cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

All students exams&info

High school &university students exams &👁️‍🗨️

Mostrar más
Publicaciones publicitarias
8 037
Suscriptores
-524 horas
-227 días
-27030 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

👋 ሰላም social ተማሪዎች welcome Home🥰 እስኪ ስለፈተናው ለnatural ወንድም እህቶቻችሁ መረጃ እንስጣቻው በመጀመሪያ ፈተናው እንዴት ነበር?Anonymous voting
  • ቀላል ነው ሰርቻለሁ 😊
  • መካከለኛ ትንሽ ባጠና በደንብ እሰራው ነበር
  • እረ አይሰራም 😔 በጣም ከብዶኝ ነበር
0 votes
👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
የአዲስ አበባ ክ/ከ የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ሆኗል የዘንድሮ ከፍተኛ ውጤት ያመጣው ተማሪ ሞቲ ከዋቆ ጉቱ ትምህርት ቤት ውጤታቹህን ለማየት👇👇 aa.ministry.et/#/result @alluexams
Mostrar todo...
👍 1
Sat math 2016 Exam Answers ‼️ Booklet code :084 All 25 questions ✅verified Check your,answers 📭2016 esslce             Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 ╔═══════════╗ ⚜⚜@alluexams⚜⚜
Mostrar todo...
Da_2024_07_12.pdf1.54 MB
👍 2👏 1
የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የዩንቨርስቲ ምደባ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ላሉ የግል እና የመንግስት ትምህርት ቤቶች ማሳሰቢያ cbt ላይ ያሉ ብቻ ኦላይን እንዳፈተኑ የተመደቡ ናቸው exam chief ዲናኦል ጫላ @alluexams
Mostrar todo...
NEFASILK.xlsx0.16 KB
👍 1🤯 1
aptitude today exam 60 question for social naturals try it now share share @alluexams @allluexams
Mostrar todo...
Da_2024_07_11.pdf2.83 MB
👍 1
የ2016 የማህበራዊ ሳይንስ የትላንቱ ፈተና መልሶች 30 question answers ✅verified @alluexams @alluexams
Mostrar todo...
Da_2024_07_11.pdf1.40 MB
2
Maths today's national ,exam for social science all 60 questions
Mostrar todo...
Da_2024_07_10.pdf1.48 MB
👍 1 1
የዛሬ ኢንግሊሽ ፈተና በከፊል
Mostrar todo...
🤯 2👎 1
Photo unavailableShow in Telegram
#Update አገር አቀፍ የመውጫ ፈተና #በድጋሜ የወሰዱ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተፈታኞች ውጤት ይፋ ተደርጓል፡፡ በድጋሜ ፈተናውን የወሰዱ ተማሪዎች ውጤት ትምህርታቸውን ለተከታተሉባቸው ተቋማት መላኩን በትምህርት ሚኒስቴር የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አገልግሎት ዴስክ ኃላፊ እዮብ አየነው (ዶ/ር) ለቲክቫህ አረጋግጠዋል። በቅርቡ የተሰጠውን የመውጫ ፈተና ለመጀመሪያ ጊዜ ካስፈተኑ 122 የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በተጨማሪ፣ የ 95 የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተፈታኞች የመውጫ ፈተናውን #በድጋሜ እንደወሰዱ ነው ኃላፊው የገለፁት፡፡ የእነዚህ በድጋሜ የመውጫ ፈተናውን የወሰዱ ተፈታኞች ውጤት ሲማሩበት ወደነበረው ተቋም መላኩን ገልፀዋል፡፡ ተፈታኞቹ ወደእዛ በመሔድ ማየት ይችላሉም ብለዋል፡፡ በውጤታቸው ላይ ቅሬታ ያላቸው ተፈታኞች በትምህርት ሚኒስቴር ለተቋቋመው የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ ማቅረብ እንደሚችሉም ጠቁመዋል፡፡ የመውጫ ፈተናውን ለመጀመሪያ ጊዜ የወሰዱ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ውጤት ከሳምንት በፊት መለቀቁ ይታወቃል፡፡ @alluexams
Mostrar todo...
Photo unavailableShow in Telegram
በ2016 የ12ኛ ክፍል ፈተና በ'online ' ለምትወስዱ ተማሪዎች በሙሉ፣ 1ኛ . የሂሳብ ፣ ፊዝክስና ኬምስትሪ ትምህርቶችን ስትወስዱ ለማሰቢያ የሚረዳችሁን ነጭ (ምንም ያልተፃፈበት) ወረቀት ይዛችሁ መግባት ትችላላችሁ። 2ኛ. አንደ አጋጣሚ በቴክኒክ ምክንያት ፈተና ላይ እያላችሁ ችግር ብያጋጥም ትምህርት ሚንስቴር መፍትሔ ስላለው አትጨነቁ። ከእናንተ የሚጠበቀው መዘጋጀት ብቻ ነው። 3ኛ. ስትለማመዱ እንዳያችሁት 'ሲስተሙ' ቀላልና በእጅ ከማጥቆር ይልቅ በኦንላይን መፈተኑ ስህተትን ይቀንሳል። 4ኛ. ከቤታችሁ ስለምትመላላሱ ከፈተና ቦኋላ መግባትና መውጣት ይፈቀድላችኋል ። ስለዚህ የምሳና ትራንስፖርት ወጪ የራሳችሁ ነው ። @alluexams
Mostrar todo...
Elige un Plan Diferente

Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.