ፍኖተ መጻሕፍት 📚FinoteBooks1623 ➮አድራሻ አዲስ አበባ ፒያሳ ገነተ ፅጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ፊት ለፊት ለበለጠ መረጃ ፦በ0913083816 ይደውሉ።
Ir al canal en Telegram
📚ፍኖተ መጻሕፍት @finoteBooks1623 ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 t.me/FinoteBooks1623
Mostrar más3 301
Suscriptores
-324 horas
-107 días
-4130 días
Archivo de publicaciones
ቅዱስ ሚካኤል - መልአከ ምክሩ
***
በቅዱሳት መጻሕፍት እግዚአብሔር ከቅዱሳን ጋር ስለሚያደርገው የምክር ጉባኤ ተጽፏል። ይህ መለኮታዊ ምክር
ቅዱስ ሚካኤል መልአከ ምክሩ የሚባል የመላእክት አለቃ ሆኖ የዚህ መለኮታዊ ምክር አካል ስለሆነ ነው። 'ተሾመ' የሚለው ቃል ይህን መመረጥ ይገልጣል። ከሌሎች መላእክት በተለየ በዙፋን ላይ ተቀምጦ መሳሉም ለዚሁ ነው። ድንግል ማርያምም የዚህ ማኅበር አካል ነች። ቀድሞ የክርስቶስ ምሳሌ የሆነው ሰሎሞን ለእናቱ ያለውን ክብር ይገልጥ በጎኑ ዙፋን አስቀምጦ ያማክራት ነበር። (1ኛ ነገ. 2፥19) ዳዊትም "ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች" ብሎ ተናግሮላታል። (መዝ. 44/45፥9)
ሐዋርያትም እንዲሁ ናቸው፤ ጌታ በ12ቱ የእሥራኤል ነገዶች ላይ ሲፈርዱ በዙፋን እንደሚቀመጡ መናገሩ የመለኮታዊው ምክር አካላት እንዳደረጋቸው ያሳያልና። (ማቴ. 19፥28)
ይህንም ነቢዩ ዳንኤል ቀድሞ ተናግሮታል፦ “ዙፋኖችም እስኪዘረጉ ድረስ አየሁ፥ በዘመናት የሸመገለውም ተቀመጠ፤ ልብሱም እንደ በረዶ ነጭ፥ የራሱም ጠጕር እንደ ጥሩ ጥጥ ነበረ፤ ዙፋኑም የእሳት ነበልባል ነበረ፥ መንኰራኵሮቹም የሚነድድ እሳት ነበሩ።” (ዳን. 7፥9) ነቢዩ 'ዙፋኖች' ያለው እግዚአብሔር ብዙ ዙፋኖች ኑረውት ሳይሆን የተመረጡ ቅዱሳን የሚሳተፉበትን እግዚአብሔር ሲፈርድ አብረውት የሚመክሩ የቅዱሳን ጉባኤ ክብራቸውን ለማመልከት ነው።
***
በዚህ ሁሉ ታላቁ መልአክ ሚካኤል አለ! ኦ ሚካኤል ኦ ሚካኤል! ከእግዚአብሔር የተሰጠህ ክብር ታላቅ ነው። ለጎስቋሎች ባሮችህ ለምንልን። አሜን።
#ዜና_መጽሐፍ
የመምህረ መምህራን በጽሐ ዓለሙ ምዕላደ ጥበብ ቁጥር ፪ መጽሐፍ በገበያ ላይ ዋለ።
የገጽ ብዛቱ 490 ሲሆን፥
የሽፋን ዋጋው 580 ብር ነው።
ከግዮን ቅናሽ ጋር እንጠብቃችኋለን!
_
በግዮን መጻሕፍት መደብር የተለያዩ ጥንታዊ አዳዲስ መንፈሳዊና የታሪክ መጻሕፍቶችን ታገኛላችሁ።
_
አድራሻችን፥ አራዳ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ፥ ማህበረ በኵር ሰንበቴ ፊት ለፊት።
#ዜና_መጽሐፍ
የመምህረ መምህራን በጽሐ ዓለሙ ምዕላደ ጥበብ ቁጥር ፪ መጽሐፍ በገበያ ላይ ዋለ።
የገጽ ብዛቱ 490 ሲሆን፥
የሽፋን ዋጋው 580 ብር ነው።
ከግዮን ቅናሽ ጋር እንጠብቃችኋለን!
_____
በግዮን መጻሕፍት መደብር የተለያዩ ጥንታዊ አዳዲስ መንፈሳዊና የታሪክ መጻሕፍቶችን ታገኛላችሁ።
_____
አድራሻችን፥ አራዳ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ፥ ማህበረ ሰንበቴ ፊት ለፊት።
"የክርስቶስ ቤዛነት ይህ ነው፦ እርሱ ስለተሸከማቸው ዘግናኝ ሕማሞች እና ኃጢኣቶች እስካሁን ድረስ ያለማቋረጥ ይናገራል። ኃጢኣት የማያውቀውን እርሱን እግዚአብሔር አብ ስለእኛ ሲል 'ኃጢኣት እንዲሆን' አደረገው። አመንዝራው፣ ስድ ሆኖ የሚበድለው፣ ቆሻሻ በሆኑ ተግባራት አረንቋ ውስጥ የሚዛቅጠው እና ኃፍረት አልባ በሆኑ ተግባራት የሚበላሸው ሁሉ ከክርስቶስ ሲሸሽ ድምጹ በኋላው ይከተለዋል። ይኸውም 'የተወደድህ ልጅ ሆይ፥ ና! ኃጢኣቶችህ ከእኔ ጋር ናቸው፤' እያለ የሚጣራ የእግዚአብሔር ልጅ ደም ነው! ገና የሠራሃቸው ዕለት ነው በምልዓት የተሸከምኳቸው። ካሣውን ከፍያለሁ፦ ሐፍረት ተጭኖብኛል፤ ተገርፌያለሁ፤ ደቅቄያለሁ፤ ተሰቅያለሁ፤ እንዲሁም መርገምን ተሸክሜያለሁ። ለአንተ የይቅርታ እና የንጽሕና ተግባራትን እንዲሁም ይገባኛል የምትልበትን ጸጋ አዘጋጅቼልሃለሁ። ና! ለአንተ መከራ የተቀበልኩትን ያህል በአንተ ደስ ይለኝ ዘንድ ና! የመዳንን ዘውድ እደፋልህ ዘንድ፣ ፍቅሬን እና መንፈስ ቅዱስን በአንተ ላይ አፈስስ ዘንድ፣ እንዲህ አድርጌ ወደ አባቴ አቀርብህ ዘንድ ና! አንተ ከበጎቼ ሁሉ እጅግ ውዱ ነህ፤ እኔ ደሜን እስከመክፈል ደርሼ ከፍ ያለ ዋጋ ሰጥቼሃለሁና።"
***
የክርስቶስ ስሞች፣ ገጽ 135-36።
የገዮን ወንዝ
ባለ 248 ገጽ የ55 ስብከቶችና
መጣጥፎች ስብስብ የያዘ ድንቅ መጻሕፍት።
በግዮን መጻሕፍት መደብር ታገኙታላችሁ።
+2
በ ፲፱፻፬፯ ዓ፡ም (በ1947) ዓ፡ም በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት የተጻፈ መ ጽሐፍ ቅዱስ ።
ትንሽ ቅጂዎች አሉን በግዮን መጻሕፍት መደብር ታገኙታላችሁ።
+2
በ ፲፱፻፬፯ ዓ፡ም (በ1947) ዓ፡ም በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት የተጻፈ መ ጽሐፍ ቅዱስ ።
እነዚህን የመምህር ያረጋል መጻሕፍቶችን
በግዮን መጻሕፍት መደብር
በልዩ ቅናሽ ታገኙታላችሁ።
፦ስልክ 0913083816 /0931144330
አድራሻ ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ
ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር
ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ
እነዚህን የመምህር ያረጋል መጻሕፍቶችን
በግዮን መጻሕፍት መደብር
በልዩ ቅናሽ ታገኙታላችሁ።
፦ስልክ 0913083816 / 0931144330
አድራሻ ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ
እነዚህን የመምህር ያረጋል መጻሕፍቶችን
በግዮን መጻሕፍት መደብር
በልዩ ቅናሽ ታገኙታላችሁ።
፦ስልክ 0913083816 / 0931144330
አድራሻ ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ
አዲስ መጽሐፍት በገቢያ ላይ
በግዮን መጻሕፍት መደብር ታገኙታላችሁ።
፦ስልክ 0913083816 / 0931144330
አድራሻ ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ
t.me/GhionBooksGhionBookStore1623
አዲስ መጽሐፍ በገቢያ ላይ
በግዮን መጻሕፍት መደብር ታገኙታላችሁ።
፦ስልክ 0913083816 / 0931144330
አድራሻ ምኒልክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ በምዕራብ በር ማይክሮ ሊንክ እንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ
t.me/GhionBooksGhionBookStore1623
የሊቀ ሊቃውንት ዕዝራ ሐዲስ የሃይማኖተ አበው አንድምታ መጽሐፍ አስገብተናል።
በግዮን መጻሕፍት መደብር ታገኙታላችሁ።
[በደብረ ምጥማቅ ከግንቦት 21-25 የአምላክ እናት የድንግል ማርያም መገለጥና ስለውበቷ በኢትዮጵያ ሊቃውንት የቀረበላት ድንቅ ውዳሴ]
♥ ነቢየ እግዚአብሔር ዳዊት በመዝ ፵፬፥፲፪ ላይ “ወለገጽኪ ይትመሐለሉ ኲሎሙ አሕዛብ ብዑላነ ምድር” (የምድር ባለጠጎች አሕዛብ ኹሉ በፊትሽ ይማለላሉ) በማለት ትንቢትን እንደተናገረላት ብዙዎች ቅዱሳን ቅድስት ድንግል ማርያምን ተገልጻላቸው የአምላካቸውን እናት ለማየት ተመኝተዋል፤ ብዙዎቹም ልመናቸው ተሰምቶላቸው የአምላክ እናት ተገልጻላቸው እጅግ አስደናቂ ውበቷን አይተዋል፡፡ ከነዚኽ ውስጥ በደብረ ምጥማቅ የነበሩ ምእመናን ሌሎችም ብዙዎች ንጹሓን ክርስቲያኖች ይገኙበታል፡፡
♥ ልጇ አስቀድሞ በዘመነ ሥጋዌዉ በደብረ ምጥማቅ እንደ ምትገለጽ በገባላት ቃል ኪዳን መሠረት ከኢትዮጵያ፣ ከግብጽ፣ ከአርመንያ፣ ከሶርያ፣ ከሮም፣ ከጽርዕ፣ ከፋርስ ሀገራት ተሰብስበው በደብረ ምጥማቅ ድንኳን ተክለው፤ አጐበር ጥለው ከግንቦት 21 ቀን ጀምረው እስከ 25 ቀን ድረስ በፍጹም ደስታ የድንግልን በዓሏን ያከብሩ ነበር።
አዲስ መጽሐፍ በገቢያ ላይ
ከ37 አልፋ 73 የተወሰደ "... በነዚኽ ፊደላት የተዋቀሩ የተቀደሱ ቃላት ታላቁን የእግዚአብሔርን ስሞች የያዙ ናቸውና በአርአያ እግዚአብሔር የተፈጠረ የሰውን አእምሮ፤ በዕውቀት ብርሃን የሚያበሩ፣ ልቡናን የሚያነቁ፣ የማስተዋል ደጅን የሚከፍቱ በከፍታ ያሉ ረቂቅ ዕውቀቶችን ከአልፋ የሚያሰጡ ተብለው በሊቃውንት ይታመንባቸዋል። ለምሳሌ ያኽል “ኆኅተ አእምሮ ዘሔኖክ” (የሔኖክ የአእምሮ ደጃፍ) የተባለው የግእዝ መጽሐፍ ሲዠምር፡- ..."
[ያንብቡ አእምሮዎትን ልቡናዎትን ያብሩ]
አዲስ መጽሐፍ በገቢያ ላይ
በመጋቤ ሐዲስ ዶ/ር ሮዳስ ታደሰ
ከ37 አልፋ 73 የተወሰደ "... በነዚኽ ፊደላት የተዋቀሩ የተቀደሱ ቃላት ታላቁን የእግዚአብሔርን ስሞች የያዙ ናቸውና በአርአያ እግዚአብሔር የተፈጠረ የሰውን አእምሮ፤ በዕውቀት ብርሃን የሚያበሩ፣ ልቡናን የሚያነቁ፣ የማስተዋል ደጅን የሚከፍቱ በከፍታ ያሉ ረቂቅ ዕውቀቶችን ከአልፋ የሚያሰጡ ተብለው በሊቃውንት ይታመንባቸዋል። ለምሳሌ ያኽል “ኆኅተ አእምሮ ዘሔኖክ” (የሔኖክ የአእምሮ ደጃፍ) የተባለው የግእዝ መጽሐፍ ሲዠምር፡- ..."
[ያንብቡ አእምሮዎትን ልቡናዎትን ያብሩ]
ለማስታወስ ያህል፦ ግዮን መጻሕፍት መደብር አድራሻችን፣ ሚኒሊክ አደባባይ፣ በመናገሻ ገነተ-ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ፣ ከማይክሮሊንክ ኮሌጅ ከፍ ብሎ፣ ከማኅበረ በኩር ሰንበቴ ፊት-ለፊት ታገኙናላችሁ።
ለተጨማሪ መረጃ በሞባይል ቁ.
09 1308 3816 / 09 3114 4330 ላይ ደውሉልን እንታዘዛለን!!!
ለማስታወስ ያህል፦ ግዮን መጻሕፍት መደብር አድራሻችን፣ ሚኒሊክ አደባባይ፣ በመናገሻ ገነተ-ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ፣ ከማይክሮሊንክ ኮሌጅ ከፍ ብሎ፣ ከማኅበረ በኩር ሰንበቴ ቤት ፊት-ለፊት ታገኙናላችሁ።
ለተጨማሪ መረጃ በሞባይል ቁ.
09 1308 3816 / 09 3114 4330 ላይ ደውሉልን እንታዘዛለን!!!
ለማስታወስ ያህል፦ ግዮን መጻሕፍት መደብር አድራሻችን፣ ሚኒሊክ አደባባይ፣ በመናገሻ ገነተ-ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ጀርባ፣ ከማይክሮሊንክ ኮሌጅ ከፍ ብሎ፣ ከማኅበረ በኩር ሰንበቴ ቤት ፊት-ለፊት ታገኙናላችሁ።
ለተጨማሪ መረጃ በሞባይል ቁ.
09 1308 3816 / 09 3114 4330 ላይ ደውሉልን እንታዘዛለን!!!
¡Ya disponible! Investigación de Telegram 2025 — los principales insights del año 
