cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

ሀበሻን MEMES

Join 💡 💡🎪HOME OF MEME🎪 Habeshan Largest Meme platform 🇪🇹 Join 💡 💡 📥DM for credit / removal https://t.me/+j8oiIO5-BXQ5MjY0 https://t.me/+j8oiIO5-BXQ5MjY0

Mostrar más
Publicaciones publicitarias
2 209
Suscriptores
Sin datos24 horas
-277 días
-9430 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

Repost from FOR ተማሪ
Samsung  Galaxy  note  3 አዲስ  አንደታሸገ  32  gb 3 gb ram ዋጋ 4000  ብር በማከፋፈያ ዋጋ Call me 👇👇👇👇 ☎️ 0909255008 ☎️ 0912739699 ተጨማሪ ስልኮችን  ለመመልከት አና ስልክ ለመሽጥ ከፈለጉ 👇 ቤተሰብ ይውኑ 👉https://t.me/used_phone_ethiopian
Mostrar todo...
Repost from FOR ተማሪ
Photo unavailableShow in Telegram
የዘንድሮ የ12ኛ ክፋል ብሄራዊ ፈተና   ፈተና በሁለት አይነት መልኩ (በኦንላይንና በወረቀት) እንደሚሰጥ የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ ገልፀዋል። በኦን ላይን የሚሰጠው ዩኒቨርሲቲ ላይ ተመድበው የነበሩ አብርሆት ላይብረሪና ሁለት አዳሪ ትምህርት ቤቶች ብቻ ይሆናሉ። የተቀሩት ግን በሁሉም በግልም በመንግስም መፈተኛ ጣቢያ ተመድበው የነበሩ ት/ቤቶች ሆኖ በተመደቡበት (ድልድል የወጣላቸው ት/ቤቶች ያውቃሉ) መሠረት ፈተናውን በወረቀት ይወስዳሉ። በኦንላይን ፈተና የሚወስዱት፦ - በኮተቤ ዩኒቨርሲቲ  - በሲቪል ሰርቪስ - በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ  - በአዲስ አበባ ሳይንሰና ቴክኖሎጂ - በጳውሎስ ሚሊኒየም የተመደቡ በዚያ ይወስዳሉ። እንዲሁም፣ በአብርሆት ላይብረሪ ላይ የተመደቡ ተማሪዎች፣ የሁለቱ አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪዎች በኦንላይን ይወስዳሉ። የቀሩት ግን በሌላ መፈተኛ ጣቢያ ተመድበው የነበሩት ስለታጠፈ በወረቀት ይወስዳሉ። https://t.me/fortemari https://t.me/fortemari
Mostrar todo...
Repost from FOR ተማሪ
Photo unavailableShow in Telegram
Preton preton preton 🔥🔥 Preton ይለያል ስል በምክንያት ነው እስከዛሬ ቴሌግራም ላይ ስራ ሰርታቹ ማታቁ ከሆነ ይሄ airdrop ለእናተ ነው ዶላር ሻሞ ማለት ሊጀምሩ ነው 10000$  🤑🤑 ገብታችሁ 4 ካርዶችን ብቻ አጊታችሁ መጠበቅ ነው Preton ህጋዊ ነው! ለመጀመር ሊንክ ይሄው👇👇 https://t.me/preton_drop_bot?start=31d921a1-b2ad-4acf-afdb-e2a82a118324
Mostrar todo...
Repost from HELINA DRAMA
34:12
Video unavailableShow in Telegram
🍿🇪🇹ህሊና ተከታታይ ድራማ🇪🇹 🍿 ➠ Title: ህሊና ከፍል 13 ➠ Quality : HD | በሙሉ ጥራት ➠ Size :85.1MB ➠ Channel : @Helinadrama0 🙏 Share & React ❤️
Mostrar todo...
85.31 MB
Repost from FOR ተማሪ
#NationalExam (UEE) የ2016 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ተፈታኞች ወደ ዩኒቨርሲቲዎች መግባት ጀምረዋል። ተፈታኞች ከትናንት ሰኔ 29/2016 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ዩኒቨርሲቲ እየገቡ ናቸው። ከትግራይ ክልል ውጪ በሁሉም ክልሎች እና በሁለቱ የከተማ አስተዳደሮች የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከሐምሌ 3 እስከ ሐምሌ 11 ቀን 2016 ዓ/ም ይሰጣል። በትግራይ ክልል ፈተናው ከሐምሌ 2 እስከ ሐምሌ 12 ቀን 2016 ዓ/ም ድረስ ይሰጣል። በትግራይ በቀድሞ ስርዓተ ትምህርት የተማሩና በ2013 እና በ2014 የትምህርት ዘመን መፈተን የነበረባቸው ተፈታኞች ናቸው ፈተናቸውን የሚወስዱት። ትምህርት ሚኒስቴር የዘንድሮውን ብሔራዊ ፈተና በወረቀት እንዲሁም የተመረጡ ተማሪዎች ደግሞ በኦንላይን እንደሚወስዱት አሳውቋል። ዘንድሮ ከ700 ሺህ በላይ ተማሪዎች ለፈተናው ይቀመጣሉ። የፀጥታ ችግር ባለባቸው የሀገሪቱ አካባቢዎች በመስከረም ወር 2017 ዓ.ም ሁለተኛ ዙር ፈተና ይዘጋጅላቸዋል። https://t.me/fortemari https://t.me/fortemari
Mostrar todo...
Repost from HELINA DRAMA
00:38
Video unavailableShow in Telegram
🇪🇹🍿ህሊና ተከታታይ ድራማ 🍿🇪🇹 ህሊና ድራማ | ምዕራፍ 1 ክፍል 13 ቅምሻ | TRAILER ➠ Channel : @Helinadrama0 Part 13 ሙሉውን እንድንለቅላቹ Share እና React አርጉ ❤️
Mostrar todo...
1.60 MB
Repost from FOR ተማሪ
Photo unavailableShow in Telegram
ቴሌግራም ልክ እንደ ቲክቶክ መክፈል ሊጀምር መሆኑን አሳውቀዋል፡፡ ይህንን ነገር ለማስተዋወቅ Major በተሰኘ Airdrop መሰል ነገር መጥቷል፡፡ ይህም ሰው invite በማድረግ በቀላሉ የቴሌግራም Star Coin መስራት እንድችሉ ያደርጋል። One invite = 15 Telegram star ✅ እናንተም ለወዳጅ ዘመዶቻችሁ ሊንካችሁን በመላክ ተጠቃሚ ሁኑ፡፡ ይህንን እንደ ኤርድሮፕ ሊስት የሚደረግ ሳይሆን ወደ Actual ወይም ትክክለኛ ገንዘብ የሚቀየር ነው፡፡ ለመጀመር 👇👇 https://t.me/major/start?startapp=5045027476 https://t.me/major/start?startapp=5045027476
Mostrar todo...
Repost from FOR ተማሪ
Photo unavailableShow in Telegram
#AAU አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዘንድሮ ለመጀመሪያ ጊዜ በጋዜጠኝነት እና ኮሚዩኒኬሽን ትምህርት በፒኤችዲ ሦስት ባለሙያዎችን አስመርቋል። የጥበብ ከጲላጦስ መፃሕፍት ፀሐፊው ኃይለጊዮርጊስ ማሞ (ዶ/ር) ከሴት ልጃቸው ጋር የዘንድሮ ዓመት ተመራቂ ሆነዋል። ጋዜጠኛ እና ፀሐፊ ኃይለጊዮርጊስ ማሞ (ዶ/ር) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነት እና ኮሚዩኒኬሽን ክፍል ለመጀመሪያ ጊዜ በፒኤችዲ ካስመረቃቸው ሦስት ምሩቃን አንዱ ናቸው። https://t.me/fortemari https://t.me/fortemari
Mostrar todo...
Repost from FOR ተማሪ
Samsung  Galaxy  note  3 አዲስ  አንደታሸገ  32  gb 3 gb ram ዋጋ 4000  ብር በማከፋፈያ ዋጋ Call me 👇👇👇👇 ☎️ 0909255008 ☎️ 0912739699 ተጨማሪ ስልኮችን  ለመመልከት አና ስልክ ለመሽጥ ከፈለጉ 👇 ቤተሰብ ይውኑ 👉https://t.me/used_phone_ethiopian
Mostrar todo...
Repost from FOR ተማሪ
የተበላሸብሽን ውጤት አስተካክልልሻለሁ በማለት ተማሪውን አስገድዶ የደፈረዉ #የወልቂጤ ዩንቨርሲቲ መምህር በ9 ዓመት ፅኑ እስራት ተቀጣ! በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጉራጌ ዞን የሚያስተምራትን ተማሪ አስገድዶ የደፈረ የወልቂጤ ዩንቨርሲቲ መምህር በ9 ዓመት ፅኑ እስራት መቀጣቱ ተገለፀ። ተከሳሽ አየለ ሀይሉ ሞላ የካቲት 16 ቀን 2016 ዓ.ም በግምት ከረፋዱ 9፡00 ሰዓት ላይ የሚያስተምራትን የወልቂጤ ዩንቨርሲቲ ተማሪ #የተበላሸብሽን #ዉጤት አስተካክልሻለሁ አሳይመንት ይዘሽ ኢስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን አካባቢ ነይ ሲል ይቀጥራታል። የሚያስተምራትን  የትምህርት አይነት ውጤት የተበላሸባት የግል ተበዳይ ነይ ወደ ተባለችበት ቦታ ለመሄድ በጉዞ ላይ ሳለች ተከሳሽ በወልቂጤ ከተማ ጉብሬ ክፍለከተማ ከሚገኘዉ  የመምህራን መኖሪያ አፓርታማ ላይ ሆኖ  የግል ተበዳይን ጠርቶ ወደ   መኖሪያ ክፍሉ እንድትገባ  ያደርጋታል። ተከሳሽ የግል ተበዳይን ዉጤት ለማስተካከል ሴትነቷን ለመጠቀም ያቀረበላት ጥያቄ አልቀበልም ስትል በእምቢታ ትፀናለች። ተከሳሽ ካንተ ጋር አልተኛም ስትል አሻፈረኝ ያለችዉን የግል ተበዳይ  #በጥፊ እያላጋ  ካለፈቃዷ በኃይል #አስገድዶ  እንደደፈራት  የተከሳሹ የክስ መዝገብ ያስረዳል። ተከሳሽ የተከሰሰበት ክስ የወልቂጤ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በችሎት ቀርቦ የተነበበለት ክስ  የወንጀል ድርጊቱ አልፈፀምኩም ሲል ክዶ የተከራከረ ሲሆን   ዐቃቤ ህግ የሰውና የሰነድ ማስረጃዎችን አስቀርቦ ካሰማ በኃላ የዐቃቤ ህግ ምስክሮች እንደ ክስ አመሰራረት የወንጀል ተግባሩን መፈፀሙ አረጋግጠዋል። ተከሳሽ የመከላከያ ምስክር አስቀርቦ እንዲያሰማ ፍርድ ቤቱ በሰጠው ብይን መሰረት የመከላከያ ምስከሮቹ አስቀርቦ ያሰማ ቢሆንም የዐቃቤ ህግ ክስን ማስተባበል ባለመቻላቸዉ ፍርድ ቤቱ ተከሳሹን ጥፋተኛ ሲል ብይን ሰጥቶታል። የወልቂጤ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት  የግራ ቀኙን የቅጣት አስተያየት  ከተቀበለ በኋላ  ሰኔ 25 ቀን 2016 ዓ.ም በዋለው የወንጀል ችሎት ተከሳሽ አየለ ሀይሉን  በ9 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ሲል ወስኗል። [ዘገባውየማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ነው] https://t.me/fortemari https://t.me/fortemari
Mostrar todo...
👍 1
Elige un Plan Diferente

Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.