞች እንዲቀበል በትምህርት ሚኒስቴር በተፈቀደለት መሰረት ለ2015 የትምህርት ዘመን ለመቀበል ቅድመ ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡ ስለሆነም በመምህርነት፣ በኮምፒዩተር ሳይንስ ኤዱከሽን፤ በሄልዝ ሳይንስ ኤዱከሽን፤ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ትምህርት፤ በቢዝነስ ኤዱኬሽን፤ በኬርዬር እና ቴክኒካል ኤዱኬሽን፤ በፊዚካል ኤዱኬሽንና ስፖርት፤ በትምህርት አመራር እና አስተዳደር፣ በክወናና እይታ ጥበባት ትምህርት፤ በቀዳማይ ልጅነት እድገትና ትምህርት፤ በትምህርት ሳይኮሎጅ፣ በልዩ ፍላጎትና አካቶ ትምህርት እና ተያያዥ የስነ ትምህርት ዘርፎች በመደበኛ መርሀግብር ለመሰልጠን ፍላጎት ያላችሁ እና ትምህርት ሚኒስቴር ያወጣዉን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ብቻ ከየካቲት 13-17/2015 ዓ.ም ድረስ የትምህርት ማስረጃዎቻችሁንና ተያያዥ ሰነዶችን በመያዝ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ
ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 @grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
‼️የዩኒቨርሲቲዎችን ትክክለኛ ገፅ ብቻ በመከተል ከሀሰተኛ የዩኒቨርሲቲ ጥሪዎች እራሳችሁን ጠብቁ ፦
👉 ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/DDUniv/
👉 ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/Hawassa.University/
👉 አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/Addis-Ababa-University-496255483792611/
👉 ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/TheUniversityofGondar/
👉 ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/bduethiopia/?ref=page_internal&mt_nav=0
👉 አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/ArbaMinchUniversityCCD/?_se_imp=0ueaW0ZojpEObV9zR
👉 ሀረማያ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/HRMUNIV/
👉 ጅማ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/JimmaUniv/
👉 አርሲ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=357578986410375&id=100064748293256
👉 ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ፦https://m.facebook.com/pages/category/Education-website/Wolaita-Sodo-University-246568056057804/
👉 ዋቻሞ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/WachemoUniversity2008/
👉 ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://www.facebook.com/265529850297666/posts/1845133279003974/?app=fbl
👉 መደወላቡ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://www.facebook.com/141864125910414/posts/4794315817331865/?app=fbl
👉 ወለጋ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/pages/category/Education-website/Wollega-University-Corporate-Communications-2319182621440303/
👉 አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://www.facebook.com/234983083247967/posts/5141798579233035/?app=fbl
👉 ወራቤ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://www.facebook.com/2181225212102194/posts/3109977289226977/?app=fbl
👉 ቦረና ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/BoranaUniversityBRU/
👉 ቀብሪድሃር ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/pages/category/Education/Kebri-Dehar-University-306587496533329/
👉 ጂንካ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/pages/category/Education/Jinka-University-178538809733160/
👉 ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ፦ https://www.facebook.com/547073878695780/posts/5065885566814566/?app=fbl
👉 ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://www.facebook.com/1879460055640998/posts/3057857987801193/?app=fbl
👉 ወልዲያ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/WoldiaUniversity/
👉 ወሎ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/WolloUniversity111/
👉 ደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://www.facebook.com/1301588393256101/posts/5145148712233364/?app=fbl
👉 ኦዳቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/OBUEthiopia/
👉 አምቦ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/AmboUniversityofficial/
👉 ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/Mizan-Tepi-University-MTU-362390684253048/
👉 ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://www.facebook.com/614590095253065/posts/5432186613493365/?app=fbl
👉 ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://www.facebook.com/979926502053136/posts/5129611493751262/?app=fbl
👉 ሰመራ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://www.facebook.com/336146983089022/posts/5029908297046177/?app=fbl
👉 ኮተቤ ፦ https://www.facebook.com/792405150779154/posts/5397052686981021/?app=fbl
👉 ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://www.facebook.com/100064618752509/posts/386404006856888/?app=fbl
👉 መቱ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://www.facebook.com/330316734055129/posts/1468350973585027/?app=fbl
👉 መቅደላአምባ ዩኒቨርሲቲ ፦ https://m.facebook.com/Mekdela.Amba.University/
ተጨማሪ ጥያቄዎች ካላችሁ ከታች በአስተያየት መስጫው አስቀምጡ።
ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 @grade12_results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12_results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12_results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
‼️የቅሬታችሁ ምላሽ
በ2015 ትምህርት ዘመን ከትምህርት መስክ እና ተቋም ምደባ ጋር ተያይዞ የቀረቡ ጥያቄዎችና ቅሬታዎች ምላሽ በ
https://placement.ethernet.edu.et
ማየት የምትችሉ መሆኑንና ከዚህ በኋላ ከምደባ ጋር የተያያዘ ምንም አይነት ቅሬታ የማናስተናግድ መሆኑን እንገለጻለን።
ተማሪዎች የትምህርት ጥራትን ለማረጋጋጥ የጀመርናቸው የሪፎርም ሥራዎች እንዲሳኩ የበኩላችሁን እንድትወጡ እያልን በተመደባችሁበት የትምህርት መስክ እና ተቋም ህልማችሁ እንዲሳካና በቀጣይ ጠንካራ አገር ለመገንባት እንደ ህዝብ ለጀመርነው ተግባር ተገቢውን እውቀትና አስተውሎት የምትይዙበት ዘመን እንዲሆንላችሁ ከወዲሁ እንመኝላችኋለን።
ትምህርት ሚኒስቴር!
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12News 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12News 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12News 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
‼️ዛሬ ያበቃል
በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ምርጫችሁን በየትምህርት ቤታችሁ በተወከሉ መምህራን አማካይነት እስከ የካቲት 10/2015 ዓ.ም ድረስ ማስተካከል የምትችሉ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በዚህ ፕሮግራም የማይካተቱ መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12News 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12News 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12News 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
‼️እስካሁን የጠሩ ዩኒቨርሲቲዎች
✅ ዋቸሞ ዩኒሸርሲቲ
👉 ለአንደኛ ዓመት ተማሪዎች የካቲት 15-16/2015 ዓ.ም
👉 ለሬሜዲያል (Remedia) የተመደባችሁ ከየካቲት 21-22/2015
✅ ደብረብርሃን ዩኒቨርስቲ
👉 አዲስ ለተመደቡ ተማሪዎች መግቢያ የካቲት 13 እና 14/2015 ዓ.ም
✅ ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ
👉 አዲስ ተማሪዎች የመግቢያ ቀን የካቲት 20 እና 21 /2015 ዓ/ም
ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 @grade12News 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12News 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12News 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
❗️ማስታወቂያ ለትምህርት ፈላጊዎች
የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ በተለያዩ ካምፓሶቹ በሚሰጡ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ በማታና በረዕፍት ቀናት ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡
#የማመልከቻ_መስፈርቶች፡-
📌 12ኛ ክፍል አጠናቀው የዘመኑን መቁረጫ ነጥብ የሚያሟሉ፤
📌 በቴክኒክና ሙያ ደረጃ 4 ያጠናቀቁና COC ያለፉ በሙያው ቢየንስ ሁለት ዓመት ያገለገሉ እና ዩኒቨርሲቲው የሚያዘጋጀውን የመግቢያ ፈተና ማለፍ የሚችሉ፤
📌 በቀድሞ የትምህርት ስርዓት 12+ 2 ዲፕሎማ ያላቸው ወይንም በማንኛውም የት/ት ዓይነት የመጀመሪያ ዲግሪ ያላቸው እና የትምህርት ማስረጃቸው ትክክለኛነት ከኢፌዲሪ የትምህርት ስልጠና ባለስልጣን ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችል/የምትችል
#ማሳሰቢያ፡-
✅ ምዝገባው የሚከናወነው በኦንላይን ወይም በአካል በመቅረብ ማመልከት ይቻላል፡፡
✅ አመልካቾች ከየካቲት 13-24 /2015 ዓ.ም ማመልከት ይችላሁ፡፡
✅ አመልካቾች የንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000013481788 በመጠቀም የማመልከቻ ክፍያ 50 ብር መክፈል ይጠበቅባቸል።
✅ በአካል ቀርበው የሚያመለክቱ ዘወትር በስራ ሰዓት ዋናው ሬጅስትራር ቢሮ ቁጥር 41 በመቅረብ ማመልከት ይቻላሉ፡፡
✅ በኦንላይን የሚያመለክቱ የማመልከቻ ፎርሙን በዩኒቨርስቲው ድረገጽ (https://portal.hu.edu.et) አካውንት በመፍጠር አስፈላጊ መረጃዎችን መሙላት ይጠበቅባቸዋል።
✅ ክፍያዎትን ካጠናቀቁ በኋላ ወደ ማመልከቻ ፎርሙ በመመለስ ወደ ፒዲኤፍ (PDF) ፎርማት የተለወጠ የትምህርት ማስረጃዎትን፣ ባንክ የከፈሉበትን ደረሰኝ በማማያዝ ምዝገባዎትን ማጠናቀቅ ይኖርብዎታል፡፡
✅ የተማሪዎች ቁጥር ከመቀበል አቅም በታች (ዝቅተኛ) ከሆነ የትምህርት ፕሮግራሞች የማይከፈቱ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 @grade12News 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12News 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12News 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
‼️ፕሮፈሰር ብርሃኑ ነጋ በዓለም አቀፍ መድረክ ላይ ያቀረቡት ጥሪ
የካቲት 10/ 2015 ዓም. ትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፈሰር ብርሃኑ ነጋ ዓለም አቀፉ #Education_can_not_wait በጠራው የሃብት ማሰባሰቢያ መድረክ ላይ የ222 ሚሊዮን ህጻናት ህልም እውን እንዲሆን እናግዝ ሲሉ ጥሪ አቀርበዋል።
በንግግራቸው ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ የተከሰተው ኮቪድ 19፣ ድርቅ ግጭትና ሌሎች ጫናዎችን ተቋቁማ ትምህርትን በማስቀጠል በአሥር ሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ተማሪዎች ትምህርት ላይ እንዲቆዩ ማድረግ እንደቻለች አንስተዋል፡፡
ለዚህም ይሆን ዘንድ መንግስት 22 ከመቶ በላይ በጀት ለትምህርት መድቧል ብለዋል፡፡
አንደ Education Can not Wait ሪፖርት በዓለም ዙሪያ 222 ሚሊዮን ህፃናት በተለያዩ ተፈጥሮዓዊና ሰው ሰራሽ ምክንያቶች ከትምህርት ውጭ ወይም በአስቸጋሪ ሁኔታ እንዲማሩ ሆነዋል፡፡
በተጨማሪም 78 ሚሊዮን ህጻናት ወደ ትምህርት ሄደው አያውቁም ።
የኢትዮጵያ ህፃናትን ጨምሮ በዓለም ላይ ወደ 222ሚሊዬን ህፃናት ከትምህርት ገበታ ውጪ በመሆናቸው ከህልማቸው እርቀዋል ያሉት ሚኒስትሩ ኮንፈረሱ በቅርበት ለመስራትና መፍትሄ ለመፈለግ ወሳኝ መሆኑን ተናግረዋል።
በዚህ ሃብት ማሰባበሰቢያ መድረክ የ222 ሚሊዮን ህጻናት ተስፋ እናለምለም በሚል መሪ ቃል 826 ሚሊዮን ብር ማሰባሰብ ተችሏል፡፡
ተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 @grade12News 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12News 👈 ⭕️
⭕️ 👉 @grade12News 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
¡Ya disponible! Investigación de Telegram 2025 — los principales insights del año 
