es
Feedback
TMPC 1917

TMPC 1917

Canal cerrado
1 148
Suscriptores
Sin datos24 horas
-37 días
-1830 días
Archivo de publicaciones
photo content
+1

በተፈሪ መኮንን ፖ/ ቴ/ኮ የዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በዓል አከባበር ማስፈፀሚያ ዕቅድ ላይ ውይይት ተደረገ። 🇪🇹ህዳር 11/2018 ዓ.ም🇪🇹 የተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ የኮሌጅ ስነ ምግባርና ፀረ-ሙስና መከታተያ ዳይሬክቶሬት ከኮሌጁ አመራሮች እና የማኔጅመንት አባላት ጋር በ22ኛው ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በዓል አከባበር ማስፈፀሚያ ዕቅድ ላይ ውይይት አደረገ፡፡ በዓለም አቀፍ ለ22ኛ ጊዜ በሀገራችን ለ21ኛ ጊዜ የሚከበረው የፀረ-ሙስና ቀን በዓል "ትውልድን በስነ ምግባር፤ተቋምን በአሰራር!" በሚል መሪ ቃል በኮሌጁ ውስጥ እንደሚከበር የበዓሉን ማስፈጸሚያ ዕቅድ ላይ ያቀረቡት የኮሌጁ የስነ ምግባርና ፀረ-ሙስና መከታተያ ዳይሬክተር አቶ መከታው ሹመት ገልጸዋል፡፡ የኮሌጁ አመራር በዓሉን በልዩ ትኩረት እንዲሳካ በመምራት የኮሌጁ ማህበረሰብ በፀረ-ሙስና ትግሉ የነቃ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ጉልህ ሚናቸውን ይጫወታሉ ሲሉ አቶ መከታው ሹመት ተናግረዋል፡፡ የኮሌጁ አካዳሚክ ጉዳዮች ም/ዲን አቶ ደመላሽ ተስፋዬ ከህዳር 15/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ ሦስት ቀናት በዓሉ በተለያዩ ሁነቶች በኮሌጁ እንደሚከበር እና ሁሉም የኮሌጁ ማህበረሰብ የበኩሉን አስተዋጽዖ ማድረግ እንዳለበት አሳስበዋል፡፡ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://vm.tiktok.com https://t.me/EntotoPtc1917 https://youtube.com/@entototms https://www.facebook.com ከኮሚኒኬሽን ቡድን

በተፈሪ መኮንን ፖ/ ቴ/ኮ በዲሞክራሲና የፌደራል ስርአት በኢትዮጵያ ተስፋዎቹ እና ተግዳሮቶች ላይ ግንዛቤ ተፈጠረ ። 🇪🇹ህዳር 11/2018 ዓ.ም🇪🇹 የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች መብት መከበር ሕገ መንግሥታዊ ዋስትና ያረጋገጠው የኢፌዲሪ ሕገመንግሥት የጸደቀበትን ቀን ህዳር 29 በየዓመቱ በተለያዩ ሁነቶች ላለፉት 19 ዓመታት ሲከበር ቆይቷል።በ2018 ዓ.ም ለ20ኛ ጊዜ "ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት" በሚል መሪ ቃል ይከበራል። የተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ይህንን በዓል ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀ መወያያ ሰነድ ላይ ለኮሌጁ ማህበረሰብ በዲሞክራሲና የፌደራል ስርአት በኢትዮጵያ ፣ ተስፋዎቹና ተግዳሮቶቹ ላይ በአቶ ታደለ ደሙላ በዝርዝር በዴሞክራሲ ትርጉም ? ፣በዴሞክራሲና በፌዴራሊዝም መካካል ያለዉ አንድነትና ልዩነት ምንድነዉ ?ፌዴራልዝም፣ፌዴሬሽን መካካል ያለዉ አንድነትና ልዩነት ምንድነዉ ? እና አንድ አገር ፌዴራል ሥርኣት አለ የሚለዉ መቼ ነዉ? ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ግንዛቤ ተፈጥሯል ። መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://vm.tiktok.com https://t.me/EntotoPtc1917 https://youtube.com/@entototms https://www.facebook.com ከኮሚኒኬሽን ቡድን

photo content

በተፈሪ መኮንን ፖ/ ቴ/ኮ የዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በዓል አከባበር ማስፈፀሚያ ዕቅድ ላይ ውይይት ተደረገ። 🇪🇹ህዳር 11/2018 ዓ.ም🇪🇹 የተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ የኮሌጅ ስነ ምግባርና ፀረ-ሙስና መከታተያ ዳይሬክቶሬት ከኮሌጁ አመራሮች እና የማኔጅመንት አባላት ጋር በ22ኛው ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በዓል አከባበር ማስፈፀሚያ ዕቅድ ላይ ውይይት አደረገ፡፡ በዓለም አቀፍ ለ22ኛ ጊዜ በሀገራችን ለ21ኛ ጊዜ የሚከበረው የፀረ-ሙስና ቀን በዓል "ትውልድን በስነ ምግባር፤ተቋምን በአሰራር!" በሚል መሪ ቃል በኮሌጁ ውስጥ እንደሚከበር የበዓሉን ማስፈጸሚያ ዕቅድ ላይ ያቀረቡት የኮሌጁ የስነ ምግባርና ፀረ-ሙስና መከታተያ ዳይሬክተር አቶ መከታው ሹመት ገልጸዋል፡፡ የኮሌጁ አመራር በዓሉን በልዩ ትኩረት እንዲሳካ በመምራት የኮሌጁ ማህበረሰብ በፀረ-ሙስና ትግሉ የነቃ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ጉልህ ሚናቸውን ይጫወታሉ ሲሉ አቶ መከታው ሹመት ተናግረዋል፡፡ የኮሌጁ አካዳሚክ ጉዳዮች ም/ዲን አቶ ደመላሽ ተስፋዬ ከህዳር 15/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ ሦስት ቀናት በዓሉ በተለያዩ ሁነቶች በኮሌጁ እንደሚከበር እና ሁሉም የኮሌጁ ማህበረሰብ የበኩሉን አስተዋጽዖ ማድረግ እንዳለበት አሳስበዋል፡፡ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://vm.tiktok.com https://t.me/EntotoPtc1917 https://youtube.com/@entototms https://www.facebook.com ከኮሚኒኬሽን ቡድን

photo content
+3

በተፈሪ መኮንን ፖ/ ቴ/ኮ በዲሞክራሲና የፌደራል ስርአት በኢትዮጵያ ተስፋዎቹ እና ተግዳሮቶች ላይ ግንዛቤ ተፈጠረ ። 🇪🇹ህዳር 11/2018 ዓ.ም🇪🇹 የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች መብት መከበር ሕገ መንግሥታዊ ዋስትና ያረጋገጠው የኢፌዲሪ ሕገመንግሥት የጸደቀበትን ቀን ህዳር 29 በየዓመቱ በተለያዩ ሁነቶች ላለፉት 19 ዓመታት ሲከበር ቆይቷል።በ2018 ዓ.ም ለ20ኛ ጊዜ "ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት" በሚል መሪ ቃል ይከበራል። የተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ይህንን በዓል ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀ መወያያ ሰነድ ላይ ለኮሌጁ ማህበረሰብ በዲሞክራሲና የፌደራል ስርአት በኢትዮጵያ ፣ ተስፋዎቹና ተግዳሮቶቹ ላይ በአቶ ታደለ ደሙላ በዝርዝር በዴሞክራሲ ትርጉም ? ፣በዴሞክራሲና በፌዴራሊዝም መካካል ያለዉ አንድነትና ልዩነት ምንድነዉ ?ፌዴራልዝም፣ፌዴሬሽን መካካል ያለዉ አንድነትና ልዩነት ምንድነዉ ? እና አንድ አገር ፌዴራል ሥርኣት አለ የሚለዉ መቼ ነዉ? ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ግንዛቤ ተፈጥሯል ። መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://vm.tiktok.com https://t.me/EntotoPtc1917 https://youtube.com/@entototms https://www.facebook.com ከኮሚኒኬሽን ቡድን

photo content
+7

photo content

photo content

አቶ ግሩም ግርማ የተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ዋና ዲን ከነበሩት አቶ አብዱልበር መሀመድ ጋር የስራ ርክክብ አደረጉ። 🇪🇹ህዳር 10/2018 ዓ.ም🇪🇹 በቅርቡ የተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ዋና ዲን ሆነው የተሾሙት አቶ ግሩም ግርማ ከቀድሞ የተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ዋና ዲን ከነበሩት አቶ አብዱልበር መሀመድ ጋር የስራ ርክክብ አድርገዋል። በዛሬዉ ዕለት በተደረገዉ የስራ ርክክብቀድሞ የተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ዋና ዲን ከነበሩት አቶ አብዱልበር መሀመድ ባደረጉት ንግግር በኮሌጅ በነበራቸው ቆይታ እና ለተመዘገቡ ስኬቶች የማኔጅመንት አባላቱን እና የኮሌጁን መህበረሰብና የኮሌጅ ዲኖችን በየደረጃው አመስግነዋል።በቀጣይም ከአዲሱ አመራር ጋር በመቀናጀት የተጀመሩ ስራዎች ፍፃሜ እንዲያገኙ መልካም ምኞታቸውን ገልፀዋል። መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://vm.tiktok.com https://t.me/EntotoPtc1917 https://youtube.com/@entototms https://www.facebook.com ከኮሚኒኬሽን ቡድን

አቶ ግሩም ግርማ የተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ዋና ዲን ከነበሩት አቶ አብዱልበር መሀመድ ጋር የስራ ርክክብ አደረጉ። 🇪🇹ህዳር 10/2018 ዓ.ም🇪🇹 በቅርቡ የተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ዋና ዲን ሆነው የተሾሙት አቶ ግሩም ግርማ ከቀድሞ የተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ዋና ዲን ከነበሩት አቶ አብዱልበር መሀመድ ጋር የስራ ርክክብ አድርገዋል። በዛሬዉ ዕለት በተደረገዉ የስራ ርክክብቀድሞ የተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ዋና ዲን ከነበሩት አቶ አብዱልበር መሀመድ ባደረጉት ንግግር በኮሌጅ በነበራቸው ቆይታ እና ለተመዘገቡ ስኬቶች የማኔጅመንት አባላቱን እና የኮሌጁን መህበረሰብና የኮሌጅ ዲኖችን በየደረጃው አመስግነዋል።በቀጣይም ከአዲሱ አመራር ጋር በመቀናጀት የተጀመሩ ስራዎች ፍፃሜ እንዲያገኙ መልካም ምኞታቸውን ገልፀዋል። መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://vm.tiktok.com https://t.me/EntotoPtc1917 https://youtube.com/@entototms https://www.facebook.com ከኮሚኒኬሽን ቡድን

photo content
+2

photo content

በተፈሪ መኮንን ፖ/ቴ/ጅ ስልጠና የጀመሩ አዲስ ሰልጣኞች ግንዛቤ ተፈጠረ ። 08/03/2018ዓ/ም በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በ2018 ዓ/ም ስልጠና የጀመሩ አዲስ የኮሌጁ ሰልጣኞችን በየስልጠና ክፍላቸው በመገኝት በኮሌጅ ያለውን የስልጠና አሰጣጥ ግንዛቤ በኮሌጅ ዋና ዲን አቶ አብድልበር መሀመድ እና በኮሌጁ ዲኖች የተፈጠረ ሲሆን ሰልጣኞችም የሚጠበቅባቸውን የኮሌጅን ደንብ በማክበር ስልጠናቸውን እንዲከታተሉ በማስገንዘብ ኮሌጅ ለስልጠና የሚያስፈልግ ግብአቶችን በሟሟላት በብቁ አሰልጣኞች ስልጠና እንደሚሰጣቸው አስገንዝበዋል ። መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://t.me/EntotoPtc1917 ተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የማህበራዊ ሚዲያዎች https://vm.tiktok.com https://t.me/EntotoPtc1917 https://youtube.com/@entototms https://www.facebook.com ከኮሚኒኬሽን ቡድን

photo content
+2

photo content
+9

በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የወርቃማው ሰኞ የጋራ የልምድ ልውውጥ መድረክ ። 08/03/2018ዓ/ም በተፈሪ መኮንን ፖሊ ቴክ የኮሌጅ የወርቃማው ሰኞ የጋራ የልምድ ልውውጥ መድረክ ለአስራ አራተኛ  ሳምንት ተካሄደ።በእለቱ ተሞክሮአቸውን ያካፈሉት የኮሌጁ የኢ/ኤ/ቴ/ሽግግር ም/ዲን  አቶ ወንድም ሲያምረኝ   የስራ ፈጠራ ኮሌጅ   ማለት ምን ማለት ነው ? በሚል መሪ ቃል ለኮሌጁ ህብረተሰብ ግንዛቤ የፈጠሩ ሲሆን በስራ ፈጠራ ኮሌጅ   እና በባህላዊ   ኮሌጅ መካከል በዋና ትኩረት ፣ የትምህርት ስነ ዘዴ ፣  አስተሳሰብና ድጋፍ አንፃር ያሏቸውን መሰረታዊ ልዮነቶች ለኮሌጁ   ህብረተሰብ ገለፃ   አድርገዋል ።በለቱም የኮሌጅ ዋና ዲን አቶ አብድልበር መሀመድ  የስራ ፈጠራ ኮሌጅ  ማለት ሰልጣኞች የራሳቸውን ስራ እንዲፈጥሩና እንዲመሰርቱ የስራ እድል ፈላጊ ሳይሆኑ የስራ ዕድል ፈጣሪ እንዲሆኑ ለማብቃትና ለማዘጋጀት ትኩረት አድርጎ እየሰራ ያለ ኮሌጅ መሆኑን ገልፀው ሁሉም የኮሌጅ ማህበረሰብ በየስራ ዘርፋ የሚጠበቅበትን ድርሻ እንዲወጣ መልእክት አስተላልፈዋል ። መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://vm.tiktok.com https://t.me/EntotoPtc1917 https://youtube.com/@entototms .https://www.facebook.com ከኮሚኒኬሽን ቡድን