ፍኖተ መጻሕፍት 📚FinoteBooks1623 ➮አድራሻ አዲስ አበባ ፒያሳ ገነተ ፅጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ፊት ለፊት ለበለጠ መረጃ ፦በ0913083816 ይደውሉ።
Ir al canal en Telegram
📚ፍኖተ መጻሕፍት @finoteBooks1623 ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 t.me/FinoteBooks1623
Mostrar más3 301
Suscriptores
-324 horas
-107 días
-4130 días
Archivo de publicaciones
በንሥር መጻሕፍትና የጽሕፈት መሣሪያ ያገኙታል
(Eagle Books and Stationery) አድራሻ ምኒሊክ አደባባይ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ጀርባ ማይክሮሊንክ ዩንቨርስቲ ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ማኅበር ፊት ለፊት ፦ስልክ 0913083816
አዲስ መጻሕፍት በገቢያ ላይ
በንሥር መጻሕፍትና የጽሕፈት መሣሪያ ያገኙታል (Eagle Books and Stationery) ምኒሊክ አደባባይ ማይክሮሊንክ ዩንቨርስቲ ከጊዮርጊስ ጀርባ በምዕራብ በር ፦ስልክ 0913083816
የበርሃው ምሥጢር
የማሆይ እኅተ ማርያም ይፈሩ ዘደብረ ወገግ
በውነተኛ ታሪክ ላይ የተመሰረተው
ድንቅ መጻሕፍት
በንሥር መጻሕፍትና የጽሕፈት መሣሪያ ያገኙታል (Eagle Books and Stationery) ምኒሊክ አደባባይ ማይክሮሊንክ ዩንቨርስቲ ከጊዮርጊስ ጀርባ በምዕራብ በር ፦ስልክ 0913083816
ከገቢያ ላይ ጠፍቶ የነበረው ገድለ ምንኵስና በድጋሚ ታትሞ በገቢያ ላይ ውሏል።
በንሥር መጻሕፍትና የጽህፈት መሣሪያ ያገኙታል (Eagle Books and Stationery) ምኒሊክ አደባባይ ማይክሮሊንክ ዩንቨርስቲ ከጊዮርጊስ ጀርባ በምዕራብ በር ፦ስልክ 0913083816
የገዮን ወንዝ
ባለ 248 ገጽ የ55 ስብከቶችና መጣጥፎች ስብስብ የያዘ ድንቅ መጻሕፍት።
በንሥር መጻሕፍትና የጽህፈት መሣሪያ ያገኙታል።
(Eagle Books and Stationery) ምኒሊክ አደባባይ ማይክሮሊንክ ዩንቨርስቲ ከጊዮርጊስ ጀርባ በምዕራብ በር ፦ስልክ 0913083816
የፕሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌ ግዕዝ በቀላሉ
ጥቂት ቅጅዎች አሉን
በንሥር መጻሕፍትና የጽሕፈት መሣሪያ
ያገኙታል
በነ ሐሽማልና በነከርታታ ኮከቦች የምናውቀው የማዕበል ፈጠነ መጻሕፍት አሁን ደግሞ በርዮድስ በሚል ይዞልን መቷል።
በንሥር መጻሕፍትና የጽሕፈት መሣሪያ ያገኙታል
“ቃልኪዳን በነገረ ድኅነት” (በዲ/ን ያረጋል አበጋዝ)
ቆየት ካሉ ነገር ግን እንደ መጽሐፉ ብስለት ብዙዎች እጅ ካልገቡ፣ በጥልቅ ትንታኔ ከተዘጋጁ መጻሕፍት አንዱ የዲ/ን ያረጋል አበጋዝ “ቃል ኪዳን በነገረ ድኅነት” በሚል ርእስ የተዘጋጀው መጽሐፍ ነው፡፡ ይህን መጽሐፍ ያነበቡ አንባቢያን ትልቅ መንፈሳዊ መረዳትን ስለሚጠይቀው ስለ ቃል ኪዳንና ነገረ ድኀነት በቂ ግንዛቤ አግኝተውበት እምነታቸውን በማጽናት ከክርስቶስና ከቅዱሳን ጋር ተጣብቀው በምድር ሰማያውያንን መላእክትን መስለው ተዋሕዶዊ አኗኗርን ገንዘብ አድርገው ተመላልሰውበታል፡፡ ይህ መጽሐፍ ቅዱሳን ከአምላካቸው ጋር ያደረጉትን ቃልኪዳንና በተሰጣቸው ቃል ኪዳን እኛ እንዴት መጠቀም እንዳለብን የሚተነትን ብቻ ሳይሆን፣ ነገረ ድኅነትን ተተርሰው ለሚነሡ ጥያቄዎች መልስ የሚሰጥ፣ ተግባራዊ ምልልሳችን በክርስትና ሕይወታችን ውስጥ ያለውን ፋይዳ፣ ስለንስሐና ሒደቶቹም በቂ ግንዛቤ እንዲኖረን ያበቃናል፡፡ መጽሐፉ በሰባት ምዕራፎች የተከፈለና በ188 ገጾች ተሰንዶ ለአንባቢያን በሚመች መልኩ የተዘጋጀ ግሩም መጽሐፍ ነው፡፡ ገዝታችሁ አንብቡት ትጠቀሙበታላችሁ፡፡
መጽሐፉን:- በንሥር መጻሕፍትና የጽሕፈት መሣሪያ ያገኙታል
በነእመጓና በነሚተራሊዮን የምናውቀው የተወዳጁ ዓለማየሁ ዋሴ መጻሕፍት ችቦ በሚል እያስነበበን ይገኛል በገብያ ላይ ነው።በንሥር መጻሕፍትና የጽሕፈት መሣሪያ ያገኙታል
ለረጅም ጊዜያት ከገበያ ጠፍቶ በውድ ሲሸጥ የነበረው መጽሐፍ በድጌሚ ታትሞ በገቢያ ላይ ውሏል።በንሥር መጻሕፍትና የጽሕፈት መሣሪያ ያገኙታል
ለውድ ደንበኞቻችን የስም ለውጥ አድርገናል ምክንያት በዚህ ስም ሌላ የድርጅት ስም ስያሜ ስላለ። ቤተ ጊዮርጊስ መጻሕፍት እና የጽሕፈት መሣሪያ የነበረው የስም ስያሜ ወደ ንሥር መጻሕፍት እና የጽሕፈት መሣርያ ሖኗል።
እንኳን ወደ ቤተ ጊዮርጊስ የመጻሕፍት እና የጽሕፈት መሣሪያ በደኅና መጡ።
ፒያሳ አራዳ ሕንፃ ፊት ለፊት በተለምዶው መነጽር ተራ ተብሎ በሚጠራው ቦታ ላይ የተለያዩ መጻሕፍትን በልዩ ቅናሽና መስተንግዶ ደንበኞቻችንን ስናገለግል ሱቅ እስከ ፈረሰብን ድረስ ቆይተናል።
በእርግጥ ሳናስበው በድንገት ሱቃችን በመፍረሱ የተጎዳን ቢሆንም በእናተ በወዳጆቻችን እገዛ አዲስ መሸጫ ቦታ ተከራይተናል።
ለወዳጆቻችን ለነበረችሁ ተሳትፎ ልዩ ምስጋና አናቀርብላችኋለን።
አድራሻ፦ አሁን ምኒልክ አደባባይ ጊዮርጊስ በጀርባው ሰንበቴው ፊት ለፊት
ሥልክ፦ 0913083816
¡Ya disponible! Investigación de Telegram 2025 — los principales insights del año 
