es
Feedback
The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus - EECMY

The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus - EECMY

Ir al canal en Telegram

The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus (EECMY) is a national Lutheran church with more than 10 million members.

Mostrar más
3 299
Suscriptores
+624 horas
+137 días
+9130 días
Archivo de publicaciones
Daily Verse 31 January Affan Oromo.png6.21 KB

#Daily_Verse #Scripture_Engagement

#We_are_live_now!

የሚስዮን አገልግሎት 17ተኛ ዓመት ክብረ በዓል ሥልጠና እና ቅድመ ዝግጅት የምስል ምልከታ #የሚስዮን_ቀን #guyyaa_misiiyooni
+8
የሚስዮን አገልግሎት 17ተኛ ዓመት ክብረ በዓል ሥልጠና እና ቅድመ ዝግጅት የምስል ምልከታ #የሚስዮን_ቀን #guyyaa_misiiyooni

#Guyyaa_Misiiyooni Ayyaana Misiiyooni waggaa 17ffaa dhaadannoo "Dhaloota misiiyooni, maatii misiiyooni hawaasa Wangeela hin geenyeef" jedhuun amantoota waldaa kiristaanaatti hundaan; sagantoota garagaraatin Dilbataa Amaajji 18, 2017 haala ho’aan ni kabajama. Guyyichaa irraattis waa’ee tajaajilaa misiiyoonif ni kaadhatamaa, barumsii ni kennamaa, barreefammoonni adda addaa ijoollotaa fi dargaggootaan ni dhiyaataa, misiiyooni addunyaalessaa waldaa kiristaanaattif kennaa fi deggarsaa hojii walitti qabuus baal’inaan ni hojjetamaa.

#የሚስዮን_ቀን 17ኛ ዓመት የሚስዮን ክብረ በዓል "ሚስዮናዊ ትውልድ ሚስዮናዊ ቤተሰብ በወንጌል ላልተደረሰው ማኀበረሰብ" በሚል መሪ ቃል በመላው የቤተክርስቲያኒቱ ማኀበራነ ምዕመናን በተለያዩ መርሃ ግብሮች ዕሁድ ጥር 18 ቀን 2017 ዓ.ም በድምቀት ይከበራል። በዕለቱም ስለ ሚስዮን አገልግሎት ይፀለያል፣ ትምህርቶች ይሰጣሉ፣ በልጆች እና ወጣቶች የተለያዩ የስነ ፅሁፍ ሥራዎች ይቀርባሉ፣ ለቤተክርስቲያኒቱ አለም አቀፍ የሚስዮን አገልግሎት ስጦታዎችንና ድጋፍ የማሰባሰብ ስራ በሰፊው ይሰራል።

በሀገር ውስጥ እና በዲያስፓራ አገልግሎት ታላቅ አሻራ በማሳረፍ ለረጅም አመታት ቤተክርስቲያንን ያገለገሉት የአባታችን የቄስ ተስፋዬ ዲነግዴ የአገልግሎት መታሰቢያ መርሃ ግብር የፊታች እሁድ ጥር 18 ቀን 2017 ዓ.ም በመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ማኀበረ ምዕመናን ከ9:30 ጀምሮ የሚካኔድ ይሆናል። የህይወት ዘመን አገልግሎታቸውን ለማሰብ እና ለመዘከር በስፍራ መገኘት ለሚችሉ ምዕመናን ሁሉ ማህበሯ እና ቤተክርስቲያን ጥሪ አቅርበዋል። በስፍራውም መገኘት ለማይችሉ ምዕመናን መርሃ ግብሩ በማህበሯና በቤተክርስቲያን የYouTube አካውቶች በቀጥታ የሚሰራጭ መሆኑን እያስታወቅን ቤተክርስቲያን በአባተችን ህልፈተ ሞት የተሰማትን ሀዘን ትገልፃለች። ለቤተሰቦቻቸው፣ ወዳጅ ዘመዶቻቸው፣ ለመንፈሳዊ ልጆቻቸው እና ለሁላችንም እግዚአብሔር መፅናናቱን ይስጠን። “ኢየሱስ እንደ ሞተና እንደ ተነሣ ካመንን፥ እንዲሁም በኢየሱስ ያንቀላፉቱን እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ያመጣቸዋልና።” 1ኛ ተሰሎንቄ 4፥14

#Akka_Waldaa_Biyyoolessaatti_Waggoota_66 Waldaan Warra Wangeelaa Makaana Yesus Itiyoophiyaa sadarkaa biyyoolessaatti akka dhaabbata amantiitti erga hundeeffamtee waggoonni 66 lakkaa'amanii jiru. Waldittiin bara mootummaa Haylesilaasee, Amajjii 21 bara 1959.A.L.Atti akka amantootaa Wangeelaatti beekkamtiin yeroo kennamuuf, amantoota kuma 20 kan qabdu yoo taatu, yeroo ammaa kana amantoota miliyoona 12 qabaachuudhaan akka addunyaatti waldaa Warra Wangeelaa Luutaraanii ishee guddoo taatee jirti. Waldittiin akka dhaabbataatti erga hundeeffamtee waggaa 66 ta'u iyyuu, tajaajila wangeelaa, hawaasaa fi misoomaa irratti waggoota 125 oliif Itiyoophiyaa keessatti socho'aa turtee jirti. - - - -    - - - -     - - - -

#እንደ_ብሔራዊ_ቤተ_ክርስቲያን_66_ዓመታት የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ በብሔራዊ ደረጃ እንደ ሀይማኖት ተቋም ከተመሰረተች 66 ዓመታት ተቆጥሯል። ቤተ ክርስቲያኒቱ በቀዳማዊ ሀይለስላሴ ዘመን እንደ ኤሮፓውያን አቆጣጠር ጥር 21 ቀን 1959 ዓ.ም እንደ ወንጌል አማኝ ተቋም ዕውቅና ሲሰጣት 20 ሺ ምዕመናን የነበሯት ሲሆን አሁን 12 ሚሊየን ምዕመናን በማቀፍ በዓለም ትልቋ ሉተራዊት ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን ሆናለች። ቤተ ክርስቲያኒቱ እንደ ተቋም የዛሬ 66 ዓመታት ብትመሰረትም በወንጌል፣ በማህበራዊ እና በልማት አገልግሎት በኢትዮጵያ ከ125 ዓመታት በላይ ተንቀሳቅሳለች። - - - - - - - - - - - - #66_Years_as_National_Church Since the Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus was established as a national church, 66 years have elapsed. The Church was stablished as an evangelical church during the time of the Emperor Haile Silase on January 21st 1959 with 20 thousand members and now the Church is the largest Lutheran church boy in the world with 12 million members. Although the church was established as a religious institution before 66 years, it has been more than 125 years since the church was engaged in proclamation of the gospel, social, and development works in Ethiopia.