es
Feedback
Mark Tech Info | Mark Technology Information

Mark Tech Info | Mark Technology Information

Ir al canal en Telegram

Buy ads: https://telega.io/c/MarkTechInfo ለአስተያየት ፣ ጥቆማ ፣ ለማስታወቂያ እና ለጥያቄዎች በዚህ ያናግሩን። 👇👇👇👇👇👇👇👇 @MarkTechInfoBot

Mostrar más
6 210
Suscriptores
-424 horas
-307 días
-30330 días
Archivo de publicaciones
ሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና መሰጠት ተጀምሯል። ቅዳሜ እና እሑድ ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የገቡት የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች፤ ትላንት ሐምሌ 24/2015 ዓ.ም አጠቃላይ
ሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና መሰጠት ተጀምሯል። ቅዳሜ እና እሑድ ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የገቡት የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች፤ ትላንት ሐምሌ 24/2015 ዓ.ም አጠቃላይ ገለጻ ተደርጎላቸዋል። የተፈጥሮ ሳይንስ ፈተና ከዛሬ ሐምሌ 25/2015 ዓ.ም እስከ አርብ ሐምሌ 28/2015 ዓ.ም ይሰጣል፡፡ (የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ሙሉ መርሐግብር ከላይ ተያይዟል፡፡) ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️ተጠናቋል ባለፉት ሶስት ቀናት ሲሰጥ የነበረው የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ ብሔራዊ ፈተና በሰላምና በስኬት መጠናቀቁን የትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች አገልግሎት አስታውቋል፡፡ የትምህርት ምዘና
‼️ተጠናቋል ባለፉት ሶስት ቀናት ሲሰጥ የነበረው የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ ብሔራዊ ፈተና በሰላምና በስኬት መጠናቀቁን የትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች አገልግሎት አስታውቋል፡፡ የትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች አገልግሎት በሂደቱ ለተሳተፉ ሁሉ ምስጋና አቅርቧል፡፡ የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ቅዳሜና እሁድ ወደ መፈተኛ ማዕከል (ዩኒቨርሲቲ) እንደሚገቡ እና መጪ ሰኞ ደግሞ ገለጻ (ኦሬንቴሽን) እንደሚሰጣቸው ተጠቁሟል፡፡ ፈተናቸውን ከማክሰኞ ጀምሮ እስከ አርብ ድረስ እንደሚወስዱም ከአገልግሎቱ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️ተጀመረ የ2015 ዓ.ም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መልቀቂያ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና መሰጠት ጀምሯል። በዛሬው ዕለት የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች ፈተናቸውን እየወሰዱ መ
‼️ተጀመረ የ2015 ዓ.ም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መልቀቂያ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና መሰጠት ጀምሯል። በዛሬው ዕለት የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች ፈተናቸውን እየወሰዱ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የማህበራዊ ሳይንስ ፈተና ከሐምሌ 19 እስከ 21 ቀን 2015 ዓ.ም እንደሚሰጥ ታውቃል፡፡ ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️ጅግጅጋ  ዩንቨርስቲ #Remedial_Result ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

+1
‼️ደብረ ታቦር #Remedial_Result_All_Section Grade_Report From 100 % #Natural #Social_Science ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️የተፈታኞች ግዴታዎች ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬● ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️ ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️ ⭕️ 👉
+3
‼️የተፈታኞች ግዴታዎች ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️ለነፍሰጡር ተፈታኞች በሙሉ! ለ2015 የትምህርት ዘመን ተፈታኞች መውለጃ ወራቸው የደረሰ ነፍሰ ጡር እና ጡት የሚያጠቡ ሴት ተፈታኞች በሚቀጥለው ዓመት ተዘጋጅተው እንደ መደበኛ ተፈታኝ እንዲፈተኑ
‼️ለነፍሰጡር ተፈታኞች በሙሉ! ለ2015 የትምህርት ዘመን ተፈታኞች መውለጃ ወራቸው የደረሰ ነፍሰ ጡር እና ጡት የሚያጠቡ ሴት ተፈታኞች በሚቀጥለው ዓመት ተዘጋጅተው እንደ መደበኛ ተፈታኝ እንዲፈተኑ እንመክራለን። ሆኖም ለመፈተን የወሰኑ ከሆነ ጡት የሚያጠቡት ተፈታኞች አንድ ሴት ሞግዚት ይዘው በመግባት እንዲፈተኑ ተገቢው ድጋፍ የሚደረግላቸው መሆኑን እናሳውቃለን። ማሳሰቢያ:-የተፈታኞች መብትና ግዴታ እንዲሁም የተከለከሉ ነገሮች በተፈታኟና በሞግዚቷ ላይ ተግባራዊ ይሆናሉ። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️ተፈታኞች ከነገ ጀምሮ ይገባሉ። የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኝ የሆኑ የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ከነገ ሐምሌ 16 ጀምሮ ወደ ተመደቡባቸው ዩኒቨርሲቲዎች ይገባሉ። ተፈታኝ ተማሪዎች ከሚማሩባቸ
+2
‼️ተፈታኞች ከነገ ጀምሮ ይገባሉ። የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኝ የሆኑ የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ከነገ ሐምሌ 16 ጀምሮ ወደ ተመደቡባቸው ዩኒቨርሲቲዎች ይገባሉ። ተፈታኝ ተማሪዎች ከሚማሩባቸው ትምህርት ቤቶች ወደ ተመደቡባቸው ዩኒቨርሲቲዎች የሚጓዙት በተዘጋጅላቸው ተሽከርካሪዎች ነው። ተፈታኞች ዩኒፎርማቸውን መልበስ ፤ ብርድልብስና አንሶላ ይዘው መገኝት ይጠበቅባቸዋል።  ወደ መፈተኛ ተቋማት ቆሎ፣ ጭኮ፣ በሶ የመሳሰሉ ደረቅ ምግቦችን ይዞ መግባት የሚፈቀድ ሲሆን የቴክኖሎጂ ውጤቶች፣ ሞባይል፣ አይፓድ፣ ላፕቶፕ የመሳሰሉ እንዲሁም ማንኛውም ጌጣጌጥ ይዞ መግባት ፈፅሞ የተከለከለ ነው። ተማሪዎቹ ከቤታቸው ሲወጡ፦ - መታወቂያ ፣ - አድሚሽን ካርድ - የት/ቤት ዩኒፎርም መያዛቸውን እንዳይረሱ ፤ ወላጆችም ይህንን እንዲያስታውሷቸው ጥሪ ቀርቧል። ዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በከፍተኛ የመንግሥት የትምህርት ተቋማት ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ ይሰጣል። ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️ማስታወቂያ በጅማ ዩኒቨርሲቲ የ #12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለምትፈተኑ ተማሪዎች በሙሉ ከሐምሌ 19-28/2015ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በጅማ ዩኒቨ
‼️ማስታወቂያ በጅማ ዩኒቨርሲቲ የ #12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለምትፈተኑ ተማሪዎች በሙሉ ከሐምሌ 19-28/2015ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በጅማ ዩኒቨርሲቲ የምትፈተኑ ተማሪዎች ለምዝገባ ስትቀርቡ ሁለት ጉርድ ፎቶግራፍ #ይዛቹህ እንድትቀርቡ እናሳስባለን። የጅማ ዩኒቨርሲቲ ሬጂስትራር ጽ/ቤት ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️የፈተናዎች ዝውውር ከዛሬ ጀምሮ የፈተና ኮሮጆዎች ወደ መፈተኛ ጣቢያዮች ይገባሉ ስለሆነም በዩንቨርሲቲዎች ግቢ አካባቢ ያለ ምክንያት መቆም ፎቶ ማንሳት ፈጽሞ የተከለከለ ነው ፕ/ር ብርሀኑ ነጋ ከ2
‼️የፈተናዎች ዝውውር ከዛሬ ጀምሮ የፈተና ኮሮጆዎች ወደ መፈተኛ ጣቢያዮች ይገባሉ ስለሆነም በዩንቨርሲቲዎች ግቢ አካባቢ ያለ ምክንያት መቆም ፎቶ ማንሳት ፈጽሞ የተከለከለ ነው ፕ/ር ብርሀኑ ነጋ ከ2008 ጀመሮ እስከ 2013/14 ፈተና ድረስ ፈተናዎች በ ሚጓጓዙበት ወቅት ከስርጭት አንጻር ስርቆት እንዳለ መናገራቸው ይታወሳል ከአምናው ፈተና ጀምሮ ይህ እንዳይደገም ከ2100 በላይ የነበረው የመፈተኛ ጣቢያቁጥር ከ150 በታች ወርዶ ስርጭቱ በተሳለጠ መንገድ ለማከናወን ዝግጅት መጠናቀቁን ሚንስትር መሥሪያቤቱ አስታውቋል ። ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

" ተፈታኞች በአካልም ይሁን በስነልቦና እራሳችሁን ዝግጁ አድርጉ " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ተፈታኝ ተማሪዎች ፈተናውን በሚውስዱበት ጊዜ የፈ
+1
" ተፈታኞች በአካልም ይሁን በስነልቦና እራሳችሁን ዝግጁ አድርጉ " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ተፈታኝ ተማሪዎች ፈተናውን በሚውስዱበት ጊዜ የፈተናውን ህግና ስርዓት እንዲያከብሩ በጥብቅ አሳስቧል። ተፈታኝ ተማሪዎች ለፈተናው ግልጋሎት ከሚሰጡ የፅህፈት መሳሪያዎች እርሳስ፣ ላጲስ፣ መቅረጫ እና ስክቢቶ ውጭ ወደ ፈተና ክፍል ይዞ መግባት ፈፅሞ የተከለከለ መሆኑን እንዲያውቁት ብሏል። ተማሪዎቹ ከቤታቸው ሲወጡ፦ - መታወቂያ ፣ - አድሚሽን ካርድ - የት/ቤት ዩኒፎርም መያዛቸውን እንዳይረሱ ፤ ወላጆችም ይህንን እንዲያስታውሷቸው ጥሪ ቀርቧል። ወደ መፈተኛ ተቋማት ቆሎ፣ ጭኮ፣ በሶ የመሳሰሉ ደረቅ ምግቦችን ይዞ መግባት የሚፈቀድ ሲሆን የቴክኖሎጂ ውጤቶች፣ አይፓድ፣ ላፕቶፕ የመሳሰሉ እንዲሁም ማንኛውም ጌጣጌጥ ይዞ መግባት ፈፅሞ የተከለከለ ነው። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ፤ ተፈታኞች በአካልም ይሁን በስነልቦና እራሳቸውን ዝግጁ እንዲያደርጉ አሳስቧል። የ2015 ዓ.ም ብሔራዊ የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ፈተና ለመውሰድ ከ869 ሺህ በላይ ተፈታኞች በኦንላይን መመዝገባቸውን ይፋ መደረጉ አይዘነጋም። ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና መርሃ ግብር የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና መርሃ ግብርን ይፋ አድርጓል። ➭ የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ሐምሌ
‼️የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና መርሃ ግብር የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና መርሃ ግብርን ይፋ አድርጓል። የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ሐምሌ 16 እና 17/2015 ዓ.ም ወደተመደቡበት ተቋም ይገባሉ። ሐምሌ 18/2015 ዓ.ም ለማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ገለጻ ይሰጣል። ከሐምሌ 19 እስከ 21/2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ ፈተና ይሰጣል፡፡ የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ሐምሌ 22 እና 23/2015 ዓ.ም ወደተመደቡበት ተቋም ይገባሉ። ሐምሌ 24/2015 ዓ.ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ገለጻ ይሰጣል። ከሐምሌ 25 እስከ 28/2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ፈተና ይሰጣል፡፡ የ2015 ዓ.ም ብሔራዊ የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ፈተና ለመውሰድ ከ869 ሺህ በላይ ተፈታኞች በኦንላይን መመዝገባቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ማሳወቁ አይዘነጋም፡፡ ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

ከ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ጋር በተያያዘ ባለፈው ዓመት የተስተዋሉ የተለያዩ እንከኖች በዚህኛው ዓመት መስተካከላቸውን የትምሕርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታውቋል። ምዝገባው በማንዋል በመሆኑ ተፈጥሮ የነበረውን የተፈታኞች መረጃ አያያዝ ጥራት ጉድለት ለማረም ዘንድሮ ምዝገባው በበይነ መረብ መካሄዱን አገልግሎቱ ገልጿል። በተጨማሪም ከዩኒቨርሲቲ ድልድል፣ ዝግጅት እና አቀባበል ጋር በተያያዘ እክሎች የነበሩ ሲሆን ዘንድሮ ችግሩ መቀረፉን አረጋግጧል። አምና ካጋጠመው ጉድለት በመማር የፈተና ማስፈጸሚያ ማንዋል እና መመሪያውን በማዘጋጀት እና በመከለስ ከባለድርሻ አካላት ጋር ምክክር ተደርጓል። ባለፈው ፈተና ወቅት ተፈታኞችን ማዘጋጀት አለመቻሉ ዋና ችግር እንደነበር የጠቀሰው አገልግሎቱ በዚህ ዓመት በቂ ዝግጅት ስለመደረጉ ገልጿል። በዚህ ዓመት የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመውሰድ ከተመዘገቡት 869 ሺህ 802 ትክክለኛውን የምዝገባ ሂደት ያላሟሉ 1 ሺህ 213 ተፈታኞች ምዝገባ መሠረዙንም ተገልጿል። ዘንድሮ ፦ - በመደበኛ 667 ሺህ 483 - በግል፣ በማታ እና በርቀት 200 ሺህ 691 ተፈታኞች ፈተና ይወስዳሉ። ፈተናው በሁለት ዙር በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ይሳጣል። የመጀመሪያው ዙር ፈተና ከሐምሌ 19 እስከ 21 ቀን፤ ሁለተኛው ዙር ፈተና ደግሞ ከሐምሌ 25 እስከ 28 ቀን 2015 ዓ.ም እንደሚሰጥ አገልግሎቱ አረጋግጧል። የማኅበራዊ ሣይንስ ተፈታኞች ከሐምሌ 16 እስከ 17 ቀን 2015 ዓ.ም ወደ ተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ እ የሚገቡ ሲሆን ሐምሌ 18 ገለጻ ይሰጣቸዋል። የተፈጥሮ ሣይንስ ተፈታኞች ደግሞ ከሐምሌ 22 እስከ 23 ቀን 2015 ዓ.ም ወደ ተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ ገብተው ሐምሌ 24 ቀን ገለጻ ይሰጣቸዋል። ተፈታኞች ፈተናውን በራሳቸው ጥረት እንዲሠሩ አሳስበው የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ባለፈው ዓመት የፈተና ደንብ ጥሰት የፈጸሙ 17 ሺህ ተፈታኞች ውጤት ሙሉ በሙሉ መሠረዙን አስታውሷል። ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️NATIONAL EXAM የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ተፈታኞችን ለመቀበል ዝግጅት እያደረጉ ይገኛሉ። ተቋማቱ አጠቃላይ ያሉበትን ደረጃ እየገመገሙ ናቸው። ፈተናው የተሳለጠ እንዲሆን ተቋማት በዚህ ሳምንት ተመራቂ ተማሪዎቻቸውን በማስመረቅ በቶሎ ይሸኟቸዋል። ከሐምሌ 16 ጀምሮ ተቋማት ለ12ኛ ክፍል ፈተና #ብቻ ዝግጁ እንዲሆኑ ትምህርት ሚኒስቴር ማሳሰቡ አይዘነጋም። ከትምህርት ምዘናና ፋተናዎች አገልግሎት ባገኘነው መረጃ መሰረት ፤ የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ሐምሌ 16 -17 / 2015 ወደ ተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ ይገባሉ ፤ ሐምሌ 18 የፈተና ኦረንቴሽን ይሰጣቸዋል፤  ከሐምሌ ከ19 - 21/2015 ፈተናው ለ 3ት ቀናት ይሰጣቸዋል ፤ ሐምሌ 22-23/2015 ተማሪዎች ወደ ቤተሰቦቻቸው ይመለሳሉ። የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ደግሞ ሐምሌ 22 -23/2015 ወደ ተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ ይገባሉ፤ ሐምሌ 24/2015 የፈተና ኦረንቴሽን ይሰጣል ፤ ከሐምሌ 25 -28/2015 ፈተናው ለአራት ቀናት ይወስዳሉ ሐምሌ 29-30/2015 ተማሪዎች ወደ ቤተሰቦቻቸው ይመለሳሉ ተብሎ ይጠበቃል። ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️ የፈተና ፕሮግራም ይፋ  ሆኗል #SOCIAL_SCIENCE ከ19/11/2015 _21/11/2015 📅 Tuesday         ⏱ ከ3:00-5:00 -- English        ⏱ ከ9:00-12:00 -- Maths 📅 Wednesday             ⏱ ከ3:00-5:00--Aptitude             ⏱ ከ9:00-11:00--Geography 📅 Thursday             ⏱ከ3:00-5:00 -- History             ⏱ከ9:00-11:00-- Civics #NATURAL_SCIENCE 25/11/2015 _ 28/11/2015 📅 Monday         ⏱ከ3:00 -5:00--English        ⏱ ከ9:00-12:00--Maths 📅 Tuesday       ⏱ከ3:00-5:00--- Aptitude       ⏱ከ9:00-11:00-- Physics 📅 Wednesday       ⏱ከ3:00-5:30----Chemistry       ⏱ከ9:00-11:00---Biology 📅 Thursday -- 🧭ከ3:00-5:00 -- Civics ‼️በየመሀሉ የምሳ ሰአት እረፍት ይኖራል ለ 3 ሰአታት ያክል ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች  ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●  ⭕️ 👉 @grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12results 👈  ⭕️  ⭕️ 👉 @grade12results 👈  ⭕️  ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️ተሰርቋል እንደሚታወቀው የ2015 የሬሜዲያልና የ8ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተናዎች አብዛኛው ተሰርቀው ከፈተናው በፊት ይፋ እየወጡ ይገኛሉ። ይህም ተማሪዎች የልፋታቸውን እንዳያገኙ ያደርጋል ስለዚህ ትምህርት ሚኒስቴር እነዚህን ፈተናዎች #እንደገና መፈተን አለበት። ‼️ተሰርቀው የወጡ ፈተናዎችን ለማየት👇👇 https://t.me/exam_papers0 https://t.me/exam_papers0 https://t.me/exam_papers0

‼️ተሰርቀው የወጡ ፈተናዎች👇👇 https://t.me/exam_papers0 https://t.me/exam_papers0 https://t.me/exam_papers0

ከፔጆች ላይ የተገኘ @grade12results @grade12results
+5
ከፔጆች ላይ የተገኘ @grade12results @grade12results

Remedial DebreTabor University Biology @grade12results
+1
Remedial DebreTabor University Biology @grade12results

DebreTabor University Chemistry Remedial @grade12results
+1
DebreTabor University Chemistry Remedial @grade12results