የ ሕ/ማ/ታ መዝሙር ክፍል
ይኽ የቴሌግራም ቻናል በታዳጊ ቀዳማይ እና ካልዓይ ክፍሎች ላይ የሚሰጠውን የያሬዳዊ ዝማሬ ጥናት ለማገዝ ታስቦ የተከፈተ ነው።
Mostrar más368
Suscriptores
-124 horas
+27 días
+3430 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
የ ሕ/ማ/ታ መዝሙር ክፍል:
ሰላም ለፅንሰትኪ ውስተ ከርሠ ሥርዓት ወሕግ፤
ወለልደትኪ ፀሐይ ፀሐይ ሰዳዴ ጽልመት።
ትርጉም:-ሐና ሆይ በሕግ እና በሥርዓት ማሕፀን
ለሆነው ፅንሰትሽ እና ጨለማን ላራቀው ለፀሐይ
ልደትሽ ሰላም እላለሁ (መልክዐ ሐና)።
አመ አመ ተወለድኪ ሐና ወአመ አስተርአይኪ
እምከርሥ፤
ማርያም ተረክበት ከመ ኮል በገዳመ በገዳመ ኅሬ ቅዱስ።
ትርጉም፡-ሐና ሆይ በተወለድሽ እና ከእናትሽ ማሕፀን በወጣሽ ጊዜ ማርያም በቅዱስ ያዕቆብ ዱር ውስጥ እንዳለችው እንደ እንኮይ ፍሬ ተገኘች። የአዲሲቷም ሴት እርጅናዋ ተወገደ (መልክዐ ሐና)።
ነገ ሐምሌ 6/11/16 የወረብ ፈተና ስለሚኖር ሁላችሁም ተዘጋጁ
ፈተናው የሚያካትተው፦
ወረብ ቅኝትእና ትርጉም ነው። በተለይ አብርሃም ወሰዶ ወረብ ቅኝት፣ፀናፅል እንዲሁም ትርጉም ይዛችሁ እንድትመጡ። ላልሰሙት አሰሙ ።
አብርሃም ወሰዶ ለይሥሐቅ ወልዱ ከመ ይሡዖ፤
አውረደ ሎቱ ቤዛሁ በግዐ ቤዛሁ በግዐ።
ትርጉም፦ አብርሃም ልጁ ይሥሐቅን ይሠዋው ዘንድ ወሰደው፤ እግዚአብሔርም በይሥሐቅ ፈንታ የሚሠዋውን (ለይሥሐቅ ቤዛ የሚኾነውን) በግ በዕፀ ሳቤቅ አስሮ አወረደለት። [ዘፍ 22፥1-13]
ወረብ_አብርሃም_ወሰዶ.mp33.56 MB
እንደምን አመሻችሁ የታዳጊ ቀዳማይ ክፍል አባላት ነገ 2:00 ሲል የመዝሙር ጥናት ስለሚኖር እንድትመጡ ። ላልሰሙት አሰሙ
👍 5
Repost from ሕ/ማ/ታ ዘወልድ ዋህድ
" እግዚአብሔር፥ ቅዱሳንን ስላገለገላችሁ እስከ አሁንም ስለምታገለግሉአቸው፥ ያደረጋችሁትን ሥራ ለስሙም ያሳያችሁትን ፍቅር ይረሳ ዘንድ ዓመፀኛ አይደለምና።" ዕብራውያን 6:10🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓 🎓🎓🎓 እንኳን ደስ አላችሁ🎓🎓🎓 🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓 በዛሬው ዕለት የተመረቃቹሁ የሰንበት ትምህርት ቤታችን አባላት ሐብታሙ ከበደ ከ አዲስ አበባ ዮኒቨርስቲ በ ማቲማቲክስ፤ ይዲዲያ ገዛኸኝ ከአዳማ ዮኒቨርስቲ በ ኮምፒውተር ሳይንስ እንዲሁም ግሩም ብርሃኔ ከሲቪል ሰርቪስ ዮንቨርስቲ የማስተርስ ዲግሪ የተመረቃችሁ ውድ አባላቶቻችን እንኳን ደስ አላቹሁ መልካም የስራና የአገልግሎት ዘመን እንዲሆንላቹሁ ወልድ ዋህድ ሰንበት ትምህርት ቤታቹሁ ትመኝላችኋለች።
👍 4👏 3
Elige un Plan Diferente
Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.