፬ ተኛ ዓመት ፭ ኪሎ ግቢ ጉባኤ
በኢትዮጲያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የሰንበት ት/ቤት ማደራጃ እና መምሪያ ማኅበረ ቅዱሳን አ.አ ማዕከል አምስት ኪሎ ግቢ ጉባኤ። https://t.me/joinchat/BmynGsuG7gA3NmY8 ለማንኛውም መንፈሳዊ እና Academic ጥያቄ እንዲሁም በግቢ ዉስጥ ለሚገጥማችሁ ችግር በእነዚህ ቁጥሮች ደውሉ፤ ናኦል +251902969547
Mostrar más325
Suscriptores
Sin datos24 horas
-17 días
+230 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
እንኳን ለጥምቀት በዓል በሰላም አደረሳችሁ?
ዛሬ የቅድስት ማርያምን እና የቅድስት ሥላሴን ታቦት አጅን ስለምንመለስ 6 ኪሎ አደባባይ ጋር ኑ እየተሰባሰብን ነው።
Repost from ፭ ኪሎ ግቢ ጉባኤ
Photo unavailableShow in Telegram
እንኳን ለጥምቀት ዋዜማ ለከተራ በዓል በሰላም አደረሳችሁ🙏
ተመርቀው የወጡ እና ግቢ ያሉ በጋራ ነገ የከተራ በዓልን በዝማሬ እናከብራለን፤የእመቤታችንን ታቦት ጨምሮ ከታች የሚመጡ ታቦታትን አጅበን ወደ ጃንሜዳ እየዘመርን እንሄዳለን እና እንዳትቀሩ😊
መገናኛ ቦታ፥ 5 ኪሎ በር ፊት ለፊት
❤ 5
ሰላም የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች እንደምን አላችሁ ?
ነገ የ1ኛ ሴሚስተር ማጠቃለያ ፈተና ለምትጀምሩና እየወሰዳችሁ ላላችሁ ውድ የግቢ ጉባኤያችን ተማሪዎች በሙሉ ግቢ ጉባኤያችን መልካም ፈተና እንዲሆንላችሁ ምኞቷን ትገልፃለች ።
💠በፈተናችሁ ሁሉ አምላከ ቅዱሳን ቅዱስ እግዚአብሔር አይለያችሁ፣
ድንግል ማርያም ብርታት ትሁናችሁ ።
በፈተና ወቅት መርሳት ያሌለባችሁ ነገሮች
💠 ጸሎታችሁ ሳይታጎል ይቀጥል ፣
💠 ስታነቡም ሆነ ፈተና ስትጀምሩ እና ስትጨርሱ መጸለይን አትርሱ ፣
💠 በሁሉም እግዚአብሔርን አመስገኑ ፣
💠 ሌሎች እህት ወንድሞችን በጸሎት ማሰብ እና መረዳዳት፣
“ሥራህን ለእግዚአብሔር አደራ ስጥ፥ አሳብህም ትጸናለች።”
ምሳሌ 16፥3
፭ ኪሎ ግቢ ጉባኤ
ረድኤተ እግዚአብሔር አይለየን
https://t.me/amstkiloGG
፭ ኪሎ ግቢ ጉባኤ
በኢ/ኦ/ተ/ቤ/የሰ/ት/ቤ/ማ/መ/ማኅበረ ቅዱሳን አ.አ ማዕከል መርሐ ግብራት ፥ #የቅዱሳን_ታሪክ #መጽሐፍ_ትረካ #መጽሐፍ_ጥቆማ #ብሒላተ_አበው
https://t.me/amstkilogbigubaeበዩትዩብ ቤተሰብ እንሁን ☟☟☟
https://www.youtube.com/@5kilogbigubae🙏 8