cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

Ansuaru As-sunah

#https://youtube.com/@abudiyaly# ሀቅን…… በማስረጃ ሀቅን በውሸት አትሸፍኑ እናንተ እውነታውን እያወቃችሁ። ( وَلَا تَلْبِسُوا الْحَقَّ بِالْبَاطِلِ وَتَكْتُمُوا الْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ ) البقرة (42) هذه الآية عبرة لمن يعتبرها

Mostrar más
Publicaciones publicitarias
372
Suscriptores
-124 horas
+37 días
+430 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

Photo unavailableShow in Telegram
Audio from ❤ﷴ ﷺ💚
Mostrar todo...
AUD-20240715-WA0043.opus10.59 MB
النيّة لله تعالى أخرجَ مسلم عنِ النبيِّ صلّى الله عليه وسلّم قال (( أفضلُ الصّيامِ بعدَ رمضان شهرُ الله المُحَرّم وأفضلُ الصّلاةِ بعدَ الفريضةِ صلاةُ الليلِ )) هذا الحديثُ صريحٌ في أنَّ أفضلَ ما تُطُوِّعَ بهِ من الصّيامِ بعدَ رمضان صومُ شهرِ الله المُحَرَّم، سيّما عاشوراء وهو يومُ العاشرِ منهُ أي منْ شهرِ المُحَرّم، وهو لهُ فضيلةٌ عظيمةٌ وحُرْمةٌ قديمةٌ.  وكما يُسَنُّ صيامُ عاشوراء يُسَنُّ أيضًا صيامُ تاسوعاء وهو التاسعُ منْ المُحَرّم لِقوْلِهِ صلّى الله عليه وسلّم " لَئنْ بَقِيتُ إلى قابِل لَأصومَنَّ التّاسع " رواه مسلم. 
Mostrar todo...
Mostrar todo...
👍 1
© አዲስ ትምህርት ክፍል ⑥ ⊙ ርእስ = ተወሱል እና እርዳታ ፍለጋ ። © አቅራቢ ሀቢብ ኑሩ ☞ አድራሻ በ ኢሞ "መርከዙል መሻሪዕ " ☞ ቀጣይ ክፍል ይጠብቁን በተወዳጁ  ኡስታዛችን  ኡስታዝ ሀቢብ ኑሩ حفظه الله https://t.me/Merkezulmesharie
Mostrar todo...
ተወሱል_እና_እርዳታ_ፍለጋ_ክፍል_⑥_ሀቢብ_ኑሩ.mp313.61 MB
00:17
Video unavailableShow in Telegram
الـنِّـيَّـــة لله تَعَالى العِلْمُ مِيرَاثُ الأنْبِيَاء عَمَلٌ قلِيلٌ وأجرٌ كَبِيرٌ عَنْ أَبِي سَعِيدٍ رَضِيَ اللهُ عَنْهُ، عَنِ النَّبِيِّ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قَالَ: "مَنْ قَالَ حِينَ يَأْوِي إِلَى فِرَاشِهِ: أَسْتَغْفِرُ اللهَ الَّذِي لَا إِلَهَ إِلَّا هُوَ الْحَيَّ الْقَيُّومَ وَأَتُوبُ إِلَيْهِ، ثَلَاثَ مَرَّاتٍ؛ غَفَرَ اللهُ ذُنُوبَهُ، وَإِنْ كَانَتْ مِثْلَ زَبَدِ الْبَحْرِ، وَإِنْ كَانَتْ عَدَدَ وَرَقِ الشَّجَرِ، وَإِنْ كَانَتْ عَدَدَ رَمْلِ عَالِجٍ، وَإِنْ كَانَتْ عَدَدَ أَيَّامِ الدُّنْيَا". رَواهُ التِّرمذيُّ. https://t.me/meerathalanbiyaa
Mostrar todo...
8.09 KB
فائدة عظيمة وقَد ذكرَ الفقَهاءُ لِجَوازِ إنكَارِ الْمُنكَر أي الْمُحرَّماتِ على فاعِلها كَونَ ذلكَ المنكرِ مُحرَّمًا بالإجماعِ فلا يُنكَرُ الْمُختَلَفُ فيهِ بَينهُم إلّا على مَنْ يرَى حُرمَتَه، وكونَهُ لا يؤدّي إلى مَفسَدةٍ أعظَمَ فإنْ أدَّى الإنكَارُ إلى ذلكَ حرُمَ. فمَا كانَ مَعلُومًا منَ الدّينِ بالضَّرُورةِ اشتَركَ في الأمر بهِ والنَّهْي عنهُ العالمُ والجاهلُ، أمَّا ما كانَ خَفيًّا فلا يتَكلَّمُ فيه إلا العالمُ لأنّ غيرَ العالِم قَد يُنكرُ الْمُختَلَفَ فيهِ على مَنْ يرى خِلافَ مذهبِهِ أي على مَنْ مذهبُهُ خلافُ مَذهَب الْمُنكِر، فيكونُ خالفَ القاعدةَ "لا يُنكَرُ الْمُختلَفُ فيه وإنّما يُنكَرُ الْمُجمَعُ عليه" ☞ [ትልቅ ጥቅም ያለው ነጥብ]፦ ☞ ፉቅሃኦቹ፦" በዑለማዎች የጋራ አቋም ወንጀል አልያ ክልክል የተባለን ነገር ስለመቃወም ፉቁድነቱን የጠቀሱ ሲሆን ነገር ግን የዑለማዎቹ የጋራ አቋም ያልፀናበት ከፊሎች ዘንዳ ስለተከለከለ እከፊሎቹ ዘንዳ ደግሞ ፍቁድነት ስለተሰጠው ጉዳይ ላይ ግን ፈፃሚውን አይቃወሙትም።ፈፃሚው በሳ ግዜ ሲፈፅመው  ዕምነቱ ክልክልነትን እያመነ ከሆነ ሲቀር በዛ ሰኣት እንቃወመዋለን።ነገር ግን ከመጥፎ ስራ ሰዎችን ስንከለክል መከልከላችን ወደ ባሰ መጥፎ ነገር ሊመራ ሚችል መሆን የለበትም። ለምሳሌ ዝሙት በዑለማዎች የጋራ አቋም ክልክል ነው።ሓላል ነው የሚል አንድም ምሁር የለም ይህ ዝሙትን ሚፈፅምን ሰው ስንከለክለው ይህ ክልከላችን እሱ ከሚሰራው በባሰ ሓጢያት ላይ የሚያስጥለው ሚችል ከሆነ መከልከላችን አይበቃም።ለምሳሌ ይህ ሰው ዝሙት እየፈፀመ ነበር: ስንከለከለው ወደባሰ ነገር ለምሳሌ አሏህን ወደ መሳደብ አልያ ቁርኣንን ወደ መወርወር የሚያመራው ከሆነ አይከለከልም በዝሙቱ ላይ ዝም ይባላል።ነገር ግን እንደተጠቀሰው የኛ መከልከል ፈፃሚውን ቀድሞውን ሲሰራ ከነበረው የባሰ እንዲፈፅም ያደረገው ከሆነ ሓጢያት ነው መከልከሉ አይበቃም። ባለበት ሁኔታ ይተዋል።ይህ የምንከለክለው ጉዳይ ላይ አዋቂውም እንዲሁ መሃይማኑም በጋራ በክልክልነቱ ላይ የሚያውቀው ጉዳይ ሲሆን ነው።ማለትም አንድ ሰው የማያውቀውን ነገር ሓራም ነው ብሎ ፈፃሚውን መከልከል የለበትም።የዛ ነገር ክልክልነት ሁሉ ዘንዳ የታወቀ ከሆነ እንጂ ዝሙትን፣መስረቅ፣ሰውን ያለ ሃቅ መግደል እንዲሁ የመሳሰሉት ሲሆኑ ሲቀር።ነገር ግን በክልክልነቱ አልያ በዛ ጉዳይ ፍርድ የእውቀት ምሁራኑ ቢሆኑ እንጂ ተራው ህዝብ ሚያውቀው ካልሆነ አንድ ሰው ለመከልከል ከተነሳ በሱ መዝሃብ ብቻ ክልክል ሆኖ በጋራ አቋም ክልክል ያልሆነን ነገር ሊቃወም ይችላልና ነው።አልያ እርሱ ዘንዳ ክልክል ሆኑ ፈፃሚው መዝሃብ ዘንዳ ክልክል ያልሆነን ነገር ልክ ሁሉ ዘንዳ ክልክል እንደሆነ አድርጎ አልያ ሁሉ ዘንዳ ክልክል እንደሆነ አድርጎ በማሰብ ሊቃወም ይችላልና ነው።ይህ ሰው በዚህ ውስጥ ከገባ ይህን ድንበር የተላለፈ ይሆናል፦ «ዑለማዎች በፍርዱ የተለያዩበት ጉዳይ ላይ¹ተቃውሞ አይቻልም።ይልቅንስ ሚቃወሙት የተስማሙበት ጉዳይ ላይ ነው»። ¹~ ክልክልነቱን እያመነ በሚሰራ ሰው ላይ ሲቀር።የዛኔ ዑለማዎች የተለያዩበት ጉዳይ ቢሆንም ፈፃሚውን መከልከላችን ይበቃል።ምክነያቱም እርሱ የሚያምነው ክልክልነቱን እንጂ ፍቁድነቱን ስላልሆነ ነው። ☞ መደምደምያ፦ለምሳሌ ያህል በኣል–ኢማም ኣ·ሻፍዕይ ዘንዳ የወንድ ልጅ ሃፍረተ ገላ ከእምብርት እስከ ጉልበት ነው እምብርትና ጉልበት ሳይገቡ ማለት ነው።በኣል–ኢማም ማሊክ ዘንዳ ደግሞ ሃፍረተ ገላ ለወንድ ልጅ ሁለቱ ብልቶች እንጂ ጭኑ አልያ ታፋው ከሃፍረተ ገላ አይቆጠሩም።ለዛም እኛ ይህን ሰው ማለትም በኣል–ኢማም ማሊክ አቋም በመሄድ ጭኑን የከፈተን ሰው ሓጢያት በሚል ህሳቤ መከልከል አንችልም።ምክነያቱም የእርሱ አቋም ፍቁድነትን በተሰጠበት የኢማም አቋም ስለተጓዘ ማለት ነው።ነገር ግን ዑለማዎቹ የሚጠቅሱት ነጥብ ሰውዪውን ወደ ሓጢያትነት በመውሰድ ሳይሆን የተሻለ ነው በሚል ደረጃ ማመላከት ይቻላል ይላሉ። ማለትም የተሻለው ከልዩነት ለመውጣትም ጭንህን መሸፈን ነው በሚል ማለት ነው።ነገር ግን ይህን ሰው በዚህ የሃፍረተ ገላ ጉዳይ ይከተል የነበረው ኣ·ሻፍዕዩን እንደሆነ ካወቅን እርሳቸውን እየተከተል ከሆነ ጭኑን ከፍቶ የነበረው መከልከል እንችላለን ግዴታም አለብን ወደ ሌላ መከልከላችን ወደ ባሰ ጥፋት እስካላመራ ማለት ነው። ምክነያቱም የእርሱ አቋምም ሓራም ነው የሚል ስለሆነ ነው።ነገር ግን እርሱ በዚህ ስራው የክልክልነቱን አቋም ይዞ ካልተጓዘ አይከለከልም። Hamza
Mostrar todo...
Ansuaru As-sunah

#

https://youtube.com/@abudiyaly#

ሀቅን…… በማስረጃ ሀቅን በውሸት አትሸፍኑ እናንተ እውነታውን እያወቃችሁ። ( وَلَا تَلْبِسُوا الْحَقَّ بِالْبَاطِلِ وَتَكْتُمُوا الْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ ) البقرة (42) هذه الآية عبرة لمن يعتبرها

ከዶክቶር ሸይኽ ጀሚል ሀሊም አል ሁሰይኒይ የተላለፈ መልዕክት (አሏህ ይጠብቃቸው) ምስጋና ለአለማቱ ጌታ አሏህ ይሁን አሏህ በሰይዳችን ሙሀመድ እና ንፁህ ፣ ደጋግ በሆኑ በቤተሰቦቻቸው እና በባልደረቦቻቸው ላይ ሶላትን ያውርድ ፦ በመቀጠል ወንድሞቼ እና እህቶቼ በዚህ በተከበረው ፣ በተላቀው እና በተባረከው የሂጅራ አመት መጀመሪያ ላይ እኔንም እናንተንም ወደ አሏህ ተውበት እንድናደርግ አስታውሳለው ፤ ሰዎችን ተውበት እንዲያደርጉ እና ወደ አሏህ ፣አሏህን ወደ መታዘዝ ፣ አሏህን ወደ መገዛት እና አሏህን ወደ ማውሳት ፣ ወደ ዲናዊ ዕውቀት እና ዲናዊ ዕውቀትን ተግባር ላይ ወደ ማዋል እንዲመጡ እንድትጠሯቸው አስታውሳቹሀለው። ይህንን ጠቃሚ ጉዳይም አስታውሳቹሀለው ዲየሪቢይ "ሙጀረባቱ ሷሊሂን" ላይ የጠቀሱት ሲሆን ፦ ከሙሀረም የመጀመሪያው ቀን ላይ አየቱል ኩርሲይ ሶስት መቶ ስልሳ ጊዜ (360) ይቀራል ፡ መጀመሪያቸው ላይ በስመላን ይቀራል (ቢስሚላሂ ረህማኒ ረሂም ይላል) ማለትም ሁሉንም እያንዳንዱን ሲቀራ መጀመሪያ ላይ በስመላን ይቀራል (ቢስሚላሂ ረህማኒ ረሂም ይላል)።  እናም (ዲየሪቢይ) እንዲህ ይላሉ ፡ (ይህንን የቀራ) በዛ አመት ከተረገመው ሸይጣን መጠበቂያ ምሽግ ይሆንለታል። እንደዚሁም በውስጡ አሏህ እንጂ ሌላ የማያውቀው ብዙ ጠቃሚ ነገሮች አሉት። ከዛም (አየቱል ኩርስይን ቀርቶ) ሲያበቃ እንዲህ ይላል፡ "اللهمَ يا مُحَوِّلَ الْأَحْوَالْ حَوِّل حَالِي إِلَى أَحْسَنِ الأحوال بِحَوْلِكَ وَقُوَتِكَ يَا عَزيزُ يَا مُتَعَالْ، وَصَلَى الله على سيّدّنا محمد وعلى آله وصحبه وسلَّم". https://t.me/ansuaruassunah
Mostrar todo...
Ansuaru As-sunah

#

https://youtube.com/@abudiyaly#

ሀቅን…… በማስረጃ ሀቅን በውሸት አትሸፍኑ እናንተ እውነታውን እያወቃችሁ። ( وَلَا تَلْبِسُوا الْحَقَّ بِالْبَاطِلِ وَتَكْتُمُوا الْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ ) البقرة (42) هذه الآية عبرة لمن يعتبرها

👍 2
Elige un Plan Diferente

Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.